ስፓርት
የዕድገት መሰላልን ደረጃ በደረጃ ለመውጣት መሞከር ጉልበት ያባክናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዕድገት መሰላልን ደረጃ በደረጃ ለመውጣት መሞከር ሀብትና ጉልበት ያባክናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሰጡት ስልጠና ላይ ባደረጉት ገለጻ፤ ችግር ጠልፎ የሚጥለን ሳይሆን ገፍቶ የሚያስፈነጥረን መሆን አለበት ብለዋል።
በችግር ትብታብ ታስሮ ላለመቅረት በአንዳንድ ጉዳይ ዝላይ እንደሚያስፈልግ ገልጸው፤…
Read More...
ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል ዌስትሃም ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል።
በውጤት መዋዠቅ ላይ የሚገኘው ሊቨርፑል ዛሬ ምሽት 11፡05 ላይ ከሜዳው ውጪ ባደረገው ጨዋታ ዌስትሃም ዩናይትድን 2 ለ 0 አሸንፏል።
የሊቨርፑልን የማሸነፊያ ግቦች አሌክሳንደር ኢሳክ እና ኮዲ ጋክፖ ከመረብ ማገናኘት…
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዩጋንዳ ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ከ17 ዓመት በታች ውድድር በግማሽ ፍጻሜ ዩጋንዳ ኢትዮጵያን 3 ለ 0 አሸንፋለች።
የምድብ ውድድሩን በበላይነት በማጠናቀቅ ወደ ግማሽ ፍጻሜ ያለፈው የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በዩጋንዳ አቻው ተሸንፏል።
በመጀመሪያው የጨዋታ አጋማሽ ተመጣጣኝ በሆነ ፉክክር…
ማንቼስተር ዩናይትድ ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 አሸንፏል።
ወጥ የሆነ አቋም ማሳየት የተሳነው ማንቼስተር ዩናይትድ ዛሬ 9፡00 ሰዓት ላይ በተደረገ ጨዋታ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ረትቷል።
በጨዋታው ክሪስታል ፓላስ ማቴታ ባስቆጠራት ግብ ቀዳሚ…
ቀይ ቀበሮዎቹ ከ22 ዓመታት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለመመለስ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ቀበሮዎቹ) ከ22 ዓመት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለመመለስ በዛሬው ዕለት ወሳኝ ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡
ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ውድድር ቀይ ቀበሮዎቹ ቀን 9 ሰዓት ላይ ከዑጋንዳ ብሄራዊ ቡድን ጋር…
አትሌት ጌታነህ ሞላ በቢሾፍቱ 10 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሩ በወንዶች ምድብ የመቻሉ አትሌት ጌታነህ ሞላ አሸንፏል፡፡
ቼልሲ ከአርሰናል የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በስታምፎርድ ብሪጅ ቼልሲ ከአርሰናል ዛሬ የሚያደርጉት የለንደን የደርቢ በጉጉት ይጠበቃል፡፡
ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በሚከናወነው ጨዋታ ሁለቱ የለንደን ክለቦች የሚያደርጉት ፍልሚያ ተጠባቂ ነው፡፡
በሊጉ 1ኛ እና 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኙት ሁለቱ ክለቦች…