Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራው ልዑክ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን የአበባ  አምራች ኩባንያን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር  አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ የተመራው ልዑክ ቡድን በምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ ሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ የተባለ አበባ  አምራች ኩባንያን ጎብኝቷል፡፡

ፋብሪካው ለ2 ሺህ 500 ሰዎች የስራ እድል ፈጥሯል፡፡

የአበባ አምራች ኩባንያው ለአካባቢው ህብረተሰብ  ፋይዳ የሚውል የተለያየ መሰረተ ልማት በመገንባት ለአገልግሎት ማብቃቱን ከኦ ቢ ኤን  ያገኘነው መረጃ ያመላክታል ፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.