መንግሥት የመመስረት ዕድል የተሰጠው ፓርቲ የተጣለበትን አደራ በሚመጥን ቁመና ማገልገል አለበት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ መምህራን የሕዝብ ድምጽ ያገኘው እና መንግሥት የመመስረት ዕድል የተሰጠው ብልጽግና ፓርቲ የተጣለበትን አደራና ኃላፊነት በሚመጥን ቁመና ሕዝቡን በቅንነት ማገልገል አለበት አሉ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በትናንትናው ዕለት…