በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች ከ97 በመቶ በላይ ወደ ቀጣዩ ክፍል ተዛውረዋል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በመዲናዋ የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች 97 ነጥብ 48 በመቶ በላይ የሚሆኑት ወደ ቀጣዩ ክፍል ተዛውረዋል አሉ።
ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) በሰጡት…