ጤና የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች Abiy Getahun Nov 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease) በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ሲሆን በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል። የበሽታው ምልክቶች ለቫይረሱ በተጋለጥን ከ2 እስከ 9 ባሉት ቀናት ውስጥ…
ፋና ስብስብ የአረንጓዴ ዐሻራ ነባር የተፈጥሮ ጥብቅ ደኖች እንዲጠናከሩ አድርጓል Abiy Getahun Nov 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕብረተሰቡን በማሳተፍ እያከናወነ ባለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተመናምነው የነበሩ ጥብቅ የተፈጥሮ ደኖች እንዲጎለብቱ ማድረግ ተችሏል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ባወጣው መረጃ መንግስት ለተፈጥሮ ሚዛን መጠበቅ…
ቢዝነስ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ለአየር ንብረት ተፅዕኖ የማይበገር ግብርናን ዕውን ለማድረግ ይሰራል Abiy Getahun Nov 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ለአየር ንብረት ተፅዕኖ የማይበገር ግብርናን ዕውን ለማድረግ ይሰራል አሉ። የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ…
ስፓርት 11 ግቦችን ያስቆጠረው ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል… Abiy Getahun Nov 18, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ነው የማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል፡፡ ፒተር ሽማይክል ከኮከብ ግብ ጠባቂነቱ በተጨማሪ ጨዋታ የማንበብ ብቃቱ እና ለቡድን አጋሮቹ ኳስ በእግሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተደረጉ ምርምሮች ውጤት እያመጡ ነው Abiy Getahun Nov 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፈር መሸርሸር እና በአሲዳማነት በመጠቃት ምርት የማይሰጥ መሬት በተፈጥሯዊ መንገድ እንዲያገግምና ምርታማነትን ለማሻሻል በጅማ ዩኒቨርሲቲው የተደረጉ ምርምሮች ውጤታማ ሆነዋል፡፡ በዩኒቨርሲቲው ግብርናና እንስሳት ሕክምና ኮሌጅ የተፈጥሮ ሀብትና…
ቢዝነስ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሺፕ ሁነቶች ብዛት ቀዳሚ ሆነች Abiy Getahun Nov 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዓቀፉ ኢንተርፕርነርሽፕ ኔትወርክ በየጊዜው በሚያወጣው የኢንተርፕርነርሺፕ ሁነቶች ብዛት ኢትዮጵያ ቀዳሚ ሆናለች። የኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት የኮሙኒኬሽንና አጋርነት ዳይሬክተር እመቤት ተጫኔ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራቸውን ያገለገሉ ባለውለታዎች … Abiy Getahun Nov 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራቸውን በሁለንተናዊ ዘርፍ በጀግንነት ያገለገሉ የሀገር ባለውለታዎችን ትውልድ ሊዘክራቸው ይገባል አሉ የቀድሞ ወታደር ደራራ ባይሣ፡፡ “ውትድርና የገራው ሕይወት” የተሰኘ የግል የሕይወት ታሪካቸው ላይ የተመሰረተ መጽሐፍ የጻፉት ደራራ ባይሣ…
ጤና የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች Abiy Getahun Nov 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease) በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ሲሆን በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል። የበሽታው ምልክቶች ለቫይረሱ በተጋለጥን ከ2 እስከ 9 ባሉት ቀናት ውስጥ…
ስፓርት ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን አሸነፈ Abiy Getahun Nov 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ2ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያ መድንን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ንጋቱ ገ/ስላሴ (በራሱ ላይ) በመጀመሪያው አጋማሽ አስቆጥሯል፡፡…
ቴክ ኢራን ድርቅን ለመቋቋም ደመና የማበልጸግ ሥራ ጀመረች Abiy Getahun Nov 16, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ድርቅን ለመቋቋም እና የዝናብ ስርጭትን ለመፍጠር ደመና የማበልጸግ ሥራ ጀመረች፡፡ ኢራን ባለፉት አስር ዓመታት የከፋ ድርቅን መጋፈጧ የተገለጸ ሲሆን ይህንን ችግር ለመፍታት እና የዝናብ ስርጭትን ለመፍጠር ደመና የማበልጸግ ሥራ ጀምራለች፡፡…