Fana: At a Speed of Life!

ድምጽ የሰጠንን ህዝባችንን ተጠቃሚ ለማድረግ አመራሩ መስራት አለበት – አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በምርጫው ድምጽ የሰጠንን ህዝባችንን ተጠቃሚ ለማድረግ አመራሩ እስከ ታች ወርዶ መስራት አለበት አሉ። የክልሉ የ90 ቀናት ዕቅድ አፈጻጸምን በተመለከተ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች በደሴ…

በኦሮሚያ ክልል ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማስቀረት የቻለው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2018 ዓ.ም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ከ100 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ማስቀረት ተችሏል አሉ የክልሉ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ሳዳት ነሻ። በክልሉ ማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪነት የተለያዩ ቢሮዎች በምስራቅ ሸዋ ዞን…

ከአጀንዳ ማሰባሰብ እስከ ሀገራዊ ምክክር ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድ ሀገር የፖለቲካ ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በጋራ መግባባት እና በአንድነት በሚቀረጹ የጋራ አቅጣጫዎች ነው። ኢትዮጵያ የጀመረችው የሀገራዊ ምክክር ሂደት፣ የሕዝብን ድምፅ ከመሰብሰብ ወደ ተጨባጭ የፖሊሲ እና የሀገራዊ መግባባት ምክረ-ሃሳቦች…

የታዳሽ ኃይል ተደራሽነት፡ ጉዞ ወደ ሙሉ ብርሃን እና የኢኮኖሚ ትንሳኤ

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያስመዘገቡ ካሉ ሀገራት አንዷ ነች፡፡ ነገር ግን አሁንም በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎቿ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አያገኙም። ይህንን መሰረታዊ ክፍተት ለመሙላት እና የሀገሪቱን የኢኮኖሚ መዋቅር ለመቀየር መንግሥት በመደመር እሳቤ የብሔራዊ…

በፈረንሳይ በከፍተኛ ሙቀት ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፈረንሳይ በአሁኑ ወቅት በተከሰተው ከፍተኛ ሙቀት የተነሳ ከ2 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው አልፏል። በሙቀቱ ምክንያት የተከሰተው የሞት አደጋ ካለፈው ሳምንት አንጻር በ29 በመቶ እንዳሻቀበ የፈረንሳይ ጤና ሚኒስትር ስቴፈን ሪስት ተናግረዋል፡፡…

የሀገር በቀል እሴቶች ዘርፈ-ብዙ አስተዋጽኦ …

ሀገር በቀል እሴቶች፣ ለዘመናት በሕዝቦች ዘንድ ተከብረው የቆዩ፣ የሞራል ልዕልና ያላቸው እና ቂም አልባ ዘላቂ ሰላምን ማውረድ የሚችሉ ፍፁም ፈዋሽ የውይይት መድረኮች ናቸው። ሀገር በቀል እሴቶቻችን የተለያዩ የፖለቲካና የማኅበረሰብ ክፍሎች ጽንፍ የረገጡ ሐሳቦቻቸውን ይዘው ወደ መካከለኛ የውይይት…

የኮሪደር ልማት የመደመር ትሩፋት፣ ከከተማ እስከ ገጠር

በኢትዮጵያ ዋና ዋና ከተሞችና በገጠር አካባቢዎች እየተተገበረ ያለው የኮሪደር ልማት፣ የዜጎችን የመኖርያና የሥራ አካባቢ ደረጃ በማሻሻል ሁለንተናዊ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ሥነ-ምህዳራዊ ለውጥ ማምጣት ያስቻለ ታላቅ ሀገራዊ የሪፎርም ፍሬ ነው። ይህ የመደመር እሳቤ የልማት ስትራቴጂ ከውበትና…

የቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ተጎጂ ከ8 ቀናት በኋላ በሕይወት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ጉዳት ከደረሰበት ሕንፃ ፍርስራሽ ውስጥ ከስምንት ቀናት በኋላ ጊል ከጋሌሪያስ ፕላያ ግራንዴ የተባለ ሰው በሕይወት ተገኝቷል የኮስታሪካ ቀይ መስቀል ፓራሜዲክ ባለሙያ አለን ማድሪጋል እንደገለጹት፤ አደጋው በተከሰተ ጊዜ…

የትውልዱ የቱሪዝም ዘርፍ አለኝታ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እልፍ በሆኑ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች የተሞላች ነች፤ ነገር ግን ቀደም ሲል ለዘርፉ በተሰጠው አነስተኛ ግምትና አስተዳደራዊ ችግሮች ሳቢያ እነዚህ ሀብቶች ለዐይን የማይሞሉ፣ ጎብኚዎችን የማይስቡ፣ ከገቢም አንጻር ይህ ነው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን እምቅ የማዕድን ሃብት በዘመናዊ መንገድ ለማልማት …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን እምቅ የማዕድን ሃብት በዘመናዊ መንገድ ለማልማት በቅንጅት መስራት ይገባል አለ የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ፡፡ የክልሉ ግብርና እና ማዕድን ዘርፍ አጋር አካላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ውይይት በግልገል በለስ…