ስፓርት
በሎስ አንጀለስ ማራቶን አትሌት ባየልኝ አሸናፊ ሆነ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት በሎስ አንጀለስ በተደረገ የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ባየልኝ ተሻገር አሸናፊ ሆኗል።
አትሌት ባየልኝ ርቀቱን 2 ሰዓት ከ8 ደቂቃ ከ26 ሰከንድ በመግባት አሸናፊ ሆኗል።
ኬንያውያኑ ጆን ላጋት እና ዊልሰን ቼቤት ደግሞ ሁለተኛ እና ሶስተኛ በመሆን ውድድራቸውን አጠናቀዋል።
የርቀቱ አሸናፊ አትሌት ባየልኝ 53 ሺህ ዶላር ሽልማት ተበርክቶለታል።
በሴቶች በተደረገ ውድድር ደግሞ አትሌት አልማዝ ነገደ 2…
Read More...
በፕሪሚየር ሊጉ ወልቂጤ ከተማ ቅዱስ ጊዮርጊስ አሸነፈ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዛሬው ዕለት ተካሂደዋል።
ቅዱስ ጊዮርጊስ የፕሪምየር ሊጉን መምራት የሚችልበትን እድል ሳይጠቀምበት ቀርቷል።
ወልቂጤ ከተማን ያስተናገዱት ፈረሰኞቹ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በሜዳቸው ተሸንፈዋል።
በሌላኛው ጨዋታ…
ፋሲል ከነማ የፕሪሚየር ሊጉን መሪነት ተረከበ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሃ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል።
በዚህም አዳማ ከተማን በባህርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ያስተናገደው ፋሲል ከነማ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
የፋሲል ከነማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ በዛብህ መለዮ 12ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል።
ውጤቱን ተከትሎም ፋሲል ከነማ…