Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር መልዕክት

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ለተመረጡት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ለምክትል ፕሬዚዳንቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

በመልዕክታቸውም÷ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ለተመረጡት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ምክትል ፕሬዚዳንት ለሆኑት አቶ ተመስገን ጥሩነህ እና አቶ አደም ፋራህ መልካም የሥራ ጊዜን ተመኝተዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.