በነገሌ ከተማ አሸባሪውን ሸኔ የሚያወግዝ ሰልፍ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሃሴ 19፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በጉጂ ዞን የነገሌ ከተማና አካባቢው ነዋሪዎች ሽብርተኛውን ሸኔን በማውገዝ ህዝባዊ ሰልፍ እያካሄዱ ይገኛል።
ነዋሪዎቹ ” አሸባሪው የህወሓት ቡድን እያካሄደ ያለውን ጭፍጨፋ አንታገስም፤ ቀሬና ቄሮ የሀገር መከታ ናቸው ” የሚሉና መሰል መፈክሮችን በማስተጋባት አሸባሪ ቡድኖቹን እያወገዙ ነው።
ወጣቶች ፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ አባገዳዎች ጨምሮ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች በሰልፉ እየተሳተፉ እንደሆነ የዘገበው ኢዜአ ነው።
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!