ለስደተኞች የሚሰጠው ድጋፍ እና ምላሽ የስደተኞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አቅም ትርጉም ባለው ደረጃ ሊያጎለብት ይገባል-ም/ጠ/ሚ አቶ ደመቀ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለምአቀፉ ማህበረሰብ ለስደተኞች የሚሰጠው ድጋፍ እና ምላሽ የስደተኞችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አቅም ትርጉም ባለው ደረጃ ሊያጎለብት እንደሚገባው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገልፀዋል።
"ዓለምአቀፍ የስደተኞች ፎረም" ላይ ንግግር…