Fana: At a Speed of Life!

የክለቦች የዓለም ዋንጫ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሳታፊ ክለቦችን ቁጥር ወደ 32 ከፍ በማድረግ ዳጎስ ያለ ሽልማት ይዞ በአዲስ የውድድር ቅርጽ የተመለሰው የክለቦች የዓለም ዋንጫ ዛሬ ሌሊት ይጀምራል፡፡ በአሜሪካ በተሰናዳው የክለቦች ዓለም ዋንጫ 12 የአውሮፓ ክለቦችን ጨምሮ ከሁሉም አህጉራት…

በህንድ በተከሰተው የአውሮፕላን አደጋ የሟቾች ቁጥር 270 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በህንድ በተከሰተው የአውሮፕላን አደጋ የሟቾች ቁጥር 270 ደርሷል፡፡ ከተከሰከሰ ሶስተኛ ቀኑን የያዘው አውሮፕላኑ የ270 ሰዎችን ሕይወት ሲቀጥፍ አንድ ተሳፋሪ በህይወት መትረፉ አይዘነጋም፡፡ በአደጋው ህይወታቸውን ካጡት መካከል 29 ሰዎች…

መገናኛ ብዙሃን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ በመታገዝ ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር መስራት ይገባቸዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ በመታገዝ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር መስራት አለባቸው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙአዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት። የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…

ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ዲቫይን ዋቹኩዋ እና አማኑኤል አድማሱ አስቆጥረዋል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ ቡና በ59 ነጥብ…

ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ የቱሪዝም ሀብቶችን የማልማት፣ የመጠበቅና የማስተዋወቅ ሥራ እየተሰራ ነው። የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በክልሉ የሚገኙ የቱሪስት መዳረሻዎችን እየጎበኙ ይገኛል። የክልሉ የባህልና…

ሪያል ማድሪድ የራውል አሴንሲዮን ውል አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ የስፔናዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ራውል አሴንሲዮ ከክለቡ ጋር ያለውን ውል እስከ የፈረንጆቹ 2031 ድረስ አራዝሟል፡፡ የ22 ዓመቱ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ራውል አሴንሲዮ በሪያል ማድሪድ እስከ 2029 የሚያቆይ ኮንትራት ቢኖረውም…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኮሪደር ልማት ሥራ የ4 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር የኮንትራት ስምምነት በመፈጸም እየተከናወነ ይገኛል፡፡ የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊና የኢንዱስትሪና ከተማ ክላስተር አስተባባሪ አቶ ስንታየሁ ወ/ሚካኤል ለፋና…

በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 2 ሺህ 500 ቤቶችን ለመገንባት አቅደናል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 ዓ.ም የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 2 ሺህ 500 ቤቶችን ለመገንባት እቅድ ይዘናል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የከተማ አስተዳደሩ የዘንድሮ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመክፈቻ መርሐ ግብር ላይ ከንቲባ…

5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር መካሄድ ጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 5ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው የውድድሩን መጀመር አስመልክቶ ባስተላለፉት መልዕክት፤ እንኳን ለዚህ ልዩ ቀን አደረሳችሁ ብለዋል።…

ኬኛ ቤቬሬጅስ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ ዕድል ይዞ የመጣ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ኬኛ ቤቬሬጅስ ኩባንያ ከኢኮኖሚ ጠቀሜታው ባሻገር በማህበራዊ ዘርፎችም በርካታ ዕድሎችን ይዞ የመጣ ነው አሉ። በጊንጪና አካባቢው አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመፍጠር የኢንዱስትሪና የዕውቅት ማዕከል በመሆን ለአካባቢው ወጣቶች…