ስፓርት
ነገሌ አርሲና ፋሲል ከነማ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ነገሌ አርሲ እና ፋሲል ከነማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡
በዚሁ ስታዲየም ኢትዮጵያ ቡና ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ምሽት 12 ሰዓት ላይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
አስቀድሞ ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገ በሌላ የሊጉ ጨዋታ
መቐለ 70 እንደርታ እና ሀድያ ሆሳዕና 1 አቻ…
Read More...
ሀድያ ሆሳዕና እና መቐለ 70 እንደርታ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና እና መቐለ 70 እንደርታ አንድ አቻ ተለያይተዋል።
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታን ግብ ኬኔዲ ገብረፃዲቅ ሲያስቆጥር የሀድያ ሆሳዕናን የአቻነት ግብ ደግሞ ፀጋዓብ ግዛው ከመረብ አሳርፏል።
የሊጉ መርሐ…
በተባበሩት መንግስታት የተደነቀው የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የመሪነትና የኢትዮጵያ የልማት ስኬቶች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካን የልማት አጀንዳ በማሳለጥ ረገድ እያሳዩት ያለው የአመራር ብቃት የሚደነቅ ነው አሉ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሃፊ ክላቨር ጋቴቴ፡፡
ዋና ፀሃፊው ኢትዮጵያ በአየር ንብረት ዲፕሎማሲ የሰራችውን ሥራ አድንቀው፥ የዓለም አቀፉን የአየር ንብረት ጉባኤ…
ኢትዮጵያ ዜጎችን ከተረጂነት ለማላቀቅ የነደፈችው ስልታዊ ሽግግር ፍሬ እያፈራ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ራስን በምግብ ለመቻል የነደፈችው ስትራቴጂካዊ ፖሊሲ ዛሬም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎችን ከተረጂነት ወደ አምራችነት የማሸጋገር ተከታታይ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል።
ይህ ለዘመናት በጠባቂነት ተገድቦ የነበረው ግዙፍ የሰው ኃይል፣ ወደ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት የሚያደርገው ሽግግር በአስተማማኝ መሰረት ላይ ሆኖ ተጠናክሮ…
አትሌቲኮ ማድሪድ ከአርሰናል – ተጠባቂው ጨዋታ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ዛሬ ምሽት ቀጥሎ ይደረጋል፡፡
ምሽት 4 ሰዓት ላይ አትሌቲኮ ማድሪድ በሪያድ ኤር ሜትሮፖሊታኖ ስታዲየም የእንግሊዙን ክለብ አርሰናል ያስተናግዳል፡፡
የዛሬ ምሽት ተጋጣሚዎቹ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫን በታሪካቸው ማሳካት ያልቻሉ ቡድኖች ናቸው፡፡…
ማንቼስተር ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድን ያስተናግዳል፡፡
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ቦታን ለማግኘት እየተፋለመ የሚገኘው ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ ተከታታይ 2ኛ ድሉን ለማሳካት ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡
በሊጉ ያለፉትን…
ቼልሲ ለኤፍ ኤ ዋንጫ ፍጻሜ ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ መርሐ ግብር ቼልሲ ሊድስ ዩናይትድን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 11 ሰዓት ላይ በዌምብሌይ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የቼልሲን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ኢንዞ ፈርናንዴዝ አስቆጥሯል፡፡
ውጤቱን ተከትሎም ቼልሲ ለኤፍ ኤ ዋንጫ ፍጻሜ ጨዋታ መድረሱን አረጋግጧል፡፡
በፍጻሜ ጨዋታም…