Fana: At a Speed of Life!

በ18 የገጠር ከተሞች 50 ሺህ ቤቶች አነስተኛ የሶላር ኃይል ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ዘጠኝ ወራት 18 የገጠር ከተሞች 50 ሺህ ቤቶች አነስተኛ የሶላር ኃይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የገጠር ኢነርጂ ቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር ስራ አስፈፃሚ ብርሃኑ ወልዱ…

የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን የሚያስችሉ የዲጂታል ሶሉሽኖች ይፋ ተደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ኢትዮ ቴሌኮም ሀገር አቋራጭ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሥርዓት የተቀናጀ ነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት ሶሉሽን እንዲሁም ሀገር አቀፍ የትራፊክ ቅጣት ማዕከላዊ አስተዳደር ሥርዓትን ተግባራዊ አድርገዋል፡፡…

ምክር ቤቱ አራት ስምምነቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 29ኛ መደበኛ ስብሰባው አራት የስምምነት አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። በቀዳሚነት የጸደቀው ለአካባቢ እና አረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት በኢትዮጵያ እና በጣሊያን መንግስት መካከል…

የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲው የዘርፉን አስተዋፅኦ ለማሳደግ ያስችላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ የዘርፉን አስተዋፅኦ ለማሳደግ የሚያስችል መሆኑ ተገለጸ። ለሐረሪ ክልልና ድሬዳዋ አስተዳደር ባለድርሻ አካላት የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ ማስተዋወቂያ መድረክ በሐረር ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ…

ሞሐመድ ሳለህ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሆኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጻዊው የሊቨርፑል ተጫዋች ሞሐመድ ሳላህ በእግር ኳስ ፀሐፊዎች ማኅበር የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፏል፡፡ ሳላህ በውድድር ዓመቱ 28 ግቦችን በማስቆጠርና 18 ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን በማቀበል ሊቨርፑል የፕሪሚየር ሊጉ አሸናፊ እንዲሆን…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በቋሚነት ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በቋሚነት ለማህበረሰቡ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መሆኑን የሚዲያ ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ በአንድ ጣራ ስር ሙሉ በሙሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን የሚሰጠው መሶብ…

የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ ውህደት ለማፋጠን የሴቶችን ተሳትፎ የበለጠ ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካን ኢኮኖሚያዊ ውህደት ለማፋጠን የሴቶችን ተሳትፎ የበለጠ ማሳደግ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገለፁ። 6ኛው የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ሴት ሥራ ፈጣሪዎች የንግድ ትርዒትና ኮንፍረንስ…

አርሰናል በበርንማውዝ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው ኤሚሬትስ ስታዲየም በርንማውዝን ያስተናገደው አርሰናል 2 ለ 1 ተሸንፏል፡፡ የበርንማውዝን የማሸነፊያ ግቦች ዲያን ሁጅሰንና ኢቫኒልሰን ሲያስቆጥሩ አርሰናልን ከሽንፈት ያልታደገችዋን…

በገጠር የሃይል አቅርቦት ችግርን የሚፈቱ የነጻ ሃይል ማምረቻ ማሽኖችን ለማምረት ይሰራል- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ ዓመታት በገጠር የመስኖና የቤት ውስጥ ኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት ችግርን የሚፈቱ የነጻ ሃይል ማምረቻ ማሽኖችን አምርተን ተደራሽ እናደርጋልን ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ 3ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ጠቅላይ…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ባለፉት 3 ዓመታት ብቻ ተስፋ ሰጪ ውጤቶችን አስገኝቷል – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት 3ኛውን የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ መርቀው ከፍተዋል፡፡ ለ5 ቀናት በሚቆየው የ2017 “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ከወትሮው በተለየ መልኩ በአጠቃላይ 288 ድርጀቶች ምርታቸውን ማቅረባቸው…