Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ ሁለት የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ ሁለት የብድር ስምምነት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጽድቋል። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ…

በታላቅ የድል ዋዜማ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በሰላማዊ ውይይትና ሀገራዊ መግባባት የገጠማትን ችግር ለመፍታት የሀገራዊ ምክክር ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ የጀመረችው የሀገራዊ ምክክር ሂደት የሕዝብን ድምፅ ከመሰብሰብ ወደ ተጨባጭ የፖሊሲ እና የሀገራዊ መግባባት ምክረ ሃሳቦች…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰላም ጥሪዎች

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ወደ ሥልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ ሀገሪቱ በፖለቲካዊና ማኅበራዊ ቀውሶች ውስጥ እንዳትዘፈቅ ሰላምን ማዕከል ያደረጉ ተደጋጋሚ ጥሪዎችን ሲያቀርቡ ቆይተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰላም ጥሪዎች ሀገራዊ መግባባትን ለመፍጠር፣ የትጥቅ…

አሜሪካ የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ሰነዘረች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ የሚተላለፉ የንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት ፈጽማለች በሚል አሜሪካ በአንድ ሌሊት በርካታ የኢራን ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃት መፈጸሟን አስታወቀች። የአሜሪካ ጦር የሆርሙዝ ሰርጥ ለዓለም አቀፍ ንግድ ወሳኝ መተላለፊያ በመሆኑ…

ልማትና ሰብዓዊነት በበጎ ፈቃድ አገልግሎት …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በመቅረጽ ረገድ ከፍተኛ ድርሻ አለው፡፡ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ አደጋ በሚፈጠር ችግር እርስ በርስ በመደጋገፍ እና በመተሳሰብ ክፉ ቀናትን በጋራ የማለፍ ባህል ነዉ።…

ሀገር አቀፍ የጸጥታና ፍትሕ አካላት ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር አቀፍ የጸጥታና ፍትሕ አካላት ጉባኤ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጉባኤው “ሰብዓዊ መብትና የሰላም ግንባታ” በሚል መሪ ቃል ነው በጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚህ ጉባኤ…

የገጠር ኮሪደር፣ ሕይወትን ከጉስቁልና ወደ ሰብዓዊ ክብር…

የገጠር ኮሪደር ልማት የእያንዳንዱን የአርሶ አደር ቤት እና የአኗኗር ዘዬ በመቀየር በቤተሰብ ደረጃ ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ የታለመ ሰው ተኮር ልማት ነው። በከተሞች የተመዘገበውን አመርቂ የኮሪደር ልማት ውጤት ወደ ገጠሪቱ ኢትዮጵያ በማስፋት፣ ፍትሐዊ የሀብት ክፍፍል እና ዘላቂ ማኅበራዊ…

የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር፣ የምግብ ዋስትናው የተረጋገጠ ማህበረሰብ ለመገንባት…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት የተጀመረው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን እንድታረጋግጥ የሚያስችል ሀገራዊ ትልም ነው፡፡ ኢትዮጵያ እልፍ የተፈጥሮ ፀጋን የታደለች ሀገር ስትሆን፤ በተለይም…

የዲጂታል ፋይናንስ ሥርዓት ለሁለንተናዊ ብልጽግና…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዲጂታል ገንዘብ ዝውውርን የሁለንተናዊ ብልጽግናዋ ወሳኝ ምሰሶ አድርጋ እየተከተለች ትገኛለች። አስደናቂ የኢኮኖሚና የቴክኖሎጂ ሽግግር ምዕራፍ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ በጥሬ ገንዘብ ላይ ከተመሰረተ አሰራር ወጥታ በዲጂታል…

የበጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎቶች ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እያደረጉ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት አማካኝነት እየተሰጠ ባለው የጤና አገልግሎት በርካታ ዜጎች ተጠቃሚ እየሆኑ ነው አሉ፡፡ ሚኒስትሯ ‘ኸርት አታክ ኢትዮጵያ’ ከቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል ጋር በመተባበር እየሰጠ ያለውን ነጻ የልብ…