ጃፓን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ አረጋገጡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓን ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ አረጋገጡ።
የኢፌዲሪ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተላከ ልዩ መልዕክት በዛሬው እለት…