Fana: At a Speed of Life!

ዜጎች በነፃነት ድምጽ መስጠታቸውን ተመልክቻለሁ – የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዜጎች በነፃነት ይበጀኛል ላሉት የፖለቲካ ፓርቲ ድምጽ መስጠታቸውን ተመልክቻለሁ አለ የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን። ፌዴሬሽኑ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ውስጥ በተሰጠው የታዛቢነት ኃላፊነት መሰረት በተለያዩ አካባቢዎች ያከናወነውን የምርጫ ሂደት…

አምባሳደር ለምለም ፍስሃ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በአፍሪካ ሕብረት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ለምለም ፍስሃ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሕብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ አቀረቡ። በዚህ ወቅት ሁለቱ ወገኖች በአህጉራዊ፣ ዓለም አቀፋዊ እና በሕብረቱ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ…

የጌዴኦ አባ ገዳ ቢፎሚ ዋቆ ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጌዴኦ አባ ገዳ ቢፎም ዋቆ በዲላ ከተማ ወናጎ ምርጫ ክልል 2 ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል። አባ ገዳ ቢፎም ዋቆ የሀገርን ልማት በማረጋገጥ እና ሰላም በማስጠበቅ ኢትዮጵያን ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ይመራል ያሉትን ፓርቲ መምረጣቸውን…

ሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆን በኃላፊነት ሾመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ዋና አሰልጣኝ ሆነዋል፡፡ አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ በሪያል ማድሪድ ቤት እስከ ፈረንጆቹ 2029 ድረስ የሚያቆያቸውን ውል ተፈራርመዋል፡፡ አሰልጣኙ ከዚህ ቀደም ከፈረንጆቹ 2010…

ሀድያ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀድያ ሆሳዕና እና ምድረ ገነት ሽረ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የሀድያ ሆሳዕናን ግብ እዮብ…

የዘመናዊ ሳይንስ መሰረት የሆነው ሀገር በቀል ዕውቀት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ዕውቀት ለዘመናዊ ሳይንስ ምርምር እና ወደ ዘመናዊነት ለመሻገሪያ አንዱ መንገድ መሆኑ ተመላከተ። የመጀመሪያው ከተማ አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀቶች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ አዘጋጅነት እየተካሄደ…

በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የተገነባ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ማዕከሉን መርቀው የከፈቱት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ወሳኙ ጥምረት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግል ዘርፍ በሀገር አካታች ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ውስጥ ወሳኝ እና ቀዳሚ ድርሻ አለው። በኢትዮጵያ አዲስ የፖለቲካና ኢኮኖሚ ዕሳቤ በሆነው “መደመር” መሰረት መንግሥት እና የግል ዘርፍ በአንድ ዓላማ ለሀገራዊ ዕድገትና ብልጽግና በጋራ የሚቆሙ…

በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባ የጅግጅጋ ከተማ ተለዋጭ መንገድ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በ700 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው ተለዋጭ መንገድ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። 7 ነጥብ 3 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ተለዋጭ መንገዱ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው የተመረቀው። የሶማሌ ክልል…

የኢትዮጵያን እምቅ ሃብት የገለጡ እሳቤዎች …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን መልክ በመግለጥ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየሩ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በእነዚህ ሦስቱ ታላላቅ…