Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ከኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤርና ሶልበርግ ጋር ተወያዩ። መሪዎቹ በሁለትዮሽ ፣ ቀጣናዊ እና አለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ ስኬታማ ውይይት ማድረጋቸው ነው የተነገረው። የኖርዌይ ጠቅላይ ሚኒስትር በኢትዮጵያ…

ከድሬዳዋ 20 ኪ.ሜ ርቅት ላይ በመኪና አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከድሬዳዋ 20 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ላስ ዴሬ አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ የ16 ሰዎች ህይወት አለፈ። ከንጋቱ 11 ሰዓት አካባቢ በደረሰው የመኪና አደጋ ከሞቱት በተጨማሪ በ5 ሰዎች ላይ ከባድ እና በ7 ሰዎች ላይ ቀላል የአካል ጉዳት…

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ከካናዳ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው ተወያዩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ትናንት ምሽት ነበር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ የገቡት። ዛሬ በጠቅላይ…

የኢጋድ የሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት /ኢጋድ/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ስብሰባ ዛሬ በአዲስ አበባ ተካሂዷል። ምክር ቤቱ በስብሰባው የደቡብ ሱዳን የቅድመ መንግስት ምስረታ ሂደትን በዝርዝር ገምግሟል። የሀገሪቱ ተቀናቃኝ ሀይሎች…

በኦሮሚያ ክልል 19 ዘመናዊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል በዘንድሮው ዓመት ብቻ በክልሉ የ19 ትላልቅ የዘመናዊ መስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ መጀመራቸውን አስታወቀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የክልሉ ገጠር ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ 19ኙ ፕሮጀክቶች…

ዶናልድ ትራምፕ በቀረቡባቸው ክሶች ላይ መስክረውብኛል ያሏቸውን ከፍተኛ ባለስልጣናት አባረሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በቀረቡባቸው ክሶች ላይ መስክረውብኛል ያሏቸውን ሁለት ከፍተኛ ባለስልጣናት አባረሩ። ትራምፕ ስልጣናቸውን ያለ አግባብ በመጠቀምና የምክር ቤቱን ስራ በማደናቀፍ ክስ ቀርቦባቸው ጉዳያቸው በምክር ቤት ከታየ በኋላ…

የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ለአፍሪካ ህብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ሀገራት እና መንግስታት መሪዎች እንዲሁም የሌሎች ሀገራት መሪዎች ለአፍሪካ ህብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ከትናንት ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ገብተዋል። የዘንድሮው የጉባኤው መሪ ቃል “ግጭትና ጦርነትን በማስቆም ለአፍሪካ ልማት ምቹ ሁኔታን…

የአፍሪካን ሴቶች ማብቃትና በጾታ እኩልነት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን ሴቶች ማብቃትና በጾታ እኩልነት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሄደ። የምክክር መድረኩ የአህጉሪቱን ሴቶች አቅም በማሳደግ የጾታ እኩልነትን ማረጋገጥ አላማው ያደረገ ነው። በመድረኩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን…

ዳያስፖራው መሰረታዊ የምግብ ምርቶችን ወደ ሃገር ውስጥ እንዲያስገባ የሚፈቅድ የአሰራር መስፈርት ወጣ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ትውልደ ኢትዮጵያውያን መሰረታዊ የምግብ ምርቶችን ወደ ሃገር ውስጥ እንዲያስገቡ የሚፈቅድ አዲስ የአሰራር መስፈርት አወጣ። መስፈርቱ ትውልደ ኢትዮጵያውያንና በባለቤትነት የሚያስተዳድሩት በሃገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያለ…