ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የወንጀል መከላከል ሥራን ወደ ላቀ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ በሚያሸጋግር መልኩ ይተገበራል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የወንጀል መከላከልና ምርመራ ሥራን ወደ ላቀ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ በሚያሸጋግር መልኩ ይተገበራል አሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…