ምክር ቤቱ ለህብረተሰቡ ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት በሞጣ የተከሰተውን ጉዳይ የሚያጣራ ኮሚቴ ወደ ስፍራው ሊልክ ነው
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለህብረተሰቡ ትክክለኛ መረጃ ለመስጠት በሞጣ ከተማ የተከሰተውን የችግር ምክንያትና የጉዳቱን መጠን የሚያጣራ ኮሚቴ ወደ ስፍራው እንደሚልክ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቀ።
በምስራቅ ጎጃም ዞን…