Fana: At a Speed of Life!

ጅቦችን የሚያናግረው ኢትዮጵያዊ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ22 ሚሊየን በላይ ተከታይ ያለው ናስ ዴይሊ የተሰኘ የፌስቡክ ማሕበራዊ ትስስር ገጽ ኢትዮጵያዊውን የጅቦች መጋቢ አባስን ተዋወቁት ሲል ጽፏል፡፡ አባስን የሐረር ከተማ ነዋሪ እንደሆነ የሚገልጸው ናስ ዴይሊ÷ በአንድ ወቅት ጅቦች…

የፐርሺያን አዲስ ዓመት በጦርነት ውስጥ ሆና አያከበረች የምትገኘው ኢራን…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ከፈረንጆቹ 1980 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ኖርውዝ ፌስቲቫል በመባል የሚታወቀውን የፐርሺያ አዲስ ዓመት ጦርነት እያካሄደች ባለችበት ወቅት እያከበረች ነው፡፡ 21ኛ ቀኑን የያዘውና አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት የመካከለኛው…

የገንዘብ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከቻይና አምባሳደር ቼን ሃይ ጋር በጋራ የኢኮኖሚ ትብብር ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱ ግዙፉን የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክትን በገንዘብ መደገፍ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተከረ መሆኑን…

ወቅታዊ መረጃን ከማሰራጨት ባለፈ ለሕዝብ ጥያቄ ምላሽ እያሰጠ የሚገኘው ጎንደር ፋና ኤፍ ኤም…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጎንደር ፋና ኤፍ ኤም ለሕዝቡ አማራጭ መረጃን በወቅቱ ከማድረስ ባለፈ የሕዝብ ጥያቄ እንዲመለስ እያደረገ ነው ፡፡ የጎንደር ፋና ኤፍ ኤም 98.1 ሬዲዮ ጣቢያ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ነብዩ ዮሀንስ እንዳሉት÷ ጣቢያው በክልል ኤፍ ኤም ከተመሰረቱ…

ኢትዮጵያ መድን አርባ ምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ መድን አርባ ምንጭ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊ ግቦች ወገኔ ገዛኸኝና አማኑኤል…

በመዲናዋ የነዳጅ አቅርቦት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት …

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከነዳጅ አቅርቦት ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን መፍታት የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የአዲስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባ ጃንጥራር አባይ፣ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር)፣…

ህብረብሔራዊት ኢትዮጵያን በመገንባት ሂደት ፍቼ ጫምባላላ የጎላ ፋይዳ አለው – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንድማማችነት መርህ ላይ በተመሰረተ ህብረብሔራዊት ኢትዮጵያን የመገንባት ሂደት ፍቼ ጫምባላላ የጎላ ፋይዳ ያበረክታል አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ከዛሬ ጀምሮ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች…

 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለፍቼ ጫምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጫምበላላ በዓል በሲዳምኛ ቋንቋ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…

የፍቼ ጫምበላላ ዋዜማ “ፊጣራ” ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር ዘመን ፍቼ ጫምበላላ በዓል ዋዜማ "ፊጣራ" ሥነ ሥርዓት በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የክልሉ እና የፌዴራል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በተከሠተው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሐዘን መግለጫ…