Fana: At a Speed of Life!

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ6ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡

በዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ቀን 8፡30 ከሜዳው ውጭ ብሬንትፎርድን ይገጥማል፡፡

በውድድር ዓመቱ ሁሉንም ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው የሊጉ መሪ ሊቨርፑል ቀን 11 ሰዓት ላይ ከሜዳው ውጭ ከክሪስታል ፓላስ ጋር ይገናኛል፡፡

በተመሳሳይ ሰዓት ማንቼስተር ሲቲ በርንሌይን እንዲሁም ቼልሲ ብራይተንን በሜዳቸው ያስተናግዳሉ፡፡

ሊድስ ዩናይትድ ከቦርንማውዝ 11 ሰዓት፣ ኖቲንግሃም ፎረስት ከሰንደርላንድ ምሽት 1፡30 እንዲሁም ቶተንሃም ከወልቭስ ምሽት 4 ሰዓት የሚደረጉ ሌሎች የዛሬ ጨዋታዎች ናቸው፡፡

ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

YouTube www.youtube.com/@fanamediacorporation
Facebook FBC (Fana Broadcasting Corporate S.C.)
Telegram t.me/fanatelevision
Website www.fanamc.com
TikTok www.tiktok.com/@fana_television
WhatsApp www.whatsapp.com/channel/0029VbB0dRxG8l59MUkoWR29
Amharic Entertainment YouTube www.youtube.com/@fanaentertainment
Facebook WMCC
TikTok www.tiktok.com/@fanamc_entertainment
Amharic Podcast YouTube www.youtube.com/@fanamcpodcast በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.