ስፓርት
የተገኙት ጀግና አትሌቶች የቀድሞ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የትውልድ ቅብብሎሽ ውጤት ናቸው – ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣይ በሚደረጉ ውድድሮች የኢትዮጵያ አትሌቶችን የሜዳሊያ ብዛት ከፍ ለማደረግ እንደሚሰራ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ ተናገረች፡፡
በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበውን አኩሪ ድል በማስመልከት የአትሌቶች የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል መርሐ ግብር በብሄራዊ ቤተ መንግስት እየተካሄደ ነው፡፡
በመርሐ ግብሩ ንግግር ያደረገችው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮሎኔል ደራርቱ ቱሉ ፥ ጀግኖች ኢትዮጵያውን…
Read More...
በዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የጎዳና ላይ አቀባበል አየተደረገለት ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የጎዳና ላይ አቀባበል አየተደረገለት ነው፡፡
በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው ቡድኑ በትናንትናው ዕለት አዲስ አበባ ሲገባ ደማቅ…
በ18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገባ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡
የአትሌቲክስ የልዑካን ቡድኑ አባላት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡…
በ18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የጀግና አቀባበል ይደረግለታል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ዛሬ ምሽት 3 ሰዓት አካባቢ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ደማቅ አቀባበል ይደረግለታል።
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ “ዛሬም እንደ ትናንቱ፥…
ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ የሚሳተፉ አትሌቶች ሽኝት ተደረገላቸው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኮሎምቢያ ካሊ በሚደረገው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና የሚሳተፉ አትሌቶች ሽኝት ተደርጎላቸዋል፡፡
የአትሌቲክስ ልዑካን ቡድኑ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ላይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተወካዮች በተገኙበት ሽኝት ተደርጎለታል፡፡
በኮሎምቢያ ካሊ የሚደረገው ከ20 ዓመት…
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ላሳዩት ሀገራዊ አንድነትና ላስገኙት ውጤት የጀግና አቀባበል ይደረግላቸዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላሳዩት ሀገራዊ አንድነትና ላስገኙት ወርቃማ ድል ልዩና ደማቅ አቀባበል እንደሚደረግላቸው የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
በአሜሪካ በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን ነገ…
ሻምፒዮናውን ኢትዮጵያ ከዓለም ሁለተኛ ሆና አጠናቀቀች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2014 (2014) የኦሪገንን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮናን ኢትዮጵያ አራት የወርቅ፣ አራት የብር እና ሁለት የነሃስ ሜዳሊያዎችን በማግኘት ከዓለም ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች።
18ኛውን የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በድምሩ 10 ሜዳሊያዎችን በማግኘት ከአፍሪካ በቀዳሚነት፣ ከዓለም ደግሞ ከአሜሪካ በመቀጠል 2ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።…