የስማርት ስልክ አጠቃቀም ሰዎችን በማራራቅ ላይ የሚገኝ ወረርሽኝ ሆኗል – የዌልስ ልዕልት
አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከመጠን ያለፈ የስማርት ስልክ አጠቃቀም ሰዎችን በማራራቅ የቤተሰብ ህይወትን በማወክ ላይ የሚገኝ ወረርሽኝ ሆኗል አሉ የዌልስ ልዕልት ኬት ካትሪን፡፡
ልዕልቷ እንደሚሉት፥ እነዚህ የመገናኛ ቴክኖሎጂዎች ሰዎችን ያቀራርባሉ ተብሎ ቢታሰብም፤ ነገር…