የጅቡቲ ልዑካን ቡድን አዲስ አበባ ገባ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅቡቲ ልዑካን ቡድን በኢትዮ-ጅቡቲ የሚኒስትሮች ኮሚሽን የጋራ ስብሰባ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገባ፡፡
ቡድኑ አዲስ አበባ የገባው በኢትዮ- ጅቡቲ ጥምር የሚኒስትሮች የኮሚሽን ስብሰባ ላይ ለመካፈል መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡
ለልዑካን ቡድኑ የኢፌዴሪ ከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!