Fana: At a Speed of Life!

በማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ የፖሊሲ ማዕቀፍ እና የማዕድን አለኝታ ክምችት ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 18፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ የፖሊሲ ማዕቀፍ እና የማዕድን አለኝታ ክምችት ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ መሆኑን ኢንጂነር ታከለ ኡማ አስታወቁ፡፡

ውይይቱ በማዕድን እና ኢነርጂ ዘርፉ ላይ ያተኮረ መሆኑንም ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው አስታውቀዋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.