Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳልያ አስገኘች

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ 10 ሺህ ሜትር የሴቶች የሩጫ ውድድር አትሌት ለተሰንበት ግደይ ለኢትዮጵያ ተጨማሪ ሜዳልያ አስገኝታለች። አትሌት ለተሰንበት ውድድሩን 3ኛ በመሆን አጠናቃለች። በውድድሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሲፋን ሃሰን 1ኛ ስትሆን ሌላኛዋ ትውልደ ኢትዮጵያዊት ቃል ኪዳን ገዛኸኝ 2ኛ በመሆን ውድሯን አጠናቃለች።
Read More...

በቶኪዮ ኦሊምፒክ 1500 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ፍሬወይኒ ሃይሉ 4ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ 1500 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ፍሬወይኒ ሃይሉ 4ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቃለች፡፡ በውድድሩ ኬንያዊቷ ፌዝ ኪፕዬጎን የኦሎምፒኩን ሪከርድ በመስበር ስታሸንፍ እንግሊዛዊቷ አትሌት ሙዪር ሁለተኛ ወጥታለች፡፡ እንዲሁም ለኔዘርላንድ የምትሮጠው ትውልደ ኢትዮጵያዊት አትሌት ሲፋን ሀሰን…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጋና እና ከዚምባቡዌ አቻው ጋር ላለበት የአለም ዋንጫ ማጣሪያ ዝግጅት ለ28 ተጫዋቾች የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ጥሪ አድርገዋል፡፡ በዚህም ከኢትዮጵያ ቡና አስራት ቱንጆ ፣አማኑኤል ዮሀንስ፣ ታፈሰ ሰለሞን፣ ዊሊያም ሰለሞንና አቡበከር ነስሩ ሲሆኑ ከወልቂጤ ከነማ ደግሞ…

በቶኪዮ ኦሊምፒክ ዛሬ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሶስት የፍጻሜ ውድድሮች

ይሳተፋሉ አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቶኪዮ ኦሊምፒክ ዛሬ የ5 ሺህ ሜትር የወንዶች፣ 1 ሺህ 500 ሜትር ሴቶችና የ20 ኪሎ ሜትር እርምጃ የሴቶች የፍፃሜ ውድድር ይካሄዳል፡፡ በዚህም ረፋድ 4 ሰአት ከ30 በ20 ኪሎ ሜትር የእርምጃ ውድድር የኋልዬ በለጠው ትወዳደራለች። 9 ሰዓት ላይ ደግሞ በወንዶች 5 ሺህ ሜትር ፍፃሜ ሚልኬሳ መንገሻ እንዲሁም…

ፍሬወይኒ ኃይሉ በሴቶች የ1500 ሜትር ለፍጻሜ አለፈች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ለፍጻሜ አልፋለች፡፡ በ1 ሺህ 500 ሜትር በምድብ አንድ የግማሽ ፍፃሜ ውድድሯን ያደረገችው አትሌት ፍሬወይኒ ኃይሉ በ3 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ከ54 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት 2ኛ በመውጣት ወደ ፍፃሜ ማለፏን ከኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ…

ዛሬ ኢትዮጵያውያን የሚሳተፉባቸው የፍጻሜ እና የማጣሪያ ውድድሮች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ዛሬ በቶኪዮ 2020 ኦሎምፒክ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይሳተፋሉ፡፡ ከቀኑ 7፡00 ሰዓት በሴቶች 1500 ሜትር ማጣሪያ ለግማሽ ፍፃሜ ያለፉት ፍሬወይኒ ገ/እግዚአብሄር እና ለምለም ሀይሉ ለፍፃሜ ለማለፍ ይወዳደራሉ፡፡ በተጨማሪም 8:00 ሰዓት ላይ በሴቶች 3000 ሜትር መሰናክል የፍፃሜ ውድድር መቅደስ አበበ እና ዘርፌ…

በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ሀብታም አለሙ 6ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ800 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ሀብታም አለሙ 6ኛ በመውጣት ውድድሩን አጠናቃለች፡፡ በዚህም የዲፕሎማ ተሸላሚ ሆናለች፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…