Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ዓለሚቱ ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ለተመረጡት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡፡

ወ/ሮ ዓለሚቱ በመልዕክታቸው የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ለተመረጡት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንዲሁም ምክትል ፕሬዚዳንት ለሆኑት አቶ ተመስገን ጥሩነህ እና አደም ፋራህ መልካም የሥራ ጊዜ ተመኝተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.