Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ኬንያ ወታደራዊ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኬንያ ከ62 ዓመት በኋላ ወታደራዊ የትብብር ስምምነት ለሁለተኛ ጊዜ ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እና የኬንያ መከላከያ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ቻርልስ ሙሪዩ…

ጋቪ በጉዳት ሳቢያ ለአምስት ወራት ከሜዳ ይርቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው የባርሴሎና ኮከብ ጋቪ በጉዳት ምክንያት ለአምስት ወራት ከሜዳ ሊርቅ እንደሚችል ተመላክቷል፡፡ የ21 ዓመቱ አማካይ ባሳለፍነው ነሐሴ ወር በልምምድ ወቅት በደረሰበት የጉልበት ጉዳት ሳቢያ ነው ከሜዳ የሚርቀው፡፡…

በኦሮሚያ ክልል የውሃ ኃብትን አሟጦ በመጠቀም የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ነመራ ቡሊ በክልሉ ያለውን የውሃ ኃብት አሟጥጦ በመጠቀም የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው አሉ። በክልሉ ጅማ ዞን ቦቶር ጦላይ ወረዳ በኤገን ወንዝ ላይ…

በምስራቅ ሀረርጌ ዞን የተገነቡ ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ከ700 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የተለያዩ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ከፍያለው ተፈራ…

የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘመን ታሳቢ ያደረገ የትውልድ ግንባታ ላይ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ኢትዮጵያ ዓላማዎችንና ዓለም የደረሰበትን የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ዘመን ታሳቢ ያደረገ የትውልድ ግንባታ ስራ እየተሰራ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት የአርቴፊሻል…

አቶ አረጋ ከበደ በጎንደር እየተሰሩ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በጎንደር ከተማ እየተሰሩ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ስራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ የአማራ ክልል አቶ አረጋ ከበደን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች…

አየር መንገዱ በተለያየ ዘርፍ ያስለጠናለቸውን የበረራ ሰልጣኞች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 103 ሰልጣኞች በዛሬው ዕለት አስመርቋል። በዚህም 41 አብራሪዎች፣  343 የአውሮፕላን ጥገና ባለሙያዎች፣ 524 የበረራ አስተናጋጆች እና 195 በትኬትና በሌሎች ዘርፎች…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ዩናይትድ ከቼልሲ እንዲሁም በመርሲሳይድ ደርቢ ሊቨርፑል ከኤቨርተን የሚያደርጉት ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድ ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ምሽት 1 ሰዓት ከ30 ላይ…

የመደመር አራቱም መጽሐፍት ለነገ መንገድ የሚጠርጉ ናቸው – ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፉት አራቱም የመደመር መጸሐፍት አንዱ አንዱን የሚመራ አሁናዊውን የሚወስን ከትላንቱ የማይጣላ ለነገ መንገድ የሚጠርግ ነው አሉ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሯ…

ኢትዮጵያ የኒኩሌር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ቁርጠኛ ናት – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ለሁሉን አቀፍ ዕድገት የኒኩሌር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ ዓላማ ለመጠቀም ቁርጠኛ ናት አሉ። በኦስትርያ ቬና እየተካሄደ በሚገኘው 69ኛው የዓለም አቀፍ አቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ…