Fana: At a Speed of Life!

የሕዝቡን ምርጫ እናከብራለን….

ቀደምት እናት አባቶቻችን ከግልና ከቡድን ፍላጎታቸው ይልቅ ለሀገራቸው ቅድሚያ በመስጠት የላብ፣ የደም፣ የአጥንት እና የህይወት መስዋእትነት ከፍለው ኢትዮጵያን አውርሰውናል። እኛ የአሁኖቹ ትውልዶችም ሀገርን በሰላምና በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለቀጣይ ትውልድ ለማሻገር በካርዳችን ወስነናል።…

በሶማሌ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በጅግጅጋ ከተማ የክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር አካል የሆነውንና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች የሚገነቡ…

እርካታን የፈጠረ አገልግሎት….

በመንግሥት አገልግሎት ላይ የተገልጋዮችን እርካታ መፍጠር የአንድን ተቋም ውጤታማነት እና ተዓማኒነት መለኪያ ቁልፍ መሣሪያ ነው። የመንግሥት አገልግሎትን ማዘመን የመጨረሻ ግቡ የዜጎችን እርካታ ማረጋገጥ እና በመንግሥት ላይ ያለቸውን እምነት መገንባት ነው፡፡ አገልግሎቶች ዘመናዊ ሲሆኑ…

ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫ

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ…

ከንቲባ አዳነች የፎረንሲክና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታልን ዘመናዊ የፎረንሲክ (ዲ ኤን ኤ) እና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መርቀዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የልሕቀት ማዕከሉ…

አካባቢን በኹነት ወይስ በተግባር እንጠብቅ …

የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን ለኢትዮጵያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀን ብቻ አይደለም፡፡ ከዚያ የዘለለ የተግባር እና የሕልውና ትርጉም አለው፡፡ ቀኑ በየዓመቱ ጁን 5 (በኢትዮጵያ ግንቦት 28) ይከበራል። በእርግጥ በዕለቱ በተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም (UNEP) አስተባባሪነት ምድርን…

ዜጎች በነፃነት ድምጽ መስጠታቸውን ተመልክቻለሁ – የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዜጎች በነፃነት ይበጀኛል ላሉት የፖለቲካ ፓርቲ ድምጽ መስጠታቸውን ተመልክቻለሁ አለ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን። ፌዴሬሽኑ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ውስጥ በተሰጠው የታዛቢነት ኃላፊነት መሰረት በተለያዩ አካባቢዎች ያከናወነውን የምርጫ ሂደት…

አምባሳደር ለምለም ፍስሃ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በአፍሪካ ሕብረት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ለምለም ፍስሃ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ አቀረቡ። በዚህ ወቅት ሁለቱ ወገኖች በአህጉራዊ፣ ዓለም አቀፋዊ እና በሕብረቱ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ…

የጌዴኦ አባ ገዳ ቢፎሚ ዋቆ ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጌዴኦ አባ ገዳ ቢፎም ዋቆ በዲላ ከተማ ወናጎ ምርጫ ክልል 2 ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል። አባ ገዳ ቢፎም ዋቆ የሀገርን ልማት በማረጋገጥ እና ሰላም በማስጠበቅ ኢትዮጵያን ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ይመራል ያሉትን ፓርቲ መምረጣቸውን…

ሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆን በኃላፊነት ሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ዋና አሰልጣኝ ሆነዋል፡፡ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ በሪያል ማድሪድ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2029 ድረስ የሚያቆያቸውን ውል ተፈራርመዋል፡፡ አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም ከፈረንጆቹ 2010…