Fana: At a Speed of Life!

ከኮሮና ቫይረስ ለመጠበቅ ሊደረጉ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት መነሻውን ቻይና ያደረገውን የኮሮና ቫይረስ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ነው በሚል በዛሬው ዕለት አውጇል። በዓለም ህዝብ ላይ ከፍተኛ ስጋትን በደቀነው  እና ከ300 ሰዎች ለህልፈተ ህይወት ከዳረገው ቫይረስ ራስን…

በብሪታንያ ሁለት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታንያ ሁለት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸው ተነገረ። ግለሰቦቹ የአንድ ቤተሰብ አባላት ሲሆኑ፥ ኒውካስትል በሚገኝ ልዩ የህክምና ማዕከል ክትትል እየተደረገላቸው ነው ተብሏል። 83 የብሪታንያ ዜጎች እና 27 የተለያዩ ሃገራት ዜጎች…

በአፍሪካ የልዩ ኦሊምፒክ ውድድር ኢትዮጵያ 7 ሜዳሊያዎችን አገኘች

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትናንት ፍጻሜውን ባገኘው የአፍሪካ ልዩ ኦሊምፒክ ውድድር ኢትዮጵያ 7 ሜዳሊያዎች በማግኘት አጠናቃለች። የአዕምሮ እድገት ውስንነት ያለባቸው ስፖርተኞች የሚሳተፉበት የአፍሪካ የልዩ ኦሊምፒክ ውድድር በግብጽ ካይሮ፥ በአትሌቲክስ፣ በእግር ኳስ፣ በቅርጫት…

ጎግል በኮሮና ቫይረስ ዙሪያ መረጃ የሚያቀርብ ማንቂያ ወደ ስራ አስገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጎግል ስለኮሮና ቫይረስ መረጃዎችን ለማቅረብ የኤስ ኦ ኤስ ማንቂያን ወደ ስራ ማስገባቱን አስታወቀ። ኩባንያው በትናንትናው ዕለት ወደ ስራ ያስገባው ማንቂያ ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ አስፈላጊ መረጃዎችን ለማድረስ ያግዛል ተብሏል። ስለኮሮና…

የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብርን በዘላቂነት ለማስቀጠል ቁርጠኛ አቋም እንዳለው የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ ቦርድ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በመዲናዋ የተማሪዎች ምገባ መርሃ ግብርን በዘላቂነት ለማስቀጠል ቁርጠኛ አቋም እንዳለው የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ ቦርድ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ባሳለፍነው ሳምንት  የተማሪዎች ምገባ ኤጀንሲ ቦርድ እንዲቋቋም መወሰኑ…

በኢትዮጵያና ደቡብ ኮሪያ መካከል በትምህርት ዘርፍ ያለው ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በደቡብ ኮሪያ መካከል በትምህርት ዘርፍ ያለው የትብብር ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ። በደቡብ ኮሪያ ትምህርት ሚኒስትር የዓለም አቀፍ ትምህርት ብሔራዊ ኢንስቲቲዩት ምክትል ዳይሬክተር የተመራ ልዑክ ከኢፌዴሪ የትምህርት…

የመዲናዋን የውሃ ስርጭት ለማሻሻል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን የመዲናዋን የውሃ ስርጭት ለማሻሻል እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። ባለስልጣኑ ባለፉት ስድስት ወራት 5 ኪሎ ሜትር ከፍተኛ እና ከ60 ኪሎ ሜትር በላይ መለስተኛ የውሃ መስመር ዝርጋታ ማከናወኑንም አስታውቋል።…

ምክር ቤቱ የተሻሻለውን የኢንቨስትመንት አዋጅ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሻሻለውን የኢንቨስትመንት አዋጅ አፀደቀ። የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በትናንትናው እለት ባካሄደው 12ኛ መደበኛ ስብሰባው በተሻሻለው የኢንቨስትመንት አዋጅ ላይ ተወያይቷል። አዋጁ የግሉ ዘርፍ የነበረውን…

የኬንያ አየር መንገድ የቻይና በረራዎችን በጊዜያዊነት አገደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኬንያ አየር መንገድ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የቻይና በረራዎችን ለጊዜው ማገዱን አስታወቀ። አየር መንገዱ ከኬንያ ቻይና እንዲሁም ከቻይና ኬንያ የሚደረጉ በረራዎችን ማገዱን አስታውቋል። የእገዳውን የጊዜ ርዝመት ለመወሰን ከጤና እና…

ተመራማሪዎች ለኮሮና ቫይረስ ክትባት ለማግኘት ጥረት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት ዓለም ላይ በተከሰቱት የኢቦላ እና ዚካ ቫይረሶች የበርካቶች ህይወት አልፏል ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶችም ተከስተዋል። ከሰሞኑም መነሻውን ቻይና ያደረገውና ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት እየተዛመተ የሚገኘው ኮሮና ቫይረስ…