ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ እንዲሰሩ እጠይቃለሁ – ፕሬዚዳንት ሙሃሙድ ኡቡሃሪ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ለሃገር አንድነት፣ ለእድገት እና ለሰላም በጋራ እንዲሰሩ ጠይቀዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ በመንግስት ምስረታ በዓለ ሲመት ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ሙሃሙድ እንዳሉትም÷ ስድስተኛው ሃገራዊ ምርጫ የኢትዮጵያ ህዝብ ፍላጎትን እና ምርጫን ያንጸባረቀ ነው፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!