Fana: At a Speed of Life!

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ትልቅ የባሕል ለውጥ አምጥቷል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ የክረምት የበጎ ፈቃድ ማጠቃለያ እና የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ በመድረኩ እንዳሉት፤ የ2017/18 ክረምት ወራት በጎ ፈቃድ…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ አራተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ ሁለት ሰባት ተወዳዳሪዎች ከዛየን ባንድ ጋር…

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease) በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ሲሆን በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል። የበሽታው ምልክቶች ለቫይረሱ በተጋለጥን ከ2 እስከ 9 ባሉት ቀናት ውስጥ…

የአረንጓዴ ዐሻራ ነባር የተፈጥሮ ጥብቅ ደኖች እንዲጠናከሩ አድርጓል

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሕብረተሰቡን በማሳተፍ እያከናወነ ባለው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ተመናምነው የነበሩ ጥብቅ የተፈጥሮ ደኖች እንዲጎለብቱ ማድረግ ተችሏል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ባወጣው መረጃ መንግስት ለተፈጥሮ ሚዛን መጠበቅ…

የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ለአየር ንብረት ተፅዕኖ የማይበገር ግብርናን ዕውን ለማድረግ ይሰራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ ግብር ለአየር ንብረት ተፅዕኖ የማይበገር ግብርናን ዕውን ለማድረግ ይሰራል አሉ። የ2ኛው ምዕራፍ የግብርና ኮሜርሻላይዜሽን መርሐ…

11 ግቦችን ያስቆጠረው ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ነው የማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል፡፡ ፒተር ሽማይክል ከኮከብ ግብ ጠባቂነቱ በተጨማሪ ጨዋታ የማንበብ ብቃቱ እና ለቡድን አጋሮቹ ኳስ በእግሩ…

በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተደረጉ ምርምሮች ውጤት እያመጡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፈር መሸርሸር እና በአሲዳማነት በመጠቃት ምርት የማይሰጥ መሬት በተፈጥሯዊ መንገድ እንዲያገግምና ምርታማነትን ለማሻሻል በጅማ ዩኒቨርሲቲው የተደረጉ ምርምሮች ውጤታማ ሆነዋል፡፡ በዩኒቨርሲቲው ግብርናና እንስሳት ሕክምና ኮሌጅ የተፈጥሮ ሀብትና…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ የኢንተርፕርነርሺፕ ሁነቶች ብዛት ቀዳሚ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዓቀፉ ኢንተርፕርነርሽፕ ኔትወርክ በየጊዜው በሚያወጣው የኢንተርፕርነርሺፕ ሁነቶች ብዛት ኢትዮጵያ ቀዳሚ ሆናለች። የኢትዮጵያ ኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ኢንስቲትዩት የኮሙኒኬሽንና አጋርነት ዳይሬክተር እመቤት ተጫኔ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤…

ሀገራቸውን ያገለገሉ ባለውለታዎች …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራቸውን በሁለንተናዊ ዘርፍ በጀግንነት ያገለገሉ የሀገር ባለውለታዎችን ትውልድ ሊዘክራቸው ይገባል አሉ የቀድሞ ወታደር ደራራ ባይሣ፡፡ “ውትድርና የገራው ሕይወት” የተሰኘ የግል የሕይወት ታሪካቸው ላይ የተመሰረተ መጽሐፍ የጻፉት ደራራ ባይሣ…

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease) በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ሲሆን በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል። የበሽታው ምልክቶች ለቫይረሱ በተጋለጥን ከ2 እስከ 9 ባሉት ቀናት ውስጥ…