ማረሚያ ቤቶች የነበራቸውን አሉታዊ እይታ የቀየሩ ስራዎች ተሰርተዋል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማረሚያ ቤቶች በህብረተሰቡ ዘንድ የነበራቸውን አሉታዊ እይታ እና ስያሜ መቀየር የሚያስችሉ ሥራዎች ተሰርተዋል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡
የፌዴራልና የክልል ተቋማት አመራሮች በተገኙበት 20ኛው…