ሀገራዊ ምክክሩ ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ላይ ተቀራርበው ለመፍትሔ እንዲነጋገሩ እድል ሰጥቷል – ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት ዜጎች በሀገራቸው ጉዳይ ላይ በያገባኛል ስሜት ተቀራርበው ለመፍትሔ እንዲነጋገሩ እድል ሰጥቷል አሉ ምሁራን፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር በህዝቦችና በልሂቃን መካከል የሰንበቱና የተራራቁ ሀሳቦችን…