ስፓርት
በአለም ዋንጫ ሴኔጋል በኔዘርላንድስ ተሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁለተኛው ቀን የኳታር የዓለም ዋንጫ ጨዋታ አፍሪካዊቷ ሴኔጋል በኔዘርላንድስ 2 ለ 0 ተሸንፋለች፡፡
የኔዘርላንድስን የማሸነፊያ ጎሎች የፒኤስቪው አጥቂ ኮዲ ባክፖ እና የአያክሱ የመሀል ሜዳ ተጫዋች ዴቪ ኬላሰን አስቆጥረዋል፡፡
በጨዋታው የተሳኩ ሙከራዎችን ማድረግ የቻለችው ሴኔጋል ኔዘርላንድስን መፈተን ብትችልም በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተቆጠረባት ጎል ተሸንፋለች፡፡
የአጥቂያቸው ሳዲዮ ማኔ በጉዳት ምክንያት ከስብስቡ ውጭ መሆን ደግሞ ለሴኔጋል አጥቂ ክፍል መሳሳት ግልፅ ምክንያት ሆኖ…
Read More...
ሊግ ኩባንያው በ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ በቀረቡ የሥነ ምግባር ጉዳዮችላይ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ8ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ በቀረቡ የሥነ ምግባር ጉዳዮች ላይ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 8ኛ ሳምንት በተደረጉ ስምንት ጨዋታዎች አምስት ጨዋታዎች በመሸናነፍ እና ሶስት ጨዋታዎች በአቻ ውጤት ሲጠናቀቁ 23 ጎሎች በተቆጥረዋል።
በሳምንቱ…
በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ዛሬ ሦስት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2022 የኳታሩ የዓለም ዋንጫ የሁለተኛ ቀን ውሎ ዛሬ ሦስት ተጠባቂ ጨዋታዎች ይከናወናሉ፡፡
በምድብ ሁለት የሚገኙት እንግሊዝ እና ኢራን ከቀትር በኋላ 10 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
በጉዳት ሳዲዮ ማኔን ያጣችው ሴኔጋል ከኔዘርላንድስ ጋር ምሽት 1 ሰዓት ላይ የመጀመሪያ ጨዋታዋን ታደርጋለች።…
በዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ዕለት አስተናጋጇ ኳታር በኢኳዶር 2 ለ 0 ተሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 22ኛው የዓለም ዋንጫ በደማቅ ሥነ ስርዓት ዛሬ ተጀምሯል።
አስተናጋጇ ኳታር ከደቡብ አሜሪካዋ ኢኳዶር ጋር የመክፈቻ ጨዋታዋን አድርጋለች።
በጨዋታውም ኳታር በኢኳዶር 2 ለ 0 ተሸንፋለች
ኳታር ከዛሬ ጀምሮ እስከ ፈረንጆቹ ታህሳስ 18 ቀን 2022 ድረስ ለምታስተናግደው 22ኛው የዓለም ዋንጫ ስምንት ስታዲየሞች…
የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት ተካሔደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 22ኛው የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ሥነ ስርዓት በድምቀት ተካሂዷል፡፡
የመክፈቻ ሥነ ስርዓቱ የተካሔደው በዛሬው ዕለት የመጀመሪያ ጨዋታ እያስተናገደ በሚገኘው እና 60 ሺህ ተመልካቾችን በሚያስተናግደው አል ባይት እስታዲየም ነው፡፡
በመክፈቻ ሥነ ስርዓቱ ላይ የውድድሩ ሳውንድ ትራክ ተብሎ በፊፋ ዕውቅና የተሰጠው “ሃያ ሃያ”…
በማራቶን ሪሌይ ውድድር የኦሮሚያ ፖሊስ አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሠመራ ከተማ በተካሔደው 18ኛው የኢትዮጵያ ማራቶን ሪሌይ ውድድር ኦሮሚያ ፖሊስ አሸንፏል፡፡
በክለቦች መካከል በተካሔደው የማራቶን ሪሌይ ውድድር÷ የኦሮሚያ ፖሊስ አንደኛ በመሆን የወርቅ ሜዳሊያና የገንዘብ ተሸላሚ ሆኗል፡፡
በዚሁ የውድድር መርሐ ግብር ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የፌደራል ማረሚያ ቤቶች ገንዘብና…
ካሪም ቤንዜማ ከዓለም ዋንጫ ውጭ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳዊው አጥቂ ካሪም ቤንዜማ ባጋጠመው ጉዳት ምክንያት ከዓለም ዋንጫ ጨዋታ ውጪ መሆኑን ብሔራዊ ቡድኑ አስታውቋል፡፡
ካሪም ቤንዜማ ከውድድሩ ውጭ የሆነው በትናንትናው ዕለት በልምምድ ላይ ሳለ ባጋጠመው የጡንቻ ጉዳት መሆኑን የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በማህበራዊ ትስስር ገጹ ይፋ አድርጓል፡፡
የ2022 የባሎንዶር አሸናፊው…