Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት እንዲሳካ እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲሳካ እየተሰራ ነው ሲሉ የዓለም ንግድ ድርጅት ብሔራዊ የድርድር ኮሚቴ ዋና ተደራዳሪ የሆኑት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የዓለም…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝነትን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎችና መመሪያዎች ወደ ተግባር ገብተዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝነትን የሚያቀላጥፉ ፖሊሲዎች እና መመሪያዎች ፀድቀው ወደ ተግባር መግባታቸው ተገለጸ። የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር) የዩኒቨርሲቲውን ሪፎርም ሂደትና የአልማዝ ኢዮቤልዩ በዓል አከባበርን…

በኦሮሚያ ክልል እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ ነው – አቶ ኃይሉ አዱኛ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰላምን የመረጡ ታጣቂዎችን ከመቀበል ጎን ለጎን አማራጩን ባልተቀበሉት ላይ እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ርምጃ ዘላቂ ሰላም እየሰፈነ መምጣቱን የክልሉ ኮሙኒኬሽ ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ ተናገሩ። በክልሉ እየተገኘ ያለው ሰላም…

ብልጽግና ፓርቲ ከተረጂነት እና ከልመና መውጣት አለብን ብሎ ያምናል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ኅብረ-ብሔራዊነት የተላበሰች ሀገር በመሆኗ ጠንካራ ሀገረ መንግሥት ለመመስረት ሁሉንም ማቀፍ እንደሚገባ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

ሚኒስቴሮቹ እና ተጠሪ ተቋሞቻቸው የለውጡን ዓመታት የተመለከቱ ውይይቶች አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱሪዝም ሚኒስቴር እና ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋሞቻቸው ጋር በመሆን ያለፉትን ሰባት የለውጥ ዓመታት የተመለከቱ የፓናል ውይይቶችን አካሄዱ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ተቋማቸው ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር ባካሄደው የፓናል ውይይት ላይ…

የልማት ሥራዎች የከተማችንን የብልጽግና ተምሣሌትነት አረጋግጠዋል- አቶ ጃንጥራር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ ዓመታት በአዲስ አበባ የተከናወኑ የልማት ሥራዎች የከተማዋን የብልጽግና ተምሣሌትነት አረጋግጠዋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን ሰባተኛ ዓመት ምክንያት…

ብልፅግና ፓርቲ የተጀመረውን ሀገራዊ እድገት ለማፋጠን እየሠራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ውጤታማ የምዘና ሥርዓትን በመዘርጋት እንደ ሀገር የተጀመረውን እድገት ለማፋጠን እየሠራ መሆኑን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም…

መጋቢት 24 ወደ ከፍታ መውጣት የጀመርንበት ዕለት ነው- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢት 24 ቀን 2010 እንደ ሀገር ወደ ከፍታ ለመውጣት እጅ ለእጅ ተያይዘን ጉዞ የቀጠልንበት ታሪካዊ ዕለት ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ ገለፁ። አቶ አወል የለውጡን ሰባተኛ ዓመት አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት፤…

ለውጡን ተከትሎ የተገኙ ውጤቶች የቤተሰብ ብልጽግናን በማረጋገጥ ሂደት ከፍተኛ ሚና አላቸው – አቶ አወሉ አብዲ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ዕውን የሆነውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የተገኙት ውጤቶች የቤተሰብ ብልጽግናን በማረጋገጥ ሂደት ከፍተኛ ሚና አላቸው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወሉ አብዲ ተናገሩ። ‘ትናንት፣ ዛሬና ነገን…

በሻሸመኔ ከተማ ሀገራዊ ለውጡን በመደገፍ ህዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 7ኛ ዓመት አስመልክቶ በሻሸመኔ ከተማ ታላቅ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ይገኛል። በሰልፉ ላይ ከምዕራብ አርሲ ዞን 13 ወረዳዎች፣ 2 ከተማ አስተዳደሮች እና ከሻሸመኔ ከተማ 4 ክፍለ ከተሞች…