Fana: At a Speed of Life!

የሃይማኖት ተቋማት በከተማዋ ሁለንተናዊ የልማትና የብልፅግና ጉዞ ላይ የማይተካ አስተዋጽኦ አላቸው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃይማኖት ተቋማት በከተማዋ ሁለንተናዊ የልማትና የብልፅግና ጉዞ ላይ የማይተካ አስተዋጽኦ አላቸው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር “የሃይማኖት ተቋማት በመደመር መንግሥት እይታ” በሚል…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት በደረሰው ጉዳት ሀዘናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት በደረሰው ጉዳት ሀዘናቸውን ገልጸዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ በዞኑ በተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ውጤታማነት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ወሳኝ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ውጤታማነት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት እና ልማት ወሳኝ ነው አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የበላይ ጠባቂ የሆኑት ፕሬዚዳንቱ የ12ኛው ጥራት ሽልማት አሸናፊ የሆነውን የኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያ ባለፉት 60 ዓመታት በሰራችው ሥራ ከ87 በላይ የጥበቃ ቦታዎች ባለቤት ሆናለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት 60 ዓመታት በሰራችው ሥራ ከ87 በላይ የጥበቃ ቦታዎች ባለቤት ሆናለች አለ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን፡፡ ‘60 ዓመታት ለኢትዮጵያ የዱር ሕይወት’ በሚል መሪ ሀሳብ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን 60ኛ ዓመት…

በሳምንት 1 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እየተመዘገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳምንት 1 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እየተመዘገቡ ነው አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የባለድርሻ አካላትና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሳሚናስ ሰይፉ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ…

አርሚ 70 እየተባሉ የሚጠሩ ከቀድሞ ህወሃት ጎን የነበሩና ትጥቅ የፈቱ አባላት በተሃድሶ ሂደት እያለፉ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሱዳን የቆዩና በተለምዶ አርሚ 70 እየተባሉ የሚጠሩ ከቀድሞ ህወሃት ጎን የነበሩና ትጥቅ የፈቱ አባላት በተሃድሶ ሂደት እያለፉ ይገኛሉ አለ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን። በአዋሽ አርባ ጊዜያዊ የዲሞቢላይዜሽን ማዕከል የተሃድሶ ሥልጠና የተከታተሉ…

በመራጭነት የተመዘገበ ሰው፡-

1. የመራጭነት ምዝገባ መታወቂያ ካርድ ይሰጠዋል፤ 2. እያንዳንዱ የመራጭነት ምዝገባ መታወቂያ ካርድ መራጮች በመራጮች በመዝገብ ላይ ከተመዘገቡ በኋላ ከመዝገቡ ጋር እየተገናዘቡ የሚሞሉ የሚከተሉት አምዶች ይኖሩታል፤ ሀ) የመራጭ ስም ከነአያት፣ ለ) የሚኖርበት ክልል፣ ዞን፣ ወረዳ፣…

የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ጠቃሚ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ጠቃሚ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡ 4ኛው ዙር የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት የእውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ ዶ/ር መቅደስ…

ምርጫ፣ የሥነ ዜጋ እና የመራጮች ትምህርት…

በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 አንቀፅ 124 መሠረት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መራጮች በቂ ምርጫ ነክ ግንዛቤ የሚያገኙበትን ስልት በመቀየስና የተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎችን በመጠቀም የሥነ ዜጋና የመራጮች ትምህርት ይሰጣል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ቦርዱ የሥነ ዜጋና የመራጮች ትምህርት መስጠት…

የመራጮች ምዝገባ

1. የጠቅላላ ምርጫ ምዝገባ በሀገር አቀፍ ደረጃ ቦርዱ በሚወስናቸው ቀናት የሚጀመርና የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡ 2. ቦርዱ የሚመለከታቸውን ክልሎች ሕገ መንግስት ወይም ሌሎች አግባብነት ያላቸውን ህጎች መነሻ በማድረግ የአካባቢ ምርጫዎችን የምዝገባ ጊዜ ሰሌዳ ያወጣል፡፡ 3. ቦርዱ በዚህ አንቀፅ…