Fana: At a Speed of Life!

ሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆን በኃላፊነት ሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ዋና አሰልጣኝ ሆነዋል፡፡ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ በሪያል ማድሪድ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2029 ድረስ የሚያቆያቸውን ውል ተፈራርመዋል፡፡ አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም ከፈረንጆቹ 2010…

ሀድያ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የሀድያ ሆሳዕናን ግብ እዮብ…

የዘመናዊ ሳይንስ መሰረት የሆነው ሀገር በቀል ዕውቀት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ዕውቀት ለዘመናዊ ሳይንስ ምርምር እና ወደ ዘመናዊነት ለመሻገሪያ አንዱ መንገድ መሆኑ ተመላከተ። የመጀመሪያው ከተማ አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀቶች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ አዘጋጅነት እየተካሄደ…

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተገነባ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ማዕከሉን መርቀው የከፈቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ወሳኙ ጥምረት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግል ዘርፍ በሀገር አካታች ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ውስጥ ወሳኝ እና ቀዳሚ ድርሻ አለው። በኢትዮጵያ አዲስ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ዕሳቤ በሆነው “መደመር” መሰረት መንግሥት እና የግል ዘርፍ በአንድ ዓላማ ለሀገራዊ ዕድገትና ብልጽግና በጋራ የሚቆሙ…

በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የጅግጅጋ ከተማ ተለዋጭ መንገድ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ተለዋጭ መንገድ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። 7 ነጥብ 3 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ተለዋጭ መንገዱ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተመረቀው። የሶማሌ ክልል…

የኢትዮጵያን እምቅ ሃብት የገለጡ እሳቤዎች …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መልክ በመግለጥ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየሩ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በእነዚህ ሦስቱ ታላላቅ…

የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለመካከለኛ እና ከፍተኛ ኢንተርፕራይዞች ምቹ የንግድ ከባቢ ከመፍጠር ባሻገር በሺዎች ለሚቆጠሩ ወጣቶቻችን የሥራ ዕድል ይከፍታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር…

ከተማችንን ለማበልጸግ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተማችንን ይበልጥ ለማበልጸግ የምናደርገውን ጥረት አጠናክረን እንቀጥላለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የአዲስ አበባን እድገት እና የለውጥ ጉዞ የሚዘክረው እና አዲስ እንደ አዲስ የተሰኘው መጽሐፍ በዛሬው እለት…

አዲስ አበባ ለትውልድ የምትመች ከተማ ሆናለች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የለውጥ ህልሞቻችንን በትጋት በማሳካት ለትውልድ የምትመች ከተማ ሆናለች አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስላለፉት መልዕክት÷በመዲናችን አዲስ አበባ የተከናወነው እና ዓለምን ያስደመመ ለውጥ…