Fana: At a Speed of Life!

ለእርሻ ስራ የሚያገለግል የውሃ አስተዳደር ሥርዓትን ማጠናከር ያስፈልጋል – ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሜቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ለእርሻና ለመስኖ ልማት የሚያገለግል የውሃ አስተዳደር ሥርዓትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው አለ። በምስራቅና በመካከለኛው የፓሲፊክ ውቅያኖስ የባሕር ወለል ሙቀት መጨመር ኤልኒኖን ሊያስከትል እንደሚችልና በኢትዮጵያ…

የብዝኀ ዘርፍ የኢኮኖሚ ግንባታ ሀገራዊ ብልጽግናን ለማሳካትና የዜጎችን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል ጠንካራ መሠረት ጥሏል

መንግሥት ባለፉት ዓመታት ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ለማምጣት የመደመር ዕሳቤን መሠረት ያደረጉ በርካታ ስትራቴጂዎችን ቀርጾ ተግብሯል። በተለይም በአንድ ዘርፍ ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ የነበረውን የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ መሠረት በመለወጥ፣ አጠቃላይ የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ…

ሕዝባዊው የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ዓለም አቀፍ እውቅናን ያተረፈ መርሐ ግብር ነው

የአየር ንብረት ለውጥ፣ የበረሃማነት መስፋፋት እና የተፈጥሮ ሀብት መራቆት በዓለም ዙሪያ ከፍተኛ ሥጋት በሆኑበት በዚህ ዘመን፣ የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ሕዝባዊ ንቅናቄ ሆኗል። በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመረው ይህ ታላቅ ህዝባዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአዘርባጃን ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሳሂባ ጋፋሮቫ ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ ስትራቴጂካዊ አጋርነትን እና የጋራ እድገትን…

አረንጓዴ አሻራ ከተፈጥሮ ጋር የመታረቅ መርሐ ግብር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቢባን ከተፈጥሮ ጋር መስማማት ከራስ ጋር ከመዋደድ ይበልጣል ይላሉ፡፡ የሰው ልጅ በምቾትና በሕይወት እንዲኖር ከሚረዳው ተፈጥሮ ጋር መስማማት አቅቶት በተለያዩ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የመከራ ጅራፍ መገረፍ ከጀመረ ዓመታት ተቆጥረዋል።…

በአረንጓዴ አሻራ የተተከሉ የአቮካዶ ምርቶች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ገበያ ተፈላጊ እያደረጓት ነው

የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የአፍሪካ ቀንድን በአረንጓዴ ልማት ለማስተሳሰር እና ቀጣናዊ ትብብርን ለማጠናከር ትልቅ ሚና እየተአሸጋግረውታል። ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን በጋራ ለመከላከል በሚሊዮን የሚቆጠሩ ችግኞችን ለጎረቤት ሀገራት በዋናነትም ለጅቡቲ፣ ለደቡብ ሱዳን እና ለኬንያ…

ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የኢኮኖሚ ትብብራቸውን በሚያሳድጉ አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ማርክ ሚሼል ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ ወገኖች በውይይታቸው በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ የኢንቨስትመንት አማራጮችና የሀገራቱን የኢኮኖሚ ትብብር…

የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ውጤት እያመጡ ነው

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት እያስመዘገቡ ካሉና ሰፊ የህዝብ ቁጥር ካላቸው ሀገራት መካከል ቀዳሚዋ ናት። ሀገሪቱ የጀመረችውን ሁለንተናዊ የብልጽግና ጉዞ ለማፋጠን የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት የሚጫወተውን ሚና በመረዳት፣ መዋቅራዊና ስር ነቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን ስታደርግ ቆይታለች።…

አረጋውያንን የመንከባከብ ባህልን የሚያጸናው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ክረምቱ ሲያስገመግም እና የሰማይ መስኮቶች ሲከፈቱ ታላቅ ተስፋን የሚፈነጥቀውን ያህል በተጎሳቆሉ ጎጆዎች ለሚኖሩቱ ደግሞ ስጋትን ያዋልዳል። ጠንካራ ቆርቆሮ ላይ የሚያርፈው የዝናብ ጠብታ ድምፅ ለብዙዎች እረፍት የሚሰጥ ሆኖ ቢሰማም፣ በፈራረሱ ቤቶች…

ማንቼስተር ዩናይትድ ዌልሳዊውን ግብ ጠባቂ ኪት ማርጌሰን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ኪት ማርጌሰንን ከስዋንሲ ሲቲ ለማስፈረም በቡድኖቹ መካከል ከስምምነት ላይ ተደርሶ ዝውውሩ ተጠናቅቋል፡፡ የ20 ዓመቱ ግብ ጠባቂ ኪት ማርጌሰን የመጀመሪያ ኢንተርናሽናል ጨዋታውን ባሳለፍነው መጋቢት ወር ለሀገሩ ዌልስ ከ 21…