በውሃ ሃብት ላይ በትብብር መስራት ለልማትና ቀጣናዊ ውሕደት ቁልፍ መሳሪያ ነው – ቼይክ ቲዲያኔ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በትብብር ላይ ለተመሰረተ የውሃና ኢነርጂ ልማትና ለአፍሪካ መር መፍትሔዎች ስትራቴጂካዊ ሚና እየተወጣች ነው አሉ የአፍሪካ የውሃ ሚኒስትሮች ም/ቤት ፕሬዚዳንትና የሴኔጋል የውሃ ሚኒስትር ቼይክ ቲዲያኔ (ዶ/ር) ።
ምክትል…