ቱርክ ከ2016 መፈንቅለ መንግስት ጋር ተያይዞ 176 ወታደሮች እንዲታሰሩ ትዕዛዝ አስተላለፈች
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2012(ኤፍቢሲ) ቱርክ ከ2016 መፈንቅለ መንግስት ጋር ተያይዞ 176 ወታደሮች እንዲታሰሩ ትዕዛዝ አስተላለፈች፡፡
እንዲታሰሩ ትዕዛዥ የተላለፈባቸው ወታደሮች መቀመጫውን አሜሪካ ያደረገው እና መፈንቅለ መንግስቱን እንዳቀነባበረ የሚነገረው የፈቱላህ ጉለን አባላት እንደሆኑ…