Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ14 ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አመራር ቦርድ ለ14 የዩኒቨርሲቲው ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡

በዚህ መሰረትም፡-

1. ዶ/ር ተስፋዬ ከበደ ለገሰ – በቦዲ ኢሜጂንግ

2. ዶ/ር መሳይ ሙሉጌታ ተፈራ – በሶሺዮ ኢኮኒሚክ ዴቨሎፕመንት ጥናት

3. ዶ/ር ዲንቃ አያና አጋ – በቬተርነሪ ፓራሲቶሎጂ

4. ዶ/ር ፉፋ አቡና ኩራ – በቬተርነሪ ፐብሊክ ሄልዝ

5. ዶ/ር ወንደሰን ተስፋዬ አብሬ – በሊንጉዊስቲክስ

6. ዶ/ር አማኑኤል ገብሩ ወ/አረጋይ – በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ጥናቶች

7. ዶ/ር ሙራዱ አብዶ ሱሩር – በሕግ

8. ዶ/ር ክሪስቶፍ ቫነደርቤከን – በፐብሊክ ሎዉ

9. ዶ/ር እሸቴ ብርሃን አጣናው – በኢንደስትሪያል ኢንጅነሪንግ

10. ዶ/ር ዋሴ ከበደ ታደሰ – በሶሻል ወርክ

11. ዶ/ር ሰይፈ ተፈሪ ደሌ – በሜዲካል ፊዚክስ ዲያግኖስቲክስ ራዲዮሎጂ

12. ዶ/ር ወርቁ መኮንን – በሰዉ ሃብት አስተዳደር

13. ዶ/ር ሺፈራዉ ታዬ – በስትራክቸራል ኢንጂነሪንግ

14. ዶ/ር ደረጀ ኃይሉ – በዉሃ ሃብት ኢንጂነሪንግ

ምሁራኑ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የተሰጣቸው ሲሆን÷ ይህም ለዩኒቨርሲቲው አካዳሚያዊ ቁመና ወሳኝ ርምጃ መሆኑ ተመላክቷል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.