Fana: At a Speed of Life!

የባሕር በር ለአንድ ሀገር ዓለምን መቆጣጠሪያ መሳሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገት እና ብሔራዊ ጥቅምን ከማስጠበቅ ባሻገር ዓለምን መቆጣጠሪያ መሳሪያ ነው፡፡ የዓለም ሀገራት ወሳኝ የሆኑ የዲጂታል ንግድ ልውውጦችን የባሕር በሮችን ተጠቅመው ያካሂዳሉ፡፡ ዲጂታል ግብይቶችና የመረጃ…

እኛ ልዩነቶቻችንን የመፍታት ጠንካራ ባህል ያለን ህዝቦች ነን

ኢትዮጵያውያን በብዝኀነት ተከባብረን የምንኖር፣ ልዩነቶችን በውይይትና በሽምግልና የመፍታት ጠንካራ ባህል ያለን ህዝቦች ነን። ይህ በጎ አኩሪ ልማዳችን ሀገራዊ ምክክሮችን እንድንጠቀምበት እና ዘላቂ ሰላምን በጋራ እንድንገነባ ትልቅ መሰረት ይሆነናል። የኢትዮጵያ የምክክር ኮሚሽን ለዘላቂ ሀገራዊ…

የመደመር መንግሥት ሰው ተኮር የልማት ስራዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የመደመር መንግሥት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድሎችን ከማስመዝገቡም በላይ በሰው ተኮር ልማቶች የሰራው ስራ በልዩነት ይነሳል፡፡ የመደመር መንግሥት በግብርና፣ በቱሪዝም እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ተጨባጭ ስኬቶች ያስመዘገበ…

አሜሪካ ለስድስተኛ ምሽት በኢራን ላይ ከፍተኛ ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስምምነት ጠረጴዛቸውን ገልብጠው ዳግም ወደ ግጭት የገቡት ዋሽንግተን እና ቴህራን ግጭታቸው ተባብሶ ቀጥሏል። በዚህም አሜሪካ በኢራን ላይ እየፈጸመችው ያለው ጥቃት ለስድስተኛ ምሽት ቀጥሎ ከፍተኛ ጥቃት ፈጽማለች። በደቡባዊ ኢራን የባንዳር…

ማዕበልን ወደ ድል የመቀየር የዘመናት ታሪክ ያላት ብርቱ ሀገር

ኢትዮጵያ ማዕበልን ወደ ድል የመቀየር የዘመናት ታሪክ ያላት ብርቱ ሀገር ናት። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይህንን በመግለፅ፤ ሀገሪቱ በምትገኝበት ወሳኝ ምዕራፍ፣ ችግሮችን ወደ መልካም አጋጣሚ በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ ጠንካራ መሰረት መጣል እንደምትችል አበክረው ተናግረዋል።…

ምክር ቤቱ ሁለት የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ሁለት የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ…

በታላቅ የድል ዋዜማ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሰላማዊ ውይይትና ሀገራዊ መግባባት የገጠማትን ችግር ለመፍታት የሀገራዊ ምክክር ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ የጀመረችው የሀገራዊ ምክክር ሂደት የሕዝብን ድምፅ ከመሰብሰብ ወደ ተጨባጭ የፖሊሲ እና የሀገራዊ መግባባት ምክረ ሃሳቦች…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰላም ጥሪዎች

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ሀገሪቱ በፖለቲካዊና ማኅበራዊ ቀውሶች ውስጥ እንዳትዘፈቅ ሰላምን ማዕከል ያደረጉ ተደጋጋሚ ጥሪዎችን ሲያቀርቡ ቆይተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰላም ጥሪዎች ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር፣ የትጥቅ…

አሜሪካ የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ሰነዘረች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ የሚተላለፉ የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጽማለች በሚል አሜሪካ በአንድ ሌሊት በርካታ የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች። የአሜሪካ ጦር የሆርሙዝ ሰርጥ ለዓለም አቀፍ ንግድ ወሳኝ መተላለፊያ በመሆኑ…

ልማትና ሰብዓዊነት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በመቅረጽ ረገድ ከፍተኛ ድርሻ አለው፡፡ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋ በሚፈጠር ችግር እርስ በርስ በመደጋገፍ እና በመተሳሰብ ክፉ ቀናትን በጋራ የማለፍ ባህል ነዉ።…