Fana: At a Speed of Life!

ግሪክ የመጀመሪያ ሴት ፕሬዚዳንቷን መረጠች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ግሪክ የመጀመሪያዋን ሴት ፕሬዚዳንት መረጠች። አዲሷ ተመራጭ ፕሮኮፒስ ፓቮሎፖሎስን በመተካት የፊታችን መጋቢት ወር ስልጣን ይረከባሉ። ተመራጯ ፕሬዚዳንት የፓርላማውን አብላጫ ድምጽ በማግኘት የሃገሪቱ ርዕሰ ብሄር ሆነዋል። ግለሰቧ ከዚህ…

ምርጫ ቦርድ ለአራት ፓርቲዎች የእውቅና ሰርተፍኬትና ጊዜያዊ የምዝገባ ፈቃድ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለአራት የፖለቲካ ፓርቲዎች የእውቅና ሰርተፍኬትና ጊዜያዊ የምዝገባ ፈቃድ መስጠቱን አስታወቀ። ፓርቲዎቹም ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ፣ አንድ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ፣ አማራ ጊዮናዊ ንቅናቄ እና እናት ፓርቲ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ያለው የሚዲያ አጠቃቀም ፍትሃዊ ሊሆን እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ያለው የመገናኛ ብዙሃን አጠቃቀም ፍትሃዊ ሊሆን እንደሚገባ አሳሰቡ። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ተፎካካሪ ፓርቲዎች፥ በምርጫ ቅስቀሳ ወቅት ያለው የመገናኛ ብዙሃን አጠቃቀም ቅሬታን ሲያስነሳ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ሶስት የሚኒስትርነት ሹመቶችን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሶስት አዳዲስ የሚኒስትርነት ሹመቶችን ሰጡ። በዚህም ዶክተር ኢንጅነር ጌታሁን መኩሪያ የትምህርት ሚኒስትር፣ አቶ መላኩ አለበል የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስትር እና ዶክተር አብርሃም በላይ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ…

የኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በግንባታው ዘርፍ የሚታየውን ችግር ለመቅረፍ ያስችላል የተባለ የኮንስትራክሽን ስራዎች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን መስሪያ ቤት ተቋቋመ። አዲሱ መስሪያ ቤት በሴክተሩ ያለውን ችግር ከመቅረፍና ጉድለቶቹን በአግባቡ ከመለየት ባለፈ እንደ ፕሮጀክቱ ችግር አይነት…

በቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ለዜጎች አማራጭ ሀሳብን በማቅረብ ላይ በማተኮር መንቀሳቀስ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀጣዩ ሀገራዊ ምርጫ ለዜጎች አማራጭ ሀሳብን በማቅብ ላይ በማተኮር መንቀሳቀስ እንደሚገባ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ገለፁ። የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ቀጀላ መርዳሳ፥ በማህበረሰብ ውስጥ የመገለል እና የፍትሃዊ…

የኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ በትምህርት ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የትምህርትና ሥልጠና ፍኖተ ካርታ ዝግጅትና ትግበራ ተሞክሮ በትምህርት ዓለም አቀፍ ጉባኤ ላይ መቅረቡን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ኘሮፌሰር ሂሩት ወልደማሪያም የተመራ ልዑክ…

የሀረር እና የአርታ ከተሞች የእህትማማች ግንኙነታቸውን ማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረር እና የጂቡቲዋ አርታ ከተሞች የእህትማማች ግንኙነታቸውን ማጠናከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ። በሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲ በድሪ የተመራ የልዑክ ቡድን በጂቡቲዋ አርቲ ከተማ በመገኘት በሁለቱ ከተሞች መካከል የእህትማማች…

ኢትዮጵያ ለኳታሩ የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከጋና እና ደቡብ አፍሪካ ጋር ተደልድላለች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለ2022 የኳታሩ የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ድልድል ተጋጣሚዎች ተለይተዋል። የማጣሪያ የምድብ ድልድሉ ትናንት ይፋ ሲሆን፥ ኢትዮጵያ በምድብ 7 ተደልድላለች። በምድቡ ጋና፣ ደቡብ አፍሪካ እና ዚምባብዌ የኢትዮጵያ…

ሴኔቱ የዶናልድ ትራምፕ የክስ ሂደት የሚመራበትን ህግ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የክስ ሂደት የሚመራበትን ህግ አፀደቀ፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ስልጣንን በአግባቡ ባለመጠቀም እና የኮንግረሱን ስራ በማስተጓጎል ክስ የቀረበባቸው ሲሆን፥ ትራምፕ በበኩላቸው ድርጊቱን አልፈፀምኩም…