Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ 7 ሚሊየን ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ እስከ ሰኔ 2012 ዓ.ም ድረስ 7 ሚሊየን ዜጎች ምግብና ምግብ ነክ ያልሆነ ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ብሔራዊ የአደጋ ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ።   ኮሚሽኑ ከጥር እስከ ሰኔ 2012 ዓ.ም ምግብና ምግብ ነክ…

በቱርክ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ35 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበበሳ፣ጥር 17፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቃዊ ቱርክ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ35 ሰዎች ህይወት ማለፉን የሀገሪቱ የአደጋ እና የአስቸኳይ ጊዜ ባለስልጣን  አስታወቀ። በደረሰው የመሬት መንቀጥቅጥ  ህንጻዎች የፈራረሱ ሲሆን  በፍርስራሹ ስር የሚገኙትን ሰዎች ለማትረፍት ጠንካራ የሆነ…

37ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የጃንሜዳ ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ውድድር በዛሬው ዕለት ተካሄደ፡፡   የተካሄዱት የውድድሮች ርቀትም የ10ኪ.ሜ አዋቂ ሴቶች ፣ 6 ኪሎ ሜትር ወጣት ሴቶች ፣ የ8 ኪሜ የወጣት ወንዶች ፣ 10 ኪሎ ሜትር ወንዶች ፣ ድብልቅ…

በግብፁ ፕሬዚዳንት ላይ ተቃውሞ እንዲነሳ ሲቀሰቅስ የነበረው መሀመድ አሊ ራሱን ከፓለቲካ አገለለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማህበራዊ ሚዲያ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን በመልቀቅ በግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ላይ የተወሰነ ተቃውሞ እንዲቀሰቀስ ምክንያት የነበረው የቀድሞው የመከላከያ ኮንትራክተር መሀመድ አሊ ራሱን ከፓለቲካ አገለለ። የንግድ ሰው መሀመድ አሊ ራሱን…

ብልጽግና ወደ አንድነት እንዲመጣ ያስቻለ ፓርቲ መሆኑን በስልጠና ላይ የሚገኙ ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ከፋፋይነትና አግላይነትን በማስቀረት ወደ አንድነት እንዲመጣ ያስቻለ መሆኑን በአዳማ ከተማ ስልጠና ላይ የሚገኙ የፓርቲው ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ። ከአመራሮቹ መካከል የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ አባል አቶ አሻድሊ ሀሰን በሰጡት…

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ለመንግስት ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት መንግስት ‘ለ60 ዓመታት ገደማ’ ያቀረበውን ጥያቄ ለመመለስ ውሳኔ በማስተላለፉ መደሰቱን በመግለጽ ምስጋና አቅርቧል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ከትናንት በስቲያ ባካሄደው 78ኛ መደበኛ ስብሰባው…

የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ የአመራር ስልጠና በአዳማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ የአመራር ስልጠና በአዳማ እየተካሄደ ነው። በአዳማ ከተማ ገልማ አባ ገዳ አዳራሽ መካሄድ የጀመረው ስልጠና እስከ የካቲት 2 ቀን 2012 ዓ.ም እንደሚቀጥል የብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ምክትል ሃላፊ አቶ መለስ አለሙ…

የጌዲኦ ብሔር የዘመን መለወጫ (ዳራሮ) በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌዲኦ ብሔር የዘመን መለወጫ (ዳራሮ) በዓል በዲላ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው። በስነ-ስርዓቱ ላይ የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳውን ጨምሮ የተለያዩ የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የብሔሩ አባገዳዎችና የሀገር…