Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ከወላይታ ዲቻ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 12 ኛ ሳምንት ዛሬ ረፋድ በተደረገ ጨዋታ ባህርዳር ከተማና ወላይታ ዲቻ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በባህርዳር ከተማ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ጎል ማስቆጠር አልቻሉም፡፡ በዚህም ጨዋታው ያለምንም ግብ ተጠናቋል፡፡ የዕለቱ ሌላኛው መርሃ ግብር ወልቂጤ ከተማን ከሰበታ ከተማ ያገናኛል፡፡ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦…
Read More...

በቻምፒየንስ ሊጉ ፖርቶ እና ዶርትመንድ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተደርገዋል፡፡ በምሽቱ ጨዋታ ወደ ፖርቹጋል ያቀናው ጁቬንቱስ በፖርቶ 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡ ታሬሚ እና ማሬጋ ለፖርቶ የድል ጎሎቹን ሲያስቆጥሩ ኪዬዛ ጁቬንቱስ ለመልሱ ጨዋታ ተስፋ የሰነቀባትን ማስተዛዘኛ ጎል አስቆጥሯል፡፡ በሌላኛው የምሽቱ ጨዋታ ደግሞ…

በፖላንድ በቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በፖላንድ በቤት ውስጥ በተካሄደ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል። በ3 ሺህ ሜትር ለምለም ሀይሉ የአመቱን ፈጣን ሰአት በመሮጥ አሸንፋለች። ፋንቱ ወርቁ በተመሳሳይ ርቀት 3ኛ ሆና አጠናቃለች። በ800 ሜትር ውድድር ደግሞ ሀብታም አለሙ አሸንፋለች። በ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር…

በአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ፒ ኤስ ጂ እና ሊቨርፑል ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተጀምረዋል፡፡ በምሽቱ ሁለት ጨዋታዎች ሲደረጉ ፒ ኤስ ጂ እና ሊቨርፑል ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በካምፕ ኑ ባርሴሎና ከፒ ኤስ ጂ ባደረጉት ጨዋታ የፈረንሳዩ ክለብ በሰፊ የጎል ልዩነት ባርሴሎናን አሸንፏል፡፡ በጨዋታው ባርሴሎናዎች ባገኙት የፍጹም ቅጣት ምት…

አትሌት ጌትነት ዋለ እና አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በፈረንሳይ የቤት ውስጥ ውድድር አሸናፊ ሆነዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጌትነት ዋለ እና አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በፈረንሳይ በተካሄደ የቤት ውስጥ ውድድር አሸናፊ ሆነዋል፡፡ አትሌት ጌትነት ዋለ በ1 ሺህ 500 ሜትር መሰናክል ውድድር 3 ደቂቃ ከ35 ሰከንድ ከ54 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት አሸናፊ ሆኗል፡፡ አትሌት ለሜቻ ግርማ ደግሞ ውድድሩን ሁለተኛ በመሆን አጠናቋል፡፡…

ለ20 የአትሌቲክስ ዳኞች 1ኛ ደረጃ የዓለም አትሌቲክስ ሰርተፊኬት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ20 የአትሌቲክስ ዳኞች የአንደኛ ደረጃ የዓለም አትሌቲክስ ሰርተፊኬት ተሰጠ፡፡ ሰርተፊኬቱ ሲሰጥ በኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ዳኝነት ታሪክ ለ3ኛ ጊዜ መሆኑን የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ገልጿል፡፡ የአትሌቲክስ ዳኞቹ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ናቸው ተብሏል፡፡ የፌዴሬሽኑ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ቢልልኝ…

በጎንደር 2ኛው አገር አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር 2ኛው አገር አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በደማቅ ሁኔታ ተካሄዷል። 2ኛው አገር አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች በድምቀት መካሄዱን ቀጥሏል። በጎንደር ከተማ በተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የጎንደር ከተማ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙን ተገኝተዋል፡፡ እንዲሁም በምክትል…