Fana: At a Speed of Life!

የትውልዱ የቱሪዝም ዘርፍ አለኝታ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እልፍ በሆኑ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች የተሞላች ነች፤ ነገር ግን ቀደም ሲል ለዘርፉ በተሰጠው አነስተኛ ግምትና አስተዳደራዊ ችግሮች ሳቢያ እነዚህ ሀብቶች ለዐይን የማይሞሉ፣ ጎብኚዎችን የማይስቡ፣ ከገቢም አንጻር ይህ ነው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን እምቅ የማዕድን ሃብት በዘመናዊ መንገድ ለማልማት …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ያለውን እምቅ የማዕድን ሃብት በዘመናዊ መንገድ ለማልማት በቅንጅት መስራት ይገባል አለ የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ፡፡ የክልሉ ግብርና እና ማዕድን ዘርፍ አጋር አካላትን ትብብር ለማጠናከር ያለመ ውይይት በግልገል በለስ…

የአዋሽ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ 467 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ባንክ የአገልግሎቱን ተደራሽነት ለማስፋፋት ባደረገው ጥረት ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡን 467 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አድርሷል። የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው እንዳሉት፤ አዋሽ ባንክ በ2025/26 በጀት ዓመት አመርቂ ውጤት…

በቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ከስድስት ቀናት በኋላ የሶስት ዓመት ህጻን በህይወት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ በደረሰው አስከፊ የርዕደ መሬት አደጋ ከስድስት ቀናት በኋላ የሶስት ዓመት ህጻን ልጅ ከፍርስራሽ ውስጥ በህይወት ተገኝቷል። የነፍስ አድን ሰራተኞች አሁንም የአደጋው ተጎጂዎችን ለመታደግ ጥረት እያደረጉ ይገኛል። በዚህ ጥረት ከስድስት…

ደንቢ ኢኮ ሎጅ የኢትዮጵያ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት መገለጫ     

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ባሏት የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ከግንባር ቀደምቶች ተርታ ትሰለፋለች። እነዚህ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ሀብቶቿ ተገልጠው የቱሪዝም አቅም መሆን ሲገባቸው ተደብቀው ቆይተዋል። ለዘመናት ሀብትን ካለመረዳት…

ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፎች ለሚሳተፉ የዱባይ ባለሀብቶች ድጋፍ ታደርጋለች – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለሚሳተፉ የዱባይ ባለሀብቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ታደርጋለች አሉ። አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)…

ዳታ – የ21ኛው ክፍለ ዘመን አዲሱ ሉዓላዊ ሀብት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛው ክፍለ ዘመን ዳታ አዲስ ሀብት በመሆን የኢኮኖሚ፣ የደህንነት እና የልማት መሰረት ሆኗል። ሀገራት የዜጎቻቸውን፣ የመንግሥታዊ ተቋማትን እና የቢዝነስ ተቋማትን ዳታ ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ማስተዳደርና መቆጣጠር የብሔራዊ ሉዓላዊነት አካል…

የተፈጥሮ ሀብቶችን ለመመዝገብ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዕትም የመሬት አካውንታንት መግለጫ ሪፖርትና የተፈጥሮና አካውንቲንግ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆኗል። ፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከዓለም ባንክን እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ይህ ፍኖተ ካርታ ውሃ፣ ካርቦን፣…

የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ ዳርቻ ልማት የመደመር እሳቤን በተግባር …

የመደመር እሳቤ የሀገር በቀል እውቀትንና አቅምን ማዕከል በማድረግ፣ ትላንትንና ዛሬን አቀናጅቶ የተሻለችና የበለጸገች ሀገርን ለቀጣዩ ትውልድ የማሻገር ታላቅ ራዕይ ነው። ይህ እሳቤ በንድፈ-ሐሳብ ብቻ የተቀመጠ ሳይሆን፣ በተግባር መሬት ወርዶ የህዝብን ህይወት መቀየር እንደሚችል ማረጋገጫ ከሆኑት…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን ለመስጠት በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከሰኔ 23 ጀምሮ ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በቂ ዝግጅት ተደርጓል አለ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ዘንድሮ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች…