ስፓርት
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ወደ መጨረሻው ዙር የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ደቡብ አፍሪካን በድምር ውጤት 3 ለ1 በማሸነፍ ወደ መጨረሻው ዙር የዓለም ዋንጫ ማጣርያ አልፏል፡
ብሄራዊ ቡድኑ በደቡብ አፍሪካ ባደረገው ጨዋታ 3 ለ 0 ማሸነፉ የሚታወስ ሲሆን ÷የመልሱን ጨዋታ ዛሬ በአበበ ቢቄላ ስታዲየም አድርጎ በደቡብ አፍሪካ 1 ለ 0 ቢሸነፍም 3 ለ1 በሆነ በድምር ውጤት ወደ ቀጣዩ ዙር አልፏል፡፡
ቡድኑ በቀጠይ የመጨረሻውን ዙር ከናይጄሪያ 17 ዓመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ጋር…
Read More...
የሴቶች ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን ዛሬ ከደቡብ አፍሪካ አቻው ጋር የመልስ ጨዋታውን ያካሂዳል
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ከ17 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሦስተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ ኢትዮጵያ ዛሬ ደቡብ አፍሪካን ትገጥማለች፡፡
ጨዋታው÷ ዛሬ 10፡00 ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም እንደሚካሄድ ከእግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡
የመጀመሪያው ጨዋታ ጆሃንስበርግ ላይ ተካሂዶ ኢትዮጵያ 3 ለ0…
በጀርመን በተካሄደ የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር የኢትዮጵያ አትሌቶች ድል ቀናቸው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲዳስ ኩባንያ 'adizero' በሚል በጀርመን ባዘጋጀው የ5 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸንፈዋል።
በጀርመን በተካሄደ የ5 ኪሎሜትር ሩጫ ውድድር በሴቶች÷ አትሌት ሰንበሬ ተፈሪ 14 ደቂቃ 37 ሰከንድ 2 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት ነው ውድድሩን በበላይነት…
በፕሪሚየር ሊጉ ጅማ አባ ጅፋር ከሰባት ጨዋታዎች በኋላ ድል አስመዝግቧል
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 21 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ21ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል።
ቀደም ብሎ በተካሄደ ጨዋታ ጅማ አባ ጅፋር ከባህር ዳር ከተማ ተገናኝተዋል።
ጨዋታውን ጅባ አባ ጅፋር 2 ለ 0 ሲያሸንፍ አስጨናቂ ፀጋዬ እና ሱራፌል አወል የድል ጎሎቹን አስቆጥረዋል።
ጅማ አባ ጅፋር…
የፕሪሚየር ሊጉ የዲስፕሊን ኮሚቴ በባሕር ዳር ከተማው አጥቂ ሁሴን ማውሊ የቅጣት ውሳኔ አስተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዲስፕሊን ኮሚቴ በባሕር ዳር ከተማው አጥቂ ሁሴን ማውሊ ላይ የቅጣት ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
የሊጉ የዲስፕሊን ኮሚቴ የ21ኛ ሣምንት መርሐ ግብር ከመጀመሩ በፊት በሣምንቱ በተከሰቱ የዲስፕሊን ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡
በዚሁ መሰረት መከላከያ ከባሕር ዳር ከነማ…
ጅማ አባ ጅፋር አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ከስራ አገደ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው ጅማ አባጅፋር አሰልጣኝ አሸናፊ በቀለን ከስራ ማገዱ ተገልጿል፡፡
የ2010 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮኑ ጅማ አባ ጅፋር ያለፉትን አመታት በተለያዩ ጫናዎች ውስጥ ሆኖ ላለመውረድ ሲጫዎት ቆይቷል፡፡
ከነበረበት ጫና ለመውጣት በዘንድሮው የውድድር አመት አሰልጣኝ…
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ድል ቀናው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20ኛ ሣምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከነማ አርባ ምንጭ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
በአዳማ ሣይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ በተደረገው ጨዋታ÷ ፋሲል ከነማ በበዛብህ መለዮ ድንቅ ጎል አርባምንጭ ከተማን በማሸነፍ ወሳኝ 3 ነጥብ ይዞ መውጣት ችሏል፡፡…