የጣሊያን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር የመዲናዋን የወንዝ ዳርቻ ልማት ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ማሪያ ትሪፖዲ በአዲስ አበባ ከእንጦጦ እስከ አራዳ ያለውን የወንዝ ዳርቻ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ስራዎችን ጎብኝተዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ…