ስፓርት
በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገበው የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የማበረታቻና የእውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ድል ላስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን የማበረታቻና የእውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ዛሬ ማምሻውን ባዘጋጀው መርሐ ግብር ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር አቶ ቀጀላ መርዳሳ፣ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት፥ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሎኔል አትሌት ደራርቱ ቱሉ እና የስፖርት ቤተሰቦች ተገኝተዋል።
መንግሥት በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው በዓለም…
Read More...
በ800 እና 1 ሺህ 500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደሚቀጥለው ዙር አለፉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምሽቱን በኮሎምቢያ ካሊ የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና በተካሄደው የወንዶች 800 ሜትር እና የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ወደሚቀጥለው ዙር ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡
በዚሁ መሰረት÷ አትሌት ኤርሚያስ ግርማ 1 ደቂቃ ከ48 ሰከንድ…
በዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር ሜዳሊያ አገኘች
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በወንዶች 1 ሺህ 500 ሜትር የፍጻሜ ውድድር የብር ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡
አትሌት ኤርሚያስ ግርማ ርቀቱን በ3 ደቂቃ ከ37 ሰከንድ 24 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ሁለተኛ ደረጃን መያዝ ችሏል፡፡
በዚህም አትሌት…
በሻምፒዮናው የማጣሪያ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍፃሜ ውድድር አለፉ
አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ እየተካሄደ ባለው 19ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዛሬ በተካሄዱ የማጣሪያ ውድድሮች ለፍፃሜ ውድድር አልፈዋል።
በ3 ሺህ ሜትር የወንዶች የማጣሪያ ውድድር አትሌት ድሪባ ግርማ እና አትሌት መልኬነ አዝዝ ከየምድባቸው 3ኛ በመውጣት ወደ ፍፃሜ አልፈዋል።
በ3…
ዛሬ ቀንና ሌሊት ላይ በሚካሄዱ የዓለም ሻምፒዮና የማጣሪያና የፍፃሜ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሦስተኛ ቀኑን በያዘው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ቀን እና ሌሊት ላይ በሚካሄዱ የማጣሪያና የፍፃሜ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ፡፡
ከቀኑ 11 ሰዓት በሚካሄደው የወንዶች 3 ሺህ ሜትር የማጣሪያ ውድድር÷ መልኬነህ አዘዘው እና አብዲሳ ፈይሳ ኢትዮጵያን ይወክላሉ፡፡
በደቂቃዎ ች ልዩነት…
የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትና የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ምርጫ እጩዎች ዝርዝር ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት እና የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ምርጫ እጩዎች ዝርዝር ይፋ ሆኗል፡፡
ይፋ ከሆኑት ዕጩዎች ዝርዝርም ሦስት ፕሬዚዳንትና 26 የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ተወዳዳሪዎች እንደሚገኙበት ፌዴሬሽኑ በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስታውቋል።
አቶ መላኩ ፈንታ ፣ አቶ ኢሳያስ ጅራ ቦሾ እና አቶ ቶኮቻ…
ዑመድ ዑኩሪ የኦማኑን ክለብ ተቀላቀለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው አጥቂ ዑመድ ዑኩሪ የኦማኑን ክለብ አል-ሱዋይክ መቀላቀሉ ተገለጸ፡፡
በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ለመከላከያ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ በመጫወት ከሀገራችን የስፖርት ማህበረሰብ ጋር መተዋወቅ የቻለው ባለ ግራ እግሩ አጥቂ÷ 2006 ላይ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪ እና ኮከብ ተጫዋች በመሆን ከፈፀመ በኋላ…