ለአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ የሚዘጉ የመዲናይቱ መንገዶች እና ተለዋጭ መስመሮች ይፋ ተደረጉ
ህብረተሰቡ የፖሊስን አገልግሎት ለማግኘትም ይሁን አጠራጣሪ ጉዳዮች ሲያጋጥመው ጥቆማ ለመስጠት በመደበኛ ስልክ ቁጥር 011-1-11-01-11፣ 011-5-52-63-03፣ 011-5-52-40-77፣ 011-5-54-36-78፣ 011-5-54-36-81እንዲሁም 987፣ 991 እና 916 ነፃ የስልክ መስመሮችን መጠቀም እንደሚችል ግብረ – ኃይሉ አስታውቋል፡፡