ስፓርት
ከፓሪስ እስከ ቡዳፔስት… 20 ዓመታት የፈጀው ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል አትሌቲኮ ማድሪድን በማሸነፍ ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ለአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ፍጻሜ ማለፉን አረጋግጧል፡፡
የሰሜን ለንደኑ ክለብ በመድረኩ ለፍጻሜ ሲያልፍ የዘንድሮው ለ2ኛ ጊዜ ሲሆን፥ ከዚህ ቀደም ለመጀመሪያም ለመጨረሻም ጊዜ ለፍጻሜ የደረሰው በ2005/6 የውድድር ዓመት ነበር፡፡
በፈረንጆቹ 2006 በፓሪስ በተደረገው የፍጻሜ ጨዋታ በባርሴሎና 2 ለ 1 ተሸንፈው ዋንጫውን የተነጠቁት መድፈኞቹ ያንን ታሪክ ለመቀልበስ ወደ ቡዳፔስት ያቀናሉ፡፡
በወቅቱ አርሰናል ለፍጻሜ…
Read More...
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ30ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 0 አሸንፏል።
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ሁለቱንም ግቦች ናትናኤል ዳንኤል አስቆጥሯል።
የሊጉ መርሐ ግብር ቀጥሎ ሲካሄድ ቀን 10 ሰዓት ላይ በዚሁ…
ቼልሲ በኖቲንግሃም ፎረስት ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ በኖቲንግሃም ፎረስት 3 ለ 1 ተሸንፏል።
አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ በስታምፎርድ ብሪጅ በተደረገው ጨዋታ የኖቲንግሃም ፎረስትን የማሸነፊያ ግቦች አወንዬ (2) እና ኢጎር ጄሱስ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥረዋል፡፡
የቼልሲን ብቸኛ ግብ ደግሞ ብራዚላዊው ጃኦ ፔድሮ…
ኤቨርተን ከማንቼስተር ሲቲ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጭ ኤቨርተንን ይገጥማል፡፡
የዛሬ ምሽቱን ጨምሮ ሁለት ቀሪ ጨዋታዎች በእጁ የሚገኘው ማንቼስተር ሲቲ ከአርሰናል ያለውን የስድስት ነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ወደ ሜዳ ይገባል፡፡
በቀጣይ የውድድር አመት የአውሮፓ መድረክ ተሳትፎን ለማግኘት…
ማንቼስተር ዩናይትድ ከሊቨርፑል …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድ ትራፎርድ ሊቨርፑልን የሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ቀን 11 ሰዓት ከ30 ላይ በሚደረገው ጨዋታ በማንቼስተር ዩናይትድ በኩል ማቲያስ ዲላይት በጉዳት፤ ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ደግሞ በቅጣት ምክንያት አይሰለፉም፡፡
በጉዳት እየታመሰ በሚገኘው…
የቀድሞ ብቃቱ ላይ የማይገኘው ቡካዮ ሳካ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት ለአርሰናል የዋንጫ ተፎካካሪነት ትልቁን ሚና መወጣት የቻለ ተጫዋች ነው ቡካዮ ሳካ፡፡
በፈረንጆቹ 2001 የተወለደው ቡካዮ ሳካ የአርሰናል አካዳሚን የተቀላቀለው ገና የስምንት ዓመት ልጅ እያለ ነበር፡፡
ቡካዮ ሳካ ፕሮፌሽናል ኮንትራቱን በፈረንጆቹ 2010 የተፈራረመ ሲሆን በ17 ዓመቱ ለአርሰናል ዋናው…
ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ ቡናን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ29ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኢትዮጵያ ቡናን 4 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ ለወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ኮንኮኒ ሀፊዝ (ሁለት)፣ ያሬድ ከበደ እና በየነ ባንጃ ግቦቹን…