Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ የኒውክሌር ልማት ለሰላማዊ አገልግሎት ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል ነው – ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የኒውክሌር ቴክኖሎጂ ልማት መርሃ ግብር ለሰላማዊ አገልግሎት ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል ነው አሉ የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኢነርጂ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳንዶካን ደበበ፡፡ የኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ልማት መርሃ ግብር እና የኢትዮጵያ የኒውክሌር…

ኢትዮጵያ በዋና ዋና የኢኮኖሚ ዘርፎች አመርቂ ውጤት እያስመዘገበች ነው – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በዋና ዋና የኢኮኖሚ ዘርፎች አመርቂ ውጤት እያስመዘገበች ነው አሉ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ምክትል ዳይሬክተር ናይጅል ክላርክ ጋር በመሆን በዛሬው…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ስድስተኛ ሳምንት ውድድር ነገም ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተወዳዳሪዎች ጠንካራ ፉክክር ጋር የቀጠለው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ስድስተኛ ሳምንት የድምጻውያን ውድድር በነገው ዕለትም ቀጥሎ ይካሄዳል፡፡ የበርካታ ባለተሰጥኦ ድምጻውያን መታያ የሆነው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 ውድድር ለ13 ሳምንታት…

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease) በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ሲሆን በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል። የበሽታው ምልክቶች ለቫይረሱ በተጋለጥን ከ2 እስከ 9 ባሉት ቀናት ውስጥ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለብዝሃ ማንነታችን እውቅና የሰጠ ነው – አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ለብዝሃ ማንነታችን እውቅና የሰጠ ነው አሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር። በኦሮሚያ ክልል ደረጃ 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በቡሌ ሆራ እየተከበረ ይገኛል፡፡…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ጉዞ ውስጥ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ጉዞ ውስጥ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል አሉ፡፡ በሞሮኮ ራባት በተካሄደው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር እና የአፍሪካ ህብረት ተጠሪ አሌክሲስ ላሜክ ጋር ተወያይተዋል።…

ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግቦች ውብሸት ክፍሌ እና…

በዞኑ ከ1 ነጥብ 9 ሚሊየን ኩንታል በላይ የዝንጅብል ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከምባታ ዞን ዘንድሮ ከ1 ሚሊየን 968 ሺህ ኩንታል በላይ የዝንጅብል ምርት ይጠበቃል፡፡ 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓል በሚያስተናግደው ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምልከታ እያደረገ የሚገኘው…

የማርበርግ ቫይረስን ለመቆጣጠር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ የማርበርግ ቫይረስን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከጤና ሚኒስቴር ጋር የተቀናጀ ስራ እየተሰራ ነው አሉ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ እና የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጂንካ ሆስፒታል ተገኝተው…