ስፓርት
ለ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የ10 ሚሊየን ብር የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን 10 ሚሊየን ብር የማበረታቻ ሽልማት አበርክቷል፡፡
ሚኒስቴሩ ብሔራዊ ቡድኑ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉን አስመልክቶ ለቡድኑ የእራት ግብዣ አከናውኗል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ቡድኑ የመንግሥት እና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ ውጤት ነው፡፡
ብሔራዊ ቡድኑ በአፍሪካ ዋንጫ የተሳካ ጊዜ እንደሚያሳልፍም ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ…
Read More...
የታንዛኒያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ሻምፒዮን ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታንዛኒያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የአፍሪካ ዋንጫ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሻምፒዮን ሆኗል፡፡
የታንዛኒያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዩጋንዳን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት በማሸነፍ ነው የውድድሩ ሻምፒዮን የሆነው፡፡
ቀን 9 ሰዓት 30 ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ…
ቅዱስ ጊዮርጊስ አርባምንጭ ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ8ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አርባምንጭ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ፀጋ ከድር አስቆጥሯል፡፡
ቅዱስ ጊዮርጊስ በሊጉ ከሁለት ተከታታይ ሽንፈት በኋላ ወደ ድል ተመልሷል፡፡…
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ቀበሮዎቹ) ኬንያን በማሸነፍ ከ22 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፋቸውን አረጋግጠዋል፡፡
በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገው ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ የደረጃ ጨዋታ ኢትዮጵያ ኬንያን 3 ለ 0 አሸንፋለች፡፡…
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
ምሽት 4 ሰዓት 30 ላይ ማንቼስተር ሲቲ ወደ ክራቨን ኮቴጅ አቅንቶ ከፉልሃም ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡
በምሽቱ ጨዋታ ባለሜዳው ፉልሃም በሊጉ 3ኛ ተከታታይ ድሉን ለማሳካት ብርቱ ፉክክር ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሁለቱ…
ማዕድንና ኢንዱስትሪ መስፈንጠሪያ፤ ዲጂታል ኢኮኖሚ ደግሞ ማስተሳሰሪያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማዕድን እና ኢንዱስትሪ ዘርፎች መስፈንጠሪያ፤ ዲጂታል ኢኮኖሚ ደግሞ ማስተሳሰሪያ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በሰጡት ስልጠና ላይ እንዳሉት፤ የማዕድን ዘርፍ ፈጣን እና ከፍተኛ የውጭ ምንዛሪ…
ቼልሲ እና አርሰናል አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ተጠባቂው የቼልሲ እና አርሰናል ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ በስታንፎርድ ብሪጅ በተካሄደው የለንደን ደርቢ የቼልሲን ግብ ቻሎባህ ሲያስቆጥር፤ የአርሰናልን የአቻነት ግብ ሜሪኖ ከመረብ አሳርፏል።
በ38ኛው ደቂቃ ላይ ካይሴዶን…