ስፓርት
የ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት 7 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
ቀን 9 ሰዓት 30 ላይ የሊጉ መሪ አርሰናል ወደ ቪላ ፓርክ በማቅናት ከአስቶንቪላ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ የሚመሩት መድፈኞቹ በሊጉ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ሦስቱን አሸንፈው በሁለቱ አቻ ተለያይተዋል፡፡
ባለሜዳው አስቶንቪላ በበኩሉ ካለፉት አምስት የሊጉ ጨዋታዎች በአንዱ ብቻ የተሸነፈ ሲሆን በአራቱ ጨዋታ ደግሞ በተከታታይ ድል አድርጓል፡፡…
Read More...
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የፊፋ የሰላም ሽልማትን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) የሰላም ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሽልማቱ የተበረከተላቸው በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ባለው የ2026ቱ የፊፋ ዓለም ዋንጫ የዕጣ ማውጣት ሥነ ስርዓት ላይ ነው፡፡
በዚህ ወቅትም ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከፊፋው ፕሬዚዳንት ጂያን…
በደከመው ሊቨርፑል ተሽሎ የተገኘው ሶቦዝላይ …
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በውድድር ዓመቱ ደካማ እንቅስቃሴ እያሳየ በሚገኘው ሊቨርፑል በግሉ የተሻለ ብቃት በማሳየት እያንጸባረቀ የሚገኘው ዶሚኒክ ሶቦዝላይ፡፡
በአሰልጣኝ አርኔ ስሎት የሚመራው የመርሲሳይዱ ክለብ በሁሉም ውድድሮች አስቸጋሪ ጊዜ እያሳለፈ እንደሆነ ይታወቃል፡፡
ሊቨርፑል ወጥ ብቃት ማሳየት ተስኖት ፈታኝ የውድድር ዓመት እያሳለፈ…
ማንቼስተር ዩናይትድ ደረጃውን ለማሻሻል የሚያደርገው ጨዋታ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ዛሬ ምሽት ከዌስትሃም ዩናይትድ ጋር ይገናኛል፡፡
ማንቼስተር ዩናይትድ ምሽት 5 ሰዓት ላይ በኦልድትራፎርድ ዌስትሃምን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ማሸነፍ ከቻለ ነጥቡን 24 በማድረስ 5ኛ ደረጃ ላይ የሚቀመጥ ይሆናል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች በፕሪሚየር ሊጉ…
አርሰናል መሪነቱን ለማጠናከር ዛሬ ምሽት ከብሬንትፎርድ ጋር ይጫወታል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል የሊጉን መሪነት ለማጠናከር ዛሬ ምሽት ብሬንትፎርድን በሜዳው ያስተናግዳል፡፡
ማንቼስተር ሲቲ ትናንት ምሽት ፉልሃምን 5 ለ 4 ማሸነፉን ተከትሎ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ ሁለት ማጥበብ ችሏል፡፡
መድፈኞቹ ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ያላቸውን…
የቀድሞው ብቃቱ የከዳው የፈርኦኖቹ ንጉስ ሞሃመድ ሳላህ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑል ከሶስት አስርት አመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉ ሻምፒዮን ሲሆን ታላቅ አስተዋጽኦ የነበረውና በአሁኑ ሰዓት የቀድሞ አቋሙ የከዳው የሚመስለው የፈረኦኖቹ ንጉስ ሞሃመድ ሳላህ፡፡
ሳላህ የተወለደው በፈረንጆቹ 1992 በሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር ግብጽ ሲሆን፥ በፈረንጆቹ 2012 ለስዊዘርላንዱ ባዜል በመፈረም ነበር…
ለ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የ10 ሚሊየን ብር የማበረታቻ ሽልማት ተበረከተ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ለኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን 10 ሚሊየን ብር የማበረታቻ ሽልማት አበርክቷል፡፡
ሚኒስቴሩ ብሔራዊ ቡድኑ ለአፍሪካ ዋንጫ ማለፉን አስመልክቶ ለቡድኑ የእራት ግብዣ አከናውኗል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ቡድኑ የመንግሥት እና የኢትዮጵያ…