Fana: At a Speed of Life!

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለብዝሃ ማንነታችን እውቅና የሰጠ ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለብዝሃ ማንነታችን እውቅና የሰጠ ነው አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር። በኦሮሚያ ክልል ደረጃ 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በቡሌ ሆራ እየተከበረ ይገኛል፡፡…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ጉዞ ውስጥ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ጉዞ ውስጥ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል አሉ፡፡ በሞሮኮ ራባት በተካሄደው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር እና የአፍሪካ ህብረት ተጠሪ አሌክሲስ ላሜክ ጋር ተወያይተዋል።…

ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግቦች ውብሸት ክፍሌ እና…

በዞኑ ከ1 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል በላይ የዝንጅብል ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን ዘንድሮ ከ1 ሚሊየን 968 ሺህ ኩንታል በላይ የዝንጅብል ምርት ይጠበቃል፡፡ 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በሚያስተናግደው ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምልከታ እያደረገ የሚገኘው…

የማርበርግ ቫይረስን ለመቆጣጠር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከጤና ሚኒስቴር ጋር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ እና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጂንካ ሆስፒታል ተገኝተው…

ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ለአፍሪካና እስያ ድልድይ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ለአፍሪካና ለእስያ ሀገራት ድልድይ ናቸው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ኢብራሂም በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

ኢትዮጵያና አዘርባጃን በመከላከያ ኢንዱስትሪ ዘርፎች በጋራ ለመስራት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና አዘርባጃን ሪፐብሊክ በመከላከያ ኢንዱስትሪ ዘርፎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ውይይት አድርገዋል። በአዘርባጃን የመከላከያ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ቩጋር ሙስታፋይ የተመራው ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በትናንትናው ዕለት…

ዛሬም ውድ የሆነውን የሰው ሕይወት እየቀጠፈ ያለው የትራፊክ አደጋ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ዛሬም ውድ የሆነውን የሰው ሕይወት በትራፊክ አደጋ እያጣን ነው አለ። በሚኒስቴሩ የመንገድ ደህንነት አቅም ግንባታ መሪ ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዮሐንስ ለማ ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ የመንገድ ትራፊክ አደጋ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ አራተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ ሁለት ሰባት ተወዳዳሪዎች ከዛየን ባንድ ጋር…