Fana: At a Speed of Life!

በርካታ የስልክ ገመዶችን አከማችተው የተገኙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮ-ቴሌኮም ንብረት የሆኑ በርካታ የስልክ ገመዶች በስርቆት አከማችተው የተገኙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር  መዋላቸውን  የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለፀ። ከመሬት ውስጥ ተቆፍረው የወጡ የስልክ ገመዶችን አከማችተው የተገኙ ሁለትተጠርጣሪዎች በአዲስ…

በከተሞች የሚተገበሩ ፕሮጀክቶችን አፈፃፀም ኦንላይን መከታተል የሚያስችል ስርዓት ሊዘረጋ  ነው

አዲስ አበባ፣ጥር 5፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በከተሞች የሚተገበሩ ፕሮጀክቶችን አፈፃፀም ኦንላይን መከታተል የሚያስችል ስርዓት ሊዘረጋ መሆኑን የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ይህም የከተሞች ተቋማዊና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም አካል መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በሚኒስቴር መስሪያ…

በአቶ አወል አርባ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር የተመራ ልኡክ ኤርታሌን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር የተመራ ልኡክ በኤርታሌ እሳተ ጎሞራ ጉብኝት አድርጓል። ጉብኝቱ በክልሉ የሚገኙ የቱሪስት መስህቦችን ማስተዋወቅ እና በክልሉ የቱሪስቶችን ፍሰት ቁጥር…

አሜሪካ ብሪታኒያ የሁዋዌን አምስተኛ ትውልድ ኔትወርክን (5G) እንዳትጠቀም አሳሰበች

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012(ኤፍ ቢሲ) አሜሪካ የሁዋዌ የአምስተኛ ትውልድ ኔትወርክን (5G) መጠቀም እብደት ነው ስትል ብሪታኒያን አስጠነቀቀች፡፡ አሜሪካ  የቻይና ኩባንያዎች አገልግሎት መጠቀም ሊያስከትል የሚችለውን የደህንነት ስጋት የሚያሳይ  አዲስ ማስረጃ ለብሪታኒያ አቅርባለች፡፡…

በ153 ሚሊየን ዶላር ወጪ ለሚገነባው የወራቤ ከተማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የቦታ መረጣ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 153 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ወጪ ለሚገነባው የወራቤ ከተማ ኢንዱስትሪያል ፓርክ የቦታ መረጣ ተከናውኗል። የኢንዱስትሪ ፓርኩ በ300 ሄክታር መሬት ላይ የሚገነባ ሲሆን ፥ የግንባታ ስራውን ዩ ቺን የተሰኘ የቻይና  ኩባንያ እንደሚያከናውነው የዞኑ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በአፍሪካ አገራት ያደረጉት ጉብኝት በኢቪዬሽን ዘርፍ ያለውን ትብብር ያሳድጋል- አቶ ተወልደ

አዲስ አበባ፣ጥር 5፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ሰሞኑን በአፍሪካ አገራት ያደረጉት ጉብኝት ከአፍሪካ አገራት ጋር በኢቪዬሽን ዘርፍ ያለውን ትብብር ይበልጥ እንደሚያሳድገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

ቡና ክብደትን ለመቀነስ እንደሚረዳ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀን አራት ስኒ ቡና መጠጣት ክብደት ለመቀነስ እንደሚረዳ ተመራማሪዎች አስታወቁ፡፡ በቀን አራት ስኒ ቡና መጠጣት በሰውነት ውስጥ የሚገኝ ስብን ለማቃጠል እንደሚረዳ ጥናቱ አመልክቷል፡፡ ጥናቱ ከፍተኛ የሰውነት ክብደት ባላቸው በ126 ወንዶችና ሴቶች…

ሞቅ ባለ ውሃ መታጠብ በፍጥነት እንቅልፍ  ለመተኛት ጥሩ አማራጭ ነው -ጥናት

አዲስ አበባ፣ጥር 5፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሞቅ ባለ ውሃ መታጠብ በፍጥነት እንቅልፍ  ለመተኛት ጥሩ አማራጭ  መሆኑን ጥናት አመለከተ፡፡ ሞቅ ባለ ውሃ መታጠብ በፍጥነት እንቅልፍ  ለመተኛት  ከማገዙም በተጨማሪ  ብዙ ጥቅሞች ማስገኘቱን ጥናት አመላክቷል፡፡ በዚህ ጥናት መሠረት 90 በመቶ…

ቱርክ ከ2016 መፈንቅለ መንግስት ጋር ተያይዞ 176 ወታደሮች እንዲታሰሩ ትዕዛዝ አስተላለፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012(ኤፍቢሲ) ቱርክ ከ2016 መፈንቅለ መንግስት ጋር ተያይዞ 176 ወታደሮች እንዲታሰሩ ትዕዛዝ አስተላለፈች፡፡ እንዲታሰሩ ትዕዛዥ የተላለፈባቸው ወታደሮች መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገው እና መፈንቅለ መንግስቱን እንዳቀነባበረ የሚነገረው የፈቱላህ ጉለን አባላት እንደሆኑ…

ፍርድ ቤቱ የእነ አቶ በረከት ስምዖንን የመከላከያ ምስክሮች ቃል ማድመጥ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የእነ አቶ በረከት ስምዖንን የመከላከያ ምስክሮች ቃል ማድመጥ ጀምሯል። ፍርድ ቤቱ ታህሳስ 30 ቀን 2012 በዋለው ችሎት ዓቃቤ ህግ አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሳ ለተመሰረተባቸው ክስ ያቀረቧቸውን…