ለእርሻ ስራ የሚያገለግል የውሃ አስተዳደር ሥርዓትን ማጠናከር ያስፈልጋል – ኢንስቲትዩቱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለእርሻና ለመስኖ ልማት የሚያገለግል የውሃ አስተዳደር ሥርዓትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው አለ።
በምስራቅና በመካከለኛው የፓሲፊክ ውቅያኖስ የባሕር ወለል ሙቀት መጨመር ኤልኒኖን ሊያስከትል እንደሚችልና በኢትዮጵያ…