ስፓርት
ኢትዮጵያ በታዳጊ የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና አንደኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ሲካሄድ በነበረው የታዳጊ አትሌቶች ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በአሸናፊነት አጠናቀቀች፡፡
በ8 የምሥራቅ አፍሪካ ሀገራት መካከል ሲካሄድ በቆየው ከ18 እና ከ20 አመት በታች የሆኑ ታዳጊ አትሌቶች ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ቀዳሚዋ ሀገር ሆናለች፡፡
በውድድሩ ኢትዮጵያ በ17 ወርቆች፣ በ3 ብሮች፣ በ2 ነሃሶች፣ እናበ2 ዲፕሎማዎች በከፍተኛ የሜዳልያ ብዛትና ልዩነት በመያዝ በቀዳሚነት ተቀምጣለች፡፡
ቡድኑ ነገ እሁድ ከማለዳው 12:55 ላይ ቦሌ አለም አቀፍ…
Read More...
ዋልያዎቹ ከሌሴቶ አቻቸው ጋር በአቻ ውጤት ተለያይተዋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከሌሴቶ አቻው ጋር ባደረገው የአቋም መለኪያ ጨዋታ አንድ አቻ ተለያይቷል፡፡
በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሌሴቶ በ20ኛው ደቂቃ በማክሀ ቱሜሎ አማካኝነት የመጀመሪያውን ግብ አስቆጥራለች፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ደግሞ አቻ የምታደርገውን ጎል በ61ኛ…
በዳሬ ሰላም እየተካሄደ በሚገኘው ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ ዳሬሰላም እየተካሄደ ባለው የምሥራቅ አፍሪካ ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አድርገዋል፡፡
በተካሄዱ የመክፈቻ ውድድሮችም÷ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዘጠኝ ወርቅ፣ አንድ ብር እና አንድ የነሃስ ሜደዳሊያዎችን ሰብስበዋል፡፡
በአጠቃላይ 11…
በዳሬ ሰላም እየተካሄደ በሚገኘው ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ ዳሬሰላም እየተካሄደ ባለው የምሥራቅ አፍሪካ ከ20 እና ከ18 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል አድርገዋል፡፡
በተካሄዱ የመክፈቻ ውድድሮችም÷ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዘጠኝ ወርቅ፣ አንድ ብር እና አንድ የነሃስ ሜደዳሊያዎችን ሰብስበዋል፡፡
በአጠቃላይ 11 ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ…
በቻን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን ጋር ትጫወታለች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2022 ቻን የአፍሪካ አገራት ዋንጫ ውድድር የማጣሪያ ድልድል በዛሬው ዕለት ይፋ ተደርጓል።
በማጣሪያ ውድድሩ ላይ የምስራቅ እና መካከለኛ አፍሪካ (ሴካፋ) ሶስት ሀገራትን ወደ ዋናው ውድድር የሚያሳትፍ ሲሆን ÷በወጣው ድልድል መሰረት ኢትዮጵያ በመጀመሪያ ዙር ከደቡብ ሱዳን የምትጫወት ይሆናል፡፡…
ብሔራዊ ቡድኑ በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ለሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የቀን ለውጥ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወንዶች ብሄራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ለሚያደርጋቸው ጨዋታዎች የቀን ለውጥ መደረጉን ካፍ አስታውቋል፡፡፡
በአይቮሪ ኮስት አዘጋጅነት በፈረንጆች 2023 በሚደረገው የአፍሪካ ዋንጫ ላይ ተሳታፊ ለመሆን የሚደረጉ ጨዋታዎች ከቀናት በኋላ መካሄድ የሚጀምሩ ሲሆን፥ "በምድብ መ" ከግብጽ፣ ጊኒ እና ማላዊ ጋር…
የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የወንዶች ፕሪሚየር ሊግ በወላይታ ዲቻ አሸናፊነት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የወንዶች ፕሪሚየር ሊግ በወላይታ ዲቻ የእግር ኳስ ቡድን አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡
የ2014 ዓ.ም የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች የወንዶች ፕሪሚየር ሊግ በወላይታ ዲቻ የእግር ኳስ ቡድን አሸናፊነት ሲጠናቀቅ፥ ሀዋሳ ከተማ እና አርባ ምንጭ ከተማ ሁለተኛ እና ሦስተኛ ደረጃን ይዘው…