Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

በፕሪሚየር ሊጉ ሀድያ ሆሳእና አዳማ ከተማን 3ለ1 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ የአምስተኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳእና አዳማ ከተማን 3ለ1 አሸንፏል። ለሀድያ ሆሳእና አይዛክ ኢሲንዴ በ36ኛው ደቂቃ፣ ዳዋ ሆቴሳ በ72ኛው ደቂቃ እና ላሊፉ ፎፋና በ89ኛ ደቂቃ ጎል ያስቆጠሩ ሲሆን ለአዳማ ከተማ ትእግስቱ አበራ በ68ኛ ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን…
Read More...

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና ወልቂጤ ከተማን 1ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታ ሲዳማ ቡና ወልቂጤ ከተማን 1ለ 0 አሸንፏል፡፡ ዳዊት ተፈራ ለሲዳማ ቡና በ36ኛው ደቂቃ ጎል አስቆጥሯል። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ከፋሲል ከነማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህርዳር ከተማ ከፋሲል ከነማ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ። የባህርዳር ከተማ ግቦች ባየ ገዛኸኝ በጨዋታ በ76ኛው ደቂቃ ምንይሉ ወንድሙ በፍጹም ቅጣት ምት 81ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥረዋል። ፋሲል ከነማን ግቦች ሙጅብ ቃሲም በ16ኛው ደቂቃ ላይ በፍጹም ቅጣት ምት እና ናትናኤል…

ብርሃኑ ግዛው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሰልጣኝ ብርሃኑ ግዛው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆነው መሾማቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ። አሰጣኝ ብርሃኑ ግዛው በአንድ አመት ውል ነው የሉሲዎቹ አሰልጣኝ በመሆን ፊርማቸውን ያስቀመጡት። ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ገጽ…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬዳዋ ከታመ ወላይታ ዲቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስተኛው ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬዳዋ ከተማ ድል ቀንቶታል፡፡ ረፋድ ላይ በተደረገው ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ወላይታ ዲቻን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ አስቻለው ግርማ እና ሙህዲን ሙሳ ለድሬዳዋ ከተማ የድል ጎሎቹን ሲያስቆጥሩ ፀጋዬ ብርሃኑ ደግሞ ለወላይታ ዲቻ የማስተዛዘኛዋን ጎል አስቆጥሯል፡፡…

በፕሪሚየር ሊጉ ጅማ አባ ጅፋር ከሃዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታ ጅማ አባ ጅፋር ከሃዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ፡፡ 9 ሰአት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች አንድ እኩል በሆነ ውጤት ጨዋታቸውን አጠናቀዋል፡፡ ረፋድ ላይ በተካሄደ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሰበታ ከተማን 3 ለ 2 ማሸነፉ ይታወሳል፡፡ ከፌስቡክ ገፃችን…

በፕሪሚየር ሊጉ ኢትዮጵያ ቡና ሰበታ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሰበታ ከተማን 3 ለ 2 አሸነፈ፡፡ ለኢትዮጵያ ቡና አቡበክር ናስር ሁለት እንዲሁም ሃብታሙ ታደሰ አንደኛውን ጎል አስቆጥረዋል፡፡ የሰበታ ከተማን ጎሎች ደግሞ እስራኤል እሸቱ እና ቃል ኪዳን ዘላለም ማስቆጠር…