Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

የቶኪዮ 2020 የፓራሊምፒክ ጨዋታዎች የመክፈቻ ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን ቶኪዮ የሚካሄደው የፖራሊምፒክ  ጨዋታዎች የመክፈቻ ስነ ስርዓት  ተካሂዷል። በመክፈቻው ስነስርዓት ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ፖራሊምፒክ ልዑክ ቡድንም መታደሙን ከጽህፈት ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/…
Read More...

በኬንያ ሲሳተፍ የነበረው የአትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኬኒያ ናይሮቢ ሲካሄድ በነበረው ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ሲሳተፍ የነበረው የአትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ በ12 ሜዳልያዎች 4ኛ ደረጃ ከዓለም በመያዝ ያጠናቀቀው ልኡካን ቡድን ዛሬ ጠዋት አዲስ አበባ ቦሌ ኤርፖርት ደርሷል፡፡ በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ምክትል ፕሬዝዳንት ወይዘሮ አበባ ዮሴፍ…

ኢትዮጵያ ከዓለም አራተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢስ) በኬኒያ ናይሮቢ ሲካሄድ በቆየው ከ20 ዓመት በታች የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከዓለም አራተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቅቃለች፡፡ በውድድሩ ኢትዮጵያ ሶስት ወርቅ፣ ሰባት ብር እና ሁለት የነሃስ በድምሩ አስራ ሁለት ሜዳልያዎችን አግኝታለች፡፡ በዚህም ኬንያን፣ ፊንላንድንና ናይጄሪያን ተከትላ ከዓለም አራተኛ ደረጃን…

አትሌት ሚዛን አለም ለኢትዮጵያ ሦስተኛውን የወርቅ ሜዳሊያ አስገኘች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው 18ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ በመጨረሻው ቀን ኢትዮጵያን የወከሉ አትሌቶች በተለያየ መርሃግብር ተሳትፈዋል፡፡ በ5000 ሜትር ሴቶች ውድድር የተሳተፈችው አትሌት ሚዛን አለም በ16:05.61 በሆነ ሰዓት 1ኛ በመውጣት የወርቅ ሜዳሊያ…

በተለያዩ አካባቢዎች ለአገር መከላከያ ሰራዊት አጋርነትን የሚገልጽ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በተለያዩ አካባቢዎች ለአገር መከላከያ ሰራዊት አጋርነትን የሚገልጽ የድጋፍ ሰልፍና የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሂዷል። በአዲስ አበባ ፣በጋምቤላ ፣ በአሶሳ ፣ በወልቂጤ፣ በሀረሪ፣ በሀላባ እና በሌሎች ከተሞች ለመከላከያ የድጋፍ ሰልፍ እና የ5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር ተካሂዷል። በሀላባ ከተማ " እኔም…

በሀረር ለአገር መከላከያ ሰራዊት አጋርነትን ለመግለጽ የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "የትም፣ መቼም፣ በምንም ለኢትዮዽያ እዘምታለው" በሚል መሪ ሀሳብ በሐረር ከተማ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ። ለጀግናው የአገር መከላከያ አጋርነትን የመግለጽ ዓላማ ባለው በዚህ የሩጫ ውድድር ላይ የክልሉ ነዋሪዎች፣ አትሌቶችና በየደረጃው ያሉ የአመራር አካላት ተሳትፈዋል።…

የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነሐሴ 12 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ የሚገኘው 18ኛው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ፍፃሜውን ያገኛል። በዛሬው ዕለት በሚካሄደው የመዝጊያ ውድድር ላይም ኢትዮጵያ በ800 ሜ ወንዶች ፣ በ1500 ሜ ሴቶች ፣ 3000 ሜ መሰናክል ወንዶች ፣5000 ሜ ሴቶች፣ 4 X…