Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ትጋት ለመጪው ትውልድ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት በፈተናዎች እያለፈች በርካታ ድሎችን በማስመዝገብ ለመጪው ትውልድ የሚጨበጥ ተስፋን ለማስረከብ በስፋት ሰርታለች። በሕዝብ አቅምና በአመራር ቁርጠኝነት ታላላቅ የስኬት ምዕራፎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ጠቅላይ ሚኒስትር…

ሀገር በትውልድ ቅብብሎሽ ትገነባለች…

ሀገር የአንድ ወቅት ስራ ወይም የአንድ ወገን ስኬት ውጤት ብቻ አይደለችም፡፡ ሀገር የምትገነባው በቅብብሎሽ ነው፡፡ እያንዳንዱ ትውልድ የተረከበውን አደራ ተወጥቶ፣ የራሱን አሻራ አሳርፎ ለሚቀጥለው ትውልድ ያስተላልፋል፡፡ የኢትዮጵያን ታሪክ ስንመረምር፣ ዛሬ ያለንባት ሀገር የብዙ ትውልዶች…

ምርጫው ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት ነው – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህመድ አሊ ዩሱፍ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ኢትዮጵያውያን ለዴሞክራሲ ያላቸውን ቁርጠኝነት ያሳዩበት ነው አሉ። ሊቀመንበሩ በኢትዮጵያ ለተካሄደው የተሳካ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለኢትዮጵያ ህዝብና መንግሥት ያላቸውን…

ሀገር አሻጋሪ ተቋማት ግንባታ …

ለዛሬው ታይታ ሳይሆን ለነገው ትውልድ የሚያስብ መንግሥት ለተቋማት ግንባታ ይጨነቃል፡፡ ግለሰቦች ጥሩ ሀሳብ ቢኖራቸውም ተቋማዊ ካልሆኑ ዘመናትን አይሻገሩም፡፡ ሀገርን በዘላቂነት የሚያሻግሩት ተቋማት በመሆናቸው ኢትዮጵያ በዚህ ላይ እየሰራች ነው፡፡ መንግሥት ሀገር እንድትሻገር መጀመሪያው…

ሀገርን መገንባት በአንድ ትውልድ ብቻ የሚያበቃ አይደለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀገርን መገንባት በአንድ ትውልድ ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን የሁላችንም የጋራና ቀጣይነት ያለው ሥራ ነው አሉ፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት “ከለውጥ ወደ ዘላቂ ሽግግር” በሚል መሪ ቃል…

መንግሥት የመመስረት ዕድል የተሰጠው ፓርቲ የተጣለበትን አደራ በሚመጥን ቁመና ማገልገል አለበት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን የሕዝብ ድምጽ ያገኘው እና መንግሥት የመመስረት ዕድል የተሰጠው ብልጽግና ፓርቲ የተጣለበትን አደራና ኃላፊነት በሚመጥን ቁመና ሕዝቡን በቅንነት ማገልገል አለበት አሉ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በትናንትናው ዕለት…

የሕዝቡን ምርጫ እናከብራለን….

ቀደምት እናት አባቶቻችን ከግልና ከቡድን ፍላጎታቸው ይልቅ ለሀገራቸው ቅድሚያ በመስጠት የላብ፣ የደም፣ የአጥንት እና የህይወት መስዋእትነት ከፍለው ኢትዮጵያን አውርሰውናል። እኛ የአሁኖቹ ትውልዶችም ሀገርን በሰላምና በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለቀጣይ ትውልድ ለማሻገር በካርዳችን ወስነናል።…

በሶማሌ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በጅግጅጋ ከተማ የክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ ግብር አካል የሆነውንና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች የሚገነቡ…

እርካታን የፈጠረ አገልግሎት….

በመንግሥት አገልግሎት ላይ የተገልጋዮችን እርካታ መፍጠር የአንድን ተቋም ውጤታማነት እና ተዓማኒነት መለኪያ ቁልፍ መሣሪያ ነው። የመንግሥት አገልግሎትን ማዘመን የመጨረሻ ግቡ የዜጎችን እርካታ ማረጋገጥ እና በመንግሥት ላይ ያለቸውን እምነት መገንባት ነው፡፡ አገልግሎቶች ዘመናዊ ሲሆኑ…

ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫ

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ…