Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ኢትዮጵያ በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 10 ሜዳልያዎች በማግኘት አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 5 ወርቅ፣ 4 ብር እና 1 የነሐስ ሜዳልያ በማግኘት ውድድሩን አጠናቅቃለች፡፡ በካሜሩን አስተናጋጅነት በዱዋላ ከተማ ከ27 ሀገራት በላይ የተውጣጡ 2 ሺህ 500 አትሌቶች ላለፉት 6 ቀናት ሲሳተፉበት የነበረው 23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ውድድር ተጠናቅቋል። ኢትዮጵያም በ32 ሴት እና በ36 ወንድ አትሌቶች በ19 የአትሌቲክስ የውድድር አይነቶች በመሳተፍ 5 ወርቅ፣ 4 ብር እና አንድ ነሐስ በድምሩ 10 ሜዳልያዎች በማግኘት አጠናቅቃለች። አትሌት…
Read More...

ሮማኒያ፣ ቤልጂየም እና ስሎቫኪያ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ በምድብ 5 የተደለደሉት ሮማኒያ፣ ቤልጂየም እና ስሎቫኪያ ጥሎ ማለፉን መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ ምሽቱን በተካሄደው ጨዋታ በዚሁ ምድብ የሚገኙት ስሎቫኪያ እና ሮማኒያ አንድ አቻ ሲለያዩ÷ ዩክሬን እና ቤልጂየም ደግሞ ያለምንም ጎል ጨዋታቸውን አጠናቅቀዋል፡፡ የጨዋታውን ውጤት ተከትሎም ዩክሬን…

በ1 ሺህ 500 ሜትር የሴቶች ሩጫ ውድድር አትሌት ሳሮን በርሄ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ1 ሺህ 500 ሜትር የሴቶች ሩጫ ውድድርን በማሸነፍ አትሌት ሳሮን በርሄ ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝታለች፡፡ እንዲሁም በ5 ሺህ ሜትር የወንዶች ሩጫ ውድድር አትሌት ንብረት መላክ ለኢትዮጵያ የብር ሜዳሊያ አስገኝቷል፡፡ በካሜሩን ዱዋላ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ…

ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር መሠናክል የሴቶች ውድድር የብር ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በካሜሩን ዱዋላ በተካሄደው 3 ሺህ ሜትር መሠናክል የሴቶች ውድድር አትሌት ዓለምናት ዋለ ሁለተኛ ሆና አጠናቀቀች፡፡ በዚሁ ውድድር የተሳተፈችው አትሌት መሠረት የሻነህ አራተኛ በመሆን ውድድሩን ማጠናቀቅ ችላለች፡፡ ኢትዮጵያን ጨምሮ በርካታ ሀገራት የሚጠበቁባቸው የ23ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የማጠቃለያ ውድድሮች…

ረዳት አሰልጣኟ በተመለከቱት የቢጫ ካርድ ምክንያት ከምድቧ 2ኛ ደረጃን ያጣችው ስሎቬኒያ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን አስተናጋጅነት እየተካሔደ የሚገኘው 17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ዴንማርክ እና ስሎቪኒያ ተመሳሳይ ነጥብ እና ሪከርዶች እያሏቸው ደረጃ የተለያዩበት መንገድ በዓለም የእግርኳስ ቤተሰብ ዘንድ አግራሞትን ፈጥሯል፡፡ በምድብ ሶስት የተደለደሉት ሁለቱ ሀገራት ሶስት ጨዋታዎችን አድርገው በሶስቱም አቻ ወጥተው ሶስት ነጥቦችን መያዝ…

አቡበከር ናስር ከማሜሎዲ ሰንዳውንስ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አጥቂ መስመር ተጫዋቹ አቡበከር ናስር ከደቡብ አፍሪካው ክለብ ማሜሎዲ ሰንዳውንስ ጋር በይፋ ተለያይቷል፡፡ አቡበከር ቀጣይ ማረፊያው የጋናው ክለብ ሊሆን እንደሚችልም ተጠቁሟል፡፡ የ24 ዓመቱ አጥቂ በሰንዳውንስ ያንሰራራል ተብሎ ቢጠበቅም ባጋጠመው የቁርጭምጭሚት ጉዳት ምክንያት በውድድር ዓመቱ መሰለፍ…

በአውሮፓ ዋንጫ ቤልጂየም ከዩክሬን የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ዋንጫ ቤልጂየም እና ከዩክሬን ዛሬ ምሽት የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ዛሬ ምሽት አራት ወሳኝ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ይደረጋሉ። በዚህም ቤልጂየም ከዩክሬን እንዲሁም ፖርቹጋል ከጆርጂያ የሚያደርጓቸው ጨዋታዎች ተጠባቂ ናቸው፡፡ በምድብ አምስት ምሽት 1 ሰዓት ላይ ቤልጂየም…