Fana: At a Speed of Life!

በአርሲ ዞን ሌሙና ብልብሎ ወረዳ 3 ሺህ 700 ሕገ ወጥ ጥይት ተያዘ

 

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሌሙና ብልብሎ ወረዳ 3 ሺህ 700 ሕገ ወጥ ጥይት መያዙን የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

ሕገ-ወጥ ጥይቱ ከሻሸመኔ ከተማ ወደ መጪቱ ከተማ ሲጓዝ በነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሻ ነው የተያዘው፡፡

ከጥይቱ በተጨማሪ የተለያዩ ሕገ-ወጥ እቃዎች እና ሶስት ተጠርጣሪዎች መያዛቸውንም የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን መረጃ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ቲክቶክ፦ https://www.tiktok.com/@fana_television በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.