ስፓርት
በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፒ ኤስ ጂ እና ሊቨርፑል ድል ቀንቷቸዋል
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተጀምረዋል፡፡
በምሽቱ ሁለት ጨዋታዎች ሲደረጉ ፒ ኤስ ጂ እና ሊቨርፑል ድል ቀንቷቸዋል፡፡
በካምፕ ኑ ባርሴሎና ከፒ ኤስ ጂ ባደረጉት ጨዋታ የፈረንሳዩ ክለብ በሰፊ የጎል ልዩነት ባርሴሎናን አሸንፏል፡፡
በጨዋታው ባርሴሎናዎች ባገኙት የፍጹም ቅጣት ምት ጨዋታውን መምራት ቢችሉም በኪሊያን ምባፔ ሶስት እንዲሁም በሞይስ ኪን 1 ጎል ፒ ኤስ ጂ ጨዋታውን 4 ለ 1 አሸንፏል፡፡
ኪሊያን ምባፔም በጨዋታው ሐት ትሪክ ሰርቷል፡፡…
Read More...
አትሌት ጌትነት ዋለ እና አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በፈረንሳይ የቤት ውስጥ ውድድር አሸናፊ ሆነዋል
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጌትነት ዋለ እና አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በፈረንሳይ በተካሄደ የቤት ውስጥ ውድድር አሸናፊ ሆነዋል፡፡
አትሌት ጌትነት ዋለ በ1 ሺህ 500 ሜትር መሰናክል ውድድር 3 ደቂቃ ከ35 ሰከንድ ከ54 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት አሸናፊ ሆኗል፡፡
አትሌት ለሜቻ ግርማ ደግሞ ውድድሩን ሁለተኛ በመሆን አጠናቋል፡፡…
ለ20 የአትሌቲክስ ዳኞች 1ኛ ደረጃ የዓለም አትሌቲክስ ሰርተፊኬት ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ20 የአትሌቲክስ ዳኞች የአንደኛ ደረጃ የዓለም አትሌቲክስ ሰርተፊኬት ተሰጠ፡፡
ሰርተፊኬቱ ሲሰጥ በኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ዳኝነት ታሪክ ለ3ኛ ጊዜ መሆኑን የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ገልጿል፡፡
የአትሌቲክስ ዳኞቹ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ናቸው ተብሏል፡፡
የፌዴሬሽኑ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቢልልኝ…
በጎንደር 2ኛው አገር አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር 2ኛው አገር አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በደማቅ ሁኔታ ተካሄዷል።
2ኛው አገር አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች በድምቀት መካሄዱን ቀጥሏል።
በጎንደር ከተማ በተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙን ተገኝተዋል፡፡
እንዲሁም በምክትል…
ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በመቀሌ ከተማ ከ50 ሺህ በላይ የመማሪያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር በመቀሌ ከተማ ለሚገኙ ተማሪዎች ከ50 ሺህ በላይ የመማሪያ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ።
የስፖርት ማህበሩ ተወካዮች ቡድን የተለያዩ የትምህርት መማሪያ ቁሳቁሶችን በከተማው በመገኘት ለከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ለአቶ አታክልቲ ኃይለሥላሴ አስረክበዋል ።
ድጋፉን የተረከቡት ከንቲባው የቅዱስ…
የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ስፖርት በሁሉም ስፍራ እንዲደርስ እየተሰራ ነው – የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ስፖርት በሁሉም ስፍራ ደርሶ አብሮነትን ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ገለጸ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ስፖርት ኮሚሽን ከሰሜን ሸዋ ዞን አስተዳደር ጋር በመተባበር “አብሮነታችን ለሀገራችን “በሚል መሪ ሀሳብ ዛሬ በደብር ብርሃን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄዷል።…
በውሃ ስፖርቶች ሲሰጥ የቆየው የአንደኛ ደረጃ የአሰልጣኝነት ስልጠና ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን ከኦሮሚያ ውሃ ዋና ስፖርቶች ፌዴሬሽን ጋር በመተባበር ከጥር 26 እስከ የካቲት 4 ቀን 2013 ዓ. ም በኦሮሚያ ክልል በቢሾፍቱ ከተማ ሲሰጥ የቆየው የአንደኛ ደረጃ የአሰልጣኝነት ስልጠና ተጠናቀቀ።
ስልጠናው በንድፈ ሀሳብና በተግባር የተደገፈ ሲሆን 24 ወንዶች እና 2…