Fana: At a Speed of Life!

ስፓርት

ትኩረት የሳበው የሆንግ ኮንግ የክርስቲያኖ ሮናልዶ ሙዚየም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሆንግ ኮንግ የተከፈተው የአምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሙዚየም በዓለም ዙሪያ ያሉ አድናቂዋቹን ትኩረት ስቧል፡፡ ሙዚየሙ የክርስቲያኖ ሮናልዶን የሁለት አስርት ዓመታት ድንቅ የእግር ኳስ ህይወት ጊዜያትን በተንቀሳቃሽ ምስል እና በፎቶ ያሳያል። በትናንትናው ዕለት የወጡ ምስሎች እንደሚያሳዩት ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከልጅነት ክለቡ ስፖርቲንግ ሊዝበን ጀምሮ አሁን እስካለበት አልናስር የለበሳቸው ማልያዎች ይታያሉ፡፡ ሮናልዶ ከሀገሩ ፖርቹጋል፣ ከማንቼስተር…
Read More...

ምህረት የለሹ ተከላካይ ያፕ ስታም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከቴሪ ኦንሪ እስከ አለን ሺረር፣ ከማይክል ኦውን እስከ ፊሊፖ ኢንዛጊ በሜዳ ውስጥ እሱን በተቃራኒ መግጠም ምን ያህል ከባድ እንደሆነ በአደባባይ መስክረውለታል። የማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ተጫዋች የነበረው የሀገሩ ልጅ ቫን ኒስትሮይ በልምምድ ሜዳም ቢሆን ያፕ ስታምን መግጠም ፈታኝ መሆኑን መናገሩ አይዘነጋም።…

የቼልሲው ግብ ጠባቂ ፔትሮቪች ለቦርንማውዝ ፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ግብ ጠባቂ ጆርጄ ፔትሮቭች በ25 ሚሊየን ፓውንድ ለቦርንማውዝ ፈረመ፡፡ በፈረንጆቹ 2023 ከኒው ኢንግላንድ ሪቮሉሽን በ14 ሚሊየን ፓወንድ ሰማያዊዎቹን የተቀላቀለው ሰርቢያዊው ግብ ጠባቂ፤ በተጠናቀቀውን የውድድር ዘመን ለፈረንሳዩ ክለብ ስትራስቡርግ በውሰት መጫወቱ ይታወሳል። የ25…

ቼልሲ ሮማን አብራሞቪችን ካጣ በኋላ ወደ ስኬት የተመለሰበት ዓመት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያዊው ባለሃብት ሮማን አብራሞቪች ቼልሲን ለአሜሪካዊው ባለሃብት ከሸጡ በኋላ ይህ ቡድን በርካታ ተጫዋቾችን በውድ ገንዘብ ወደ ስብስቡ ቢቀላቅልም ስኬታማ ሳይሆን ቆይቷል፡፡ ቼልሲ በአሜሪካዊው ባለሃብት ቶድ ቦህሊ ከተያዘ በኋላ በሊጉም ሆነ በሌሎች ውድድሮች ላይ ስኬታማ ጊዜን ለማሳለፍ ሲቸገር ቆይቷል፡፡ በዚህ የውድድር ዓመት…

የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ወደ ናይጄሪያ አቀና

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ የአፍሪካ ከ20 እና 18 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለመሳተፍ ወደ ናይጄሪያ አቡኩታ አቅንቷል። በፈረንጆቹ ከሐምሌ 16 እስከ 20 ቀን 2025 በናይጄሪያ አቡኩታ ለሚካሄደው የአፍሪካ ከ20 እና 18 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያን ወክሎ የሚሳተፈው የአትሌቲክስ ልዑክ ወደ…

ልዩነት ፈጣሪው ኮከብ…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)ለአንድ ወር ያህል በአሜሪካ ሲካሄድ የቆየው የዓለም ክለቦች ዋንጫ ቼልሲን ሻምፒዮን በማድረግ ትናንት ምሽት ፍጻሜውን አግኝቷል። በውድድሩ ሁለቱን የማድሪድ ክለቦች በተመሳሳይ 4 ለ 0 በማሸነፍ ጭምር 16 ግቦችን በማስቆጠር በሚያስደንቅ ብቃት ለፍጻሜው የደረሰው ፒኤስጂ በመጨረሻም ለቼልሲ እጅ ሰጥቷል። ባየርን ሙኒክ፣…

በባሕር ዳር ከተማ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ከተማ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ መርሐ ግብሩን የአማራ ልማት ማሕበር (አልማ)፣ የባሕር ዳር ከተማ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና የባሕር ዳር ከተማ ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ በጋራ አዘጋጅተውታል፡፡ "ለአልማ እሮጣለሁ ማኅበራዊ ሃላፊነቴን እወጣለሁ"በሚል መሪ ሃሳብ በተካሄደው…