Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ የኢራንን ወታደራዊ አቅም ለማዳከም የምትወስደው ጥቃት ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ተደርሶ የነበረው የተኩስ አቁም ስምምነት ማብቃቱን ተከትሎ እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ ርምጃ ለሰባተኛ ምሽት ቀጥሏል። የአሜሪካ ማዕከላዊ ማዘዣ (ሴንትኮም) እንደገለጸው፤ የኢራን ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ ጥቃት…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባኤ በነገው ዕለት ይጀመራል ‎

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 5ኛ ዓመት 6ኛ የስራ ዘመን 11ኛ መደበኛ ጉባኤ በነገው ዕለት በአዳማ ጨፌ አዳራሽ መካሄድ ይጀመራል። የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱራህማን በሰጡት መግለጫ÷ በጉባኤው ባለፉት አምስት ዓመታት በክልሉ የተከናወኑ የልማት ስራዎች…

በገጠር አካባቢዎች ዘመናዊ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት የዋሉ መጽሐፍት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መደመር፣ የመደመር መንገድ፣ የመደመር ትውልድ እና የመደመር መንግሥት መጽሐፍትን ለንባብ አብቅተዋል፡፡ ከመጽሐፍት ሽያጩ የተገኘውን ገቢም ለበጎ አድራጎት ሥራዎች አውለዋል። ይህ የገቢ ማሰባሰቢያ ስልት ከመደበኛው የመንግሥት በጀት ውጪ ጥራት ያለውን…

የባሕር በር ለአንድ ሀገር ዓለምን መቆጣጠሪያ መሳሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገት እና ብሔራዊ ጥቅምን ከማስጠበቅ ባሻገር ዓለምን መቆጣጠሪያ መሳሪያ ነው፡፡ የዓለም ሀገራት ወሳኝ የሆኑ የዲጂታል ንግድ ልውውጦችን የባሕር በሮችን ተጠቅመው ያካሂዳሉ፡፡ ዲጂታል ግብይቶችና የመረጃ…

እኛ ልዩነቶቻችንን የመፍታት ጠንካራ ባህል ያለን ህዝቦች ነን

ኢትዮጵያውያን በብዝኀነት ተከባብረን የምንኖር፣ ልዩነቶችን በውይይትና በሽምግልና የመፍታት ጠንካራ ባህል ያለን ህዝቦች ነን። ይህ በጎ አኩሪ ልማዳችን ሀገራዊ ምክክሮችን እንድንጠቀምበት እና ዘላቂ ሰላምን በጋራ እንድንገነባ ትልቅ መሰረት ይሆነናል። የኢትዮጵያ የምክክር ኮሚሽን ለዘላቂ ሀገራዊ…

የመደመር መንግሥት ሰው ተኮር የልማት ስራዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የመደመር መንግሥት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድሎችን ከማስመዝገቡም በላይ በሰው ተኮር ልማቶች የሰራው ስራ በልዩነት ይነሳል፡፡ የመደመር መንግሥት በግብርና፣ በቱሪዝም እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ተጨባጭ ስኬቶች ያስመዘገበ…

አሜሪካ ለስድስተኛ ምሽት በኢራን ላይ ከፍተኛ ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስምምነት ጠረጴዛቸውን ገልብጠው ዳግም ወደ ግጭት የገቡት ዋሽንግተን እና ቴህራን ግጭታቸው ተባብሶ ቀጥሏል። በዚህም አሜሪካ በኢራን ላይ እየፈጸመችው ያለው ጥቃት ለስድስተኛ ምሽት ቀጥሎ ከፍተኛ ጥቃት ፈጽማለች። በደቡባዊ ኢራን የባንዳር…

ማዕበልን ወደ ድል የመቀየር የዘመናት ታሪክ ያላት ብርቱ ሀገር

ኢትዮጵያ ማዕበልን ወደ ድል የመቀየር የዘመናት ታሪክ ያላት ብርቱ ሀገር ናት። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይህንን በመግለፅ፤ ሀገሪቱ በምትገኝበት ወሳኝ ምዕራፍ፣ ችግሮችን ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ ጠንካራ መሰረት መጣል እንደምትችል አበክረው ተናግረዋል።…

ምክር ቤቱ ሁለት የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ሁለት የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ…

በታላቅ የድል ዋዜማ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሰላማዊ ውይይትና ሀገራዊ መግባባት የገጠማትን ችግር ለመፍታት የሀገራዊ ምክክር ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ የጀመረችው የሀገራዊ ምክክር ሂደት የሕዝብን ድምፅ ከመሰብሰብ ወደ ተጨባጭ የፖሊሲ እና የሀገራዊ መግባባት ምክረ ሃሳቦች…