የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት እንዲሳካ እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲሳካ እየተሰራ ነው ሲሉ የዓለም ንግድ ድርጅት ብሔራዊ የድርድር ኮሚቴ ዋና ተደራዳሪ የሆኑት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ።
የዓለም…