Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 18 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በልማት ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ለመገምገም ጅማ ገብተዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና የፌዴራልና የክልል አመራሮች አብረው መግባታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.