Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

አዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ቡድን ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ሊግ ውድድሩን ሲያርግ የቆየው አዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ቡድን ወደ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል። አዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ሊጉ ምድብ ለ19ኛ ሳምንት ከኢኮሥኮ ጋር ያደረገውን ጨዋታ 2 ለ 0 በማሸነፍ ነው ማለፉን ያረጋገጠው። በዚህም ነጥቡን 48 ያደረሰ ሲሆን ሦስት ጨዋታዎች እየቀሩት ወደ 2014 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የአዲስ አበባ እግር ኳስ ክለብ ወደ ኢትዮጵያ…
Read More...

በፕሪሚየር ሊጉ ሀድያ ሆሳዕና ወልቂጤ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀድያ ሆሳዕና ወልቂጤ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ። የውጤት ቀውስ ውስጥ የነበሩ ሁለት ቡድኖችን ባገናኘው 18ኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ሶስት ነጥቡን ማግኘት ችሏል። የሀድያ ሆሳዕና ማሸነፊያ ግቦችን ዳዋ ሆቴሳ እና ፀጋሰው ድማሙ በ74ኛው እና 90ኛው…

በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ ጅማ አባ ጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በፕሪሚየር ሊጉ ሰበታ ከተማ ጅማ አባ ጅፋርን 2 ለ 1 አሸነፈ። በጨዋታው ጅማ አባ ጅፋር ሱራፌል አወል በ32ኛው ደቂቃ ላይ ባስቆጠረው ግብ ቀዳሚ መሆን ችለው የነበረ ቢሆንም ከእረፍት መልስ ኦሲይ ማውሊ ባስቆጠራቸው ግቦች ሰበታ ከተማ ማሸነፍ ችሏል። የሰበታ ከተማ ማሸነፊያ ግቦችን…

የፕሪሚየር ሊጉ አሸናፊ 1 ሚሊየን ብር ሽልማት ይበረከትለታል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ የሚሆነው ክለብ የ1 ሚሊየን ብር ተሸላሚ እንደሚሆን የፕሪሚየር ሊጉ አክሲዮን ኩባንያ አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ሁሉም ተሳታፊ ክለቦች እንደየ ደረጃቸው ሽልማት የሚበረከትላቸው ሲሆን፥ ሁለተኛ ሆኖ ለሚያጠናቅቅ ክለብ የ700 ሺህ እንዲሁም 3ኛ ሆኖ ለሚጨርስ…

ፋሲል ከነማ ከባህርዳር ከተማ ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ጋር አቻ ተለያየ፡፡ አስር ሰዓት ላይ በተጀመረው በዚህ ጨዋታ ቡድኖቹ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ነው የተለያዩት፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ17ኛው ሳምንት የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና ድል ቀንቶታል፡፡ ምሽት 1 ሰአት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወልቂጤ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የድል ጎሏን ዳዊት ተፈራ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡ 10 ሰአት ላይ በተካሄደ ጨዋታ ወላይታ ዲቻ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ1 ማሸነፉ…

ወላይታ ዲቻ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ወላይታ ዲቻ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ፡፡ ዛሬ 18ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወላይታ ዲቻን ከድሬዳዋ ከተማ አገናኝቷል፡፡ በዚህም ወላይታ ዲቻ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ የወላይታ ዲቻን ሁለት ግቦች ስንታየሁ መንግሥቱ ሲያስቆጥር…