Fana: At a Speed of Life!

የስሎቬኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የስሎቬኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ማርያን ሳሬች ስልጣን መልቀቃቸውን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የስራ መልቀቂያቸውን ለሃገሪቱ ፓርላማ ያስገቡ ሲሆን፥ ጠቅላላ ምርጫ እንዲካሄድም ጥሪ አቅርበዋል። እርሳቸው የሚመሩት ጥምር ፓርቲ በፓርላማው አቅም…

በናይጀሪያ በላሳ ትኩሳት ወረርሽኝ 29 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በናይጀሪያ በተከሰተ የላሳ ትኩሳት ወረርሽኝ በትንሹ የ29 ሰዎች ህይወት አልፏል። የሀገሪቱ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት በተያዘው የፈረንጆቹ ጥር ወር በወረርሽኙ ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪ 195 ሰዎች በወረርሽኙ መያዛቸውን ገልጸዋል።…

ፍርድ ቤቱ የመዛግብት እና የዳኞች ቁጥር አለመመጣጠን ለስራው እንቅፋት እንደሆነበት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የመዛግብት እና የዳኞች ቁጥር አለመጣጣም ለስራው እንቅፋት እንደሆነበት ገለፀ። ፍርድ ቤቱ በስራ ላይ ያሉ ዳኞች ቁጥር አገልግሎት ለማግኘት ከሚቀርቡ ጉዳዮች ፍሰት ጋር እንደማይጣጣም የስድስት ወር እቅድ አፈጻጸሙን…

ምክር ቤቱ በነገው ዕለት የሲቪል አቪየሽን አዋጅን ለማሻሻል የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ያፀድቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ስብሰባ በነገው እለት ይካሄዳል። ምክር ቤቱ በነገው በስብሰባው የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የ2012 በጀት ዓመት የ6 ወር የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን ያደምጣል ተብሎ ይጠበቃል።…

የኮሌራ በሽታን ለመከላከል እየተደረገ ያለው ርብርብ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮሌራ በሽታን ለመከላከል እየተደረገ ያለውን ርብርብ አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ የደቡብ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የበሽታ መከላከልና ጤና ማጎልበት የስራ ሂደት ባለቤት አቶ መና መኩሪያ ገለጹ። በደቡብ ክልል በሚገኙ በተወሰኑ አካባቢዎች…

ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር ትብብሯን በማጠናከር የመከላከያ ኃይሏን ማዘመን ትፈልጋለች- አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ ትብብር በማጠናከር የመከላከያ ኃይሏን ማዘመኗን መቀጠል እንደምትፈልግ በሩሲያ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ ገለፁ። አምባሳደሩ ኢትዮጵያ ከሩሲያ ጋር ያላትን ትብብር በማጠናከር የመከላከያ ሰራዊቷን…

በእስራኤል የኢትዮጵያን ቡና ለማስተዋወቅ የተዘጋጀ አውደ ርዕይ እና የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍቢሲ) በእስራኤል የኢትዮጵያን ቡና ለማስተዋወቅ የተዘጋጀ አውደ ርዕይ እና የምክክር መድረክ ተካሄደ። በእስራኤል የኢፌዴሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ረታ ዓለሙ ሃገራቱ በንግዱ ዘርፍ ያላቸውን ትስስር ማጠናከር አለባቸው ብለዋል።…

በቻይና የሚማሩ ኢትዮጵያውያን በኮሮና ቫይረስ እንዳይጠቁ ክትትል እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በሚገኙ የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የሚማሩ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች በኮሮና ቫይረስ እንዳይጠቁ ቻይና የሚገኘው የኢፌዴሪ ኤምባሲ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን አስታወቀ። እስከ ዛሬ ባለው መረጃ በቻይና በሚገኙ…