Fana: At a Speed of Life!

ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ ከኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተሰጠ መግለጫ

ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ ተራሮች ላይ ፈንጥቆ ጨለማውን ሳይቀድ በፊት ኢትዮጵያውያን ረጃጅም ሰልፍ ተሰልፈዋል። በጅማ፣ በድሬዳዋ፣ በሐዋሳ፣ በባሕር ዳር እንዲሁም ስማቸው በዓለም አቀፍ የዜና ጋዜጣዎች ላይ ፈጽሞ ሊወጣ በማይችሉ…

ከንቲባ አዳነች የፎረንሲክና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዳግማዊ ምኒሊክ ሆስፒታልን ዘመናዊ የፎረንሲክ (ዲ ኤን ኤ) እና የሥነ ምረዛ ምርመራ ልሕቀት ማዕከልን መርቀዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የልሕቀት ማዕከሉ…

አካባቢን በኹነት ወይስ በተግባር እንጠብቅ …

የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን ለኢትዮጵያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀን ብቻ አይደለም፡፡ ከዚያ የዘለለ የተግባር እና የሕልውና ትርጉም አለው፡፡ ቀኑ በየዓመቱ ጁን 5 (በኢትዮጵያ ግንቦት 28) ይከበራል። በእርግጥ በዕለቱ በተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም (UNEP) አስተባባሪነት ምድርን…

ዜጎች በነፃነት ድምጽ መስጠታቸውን ተመልክቻለሁ – የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዜጎች በነፃነት ይበጀኛል ላሉት የፖለቲካ ፓርቲ ድምጽ መስጠታቸውን ተመልክቻለሁ አለ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን። ፌዴሬሽኑ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ውስጥ በተሰጠው የታዛቢነት ኃላፊነት መሰረት በተለያዩ አካባቢዎች ያከናወነውን የምርጫ ሂደት…

አምባሳደር ለምለም ፍስሃ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በአፍሪካ ሕብረት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ለምለም ፍስሃ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ አቀረቡ። በዚህ ወቅት ሁለቱ ወገኖች በአህጉራዊ፣ ዓለም አቀፋዊ እና በሕብረቱ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ…

የጌዴኦ አባ ገዳ ቢፎሚ ዋቆ ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጌዴኦ አባ ገዳ ቢፎም ዋቆ በዲላ ከተማ ወናጎ ምርጫ ክልል 2 ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል። አባ ገዳ ቢፎም ዋቆ የሀገርን ልማት በማረጋገጥ እና ሰላም በማስጠበቅ ኢትዮጵያን ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ይመራል ያሉትን ፓርቲ መምረጣቸውን…

ሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆን በኃላፊነት ሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ዋና አሰልጣኝ ሆነዋል፡፡ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ በሪያል ማድሪድ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2029 ድረስ የሚያቆያቸውን ውል ተፈራርመዋል፡፡ አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም ከፈረንጆቹ 2010…

ሀድያ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የሀድያ ሆሳዕናን ግብ እዮብ…

የዘመናዊ ሳይንስ መሰረት የሆነው ሀገር በቀል ዕውቀት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ዕውቀት ለዘመናዊ ሳይንስ ምርምር እና ወደ ዘመናዊነት ለመሻገሪያ አንዱ መንገድ መሆኑ ተመላከተ። የመጀመሪያው ከተማ አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀቶች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ አዘጋጅነት እየተካሄደ…

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተገነባ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ማዕከሉን መርቀው የከፈቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…