ኢትዮጵያ እና አሜሪካ የኢኮኖሚ ትብብራቸውን በሚያሳድጉ አዳዲስ የኢንቨስትመንት መስኮች ላይ መከሩ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከአሜሪካ የንግድ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ማርክ ሚሼል ጋር ተወያይተዋል፡፡
ሁለቱ ወገኖች በውይይታቸው በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ የኢንቨስትመንት አማራጮችና የሀገራቱን የኢኮኖሚ ትብብር…