Fana: At a Speed of Life!

በቬንዙዌላ የርዕደ መሬት አደጋ ከስድስት ቀናት በኋላ የሶስት ዓመት ህጻን በህይወት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቬንዙዌላ በደረሰው አስከፊ የርዕደ መሬት አደጋ ከስድስት ቀናት በኋላ የሶስት ዓመት ህጻን ልጅ ከፍርስራሽ ውስጥ በህይወት ተገኝቷል። የነፍስ አድን ሰራተኞች አሁንም የአደጋው ተጎጂዎችን ለመታደግ ጥረት እያደረጉ ይገኛል። በዚህ ጥረት ከስድስት…

ደንቢ ኢኮ ሎጅ የኢትዮጵያ እምቅ የተፈጥሮ ሀብት መገለጫ     

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ባሏት የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ከግንባር ቀደምቶች ተርታ ትሰለፋለች። እነዚህ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ሀብቶቿ ተገልጠው የቱሪዝም አቅም መሆን ሲገባቸው ተደብቀው ቆይተዋል። ለዘመናት ሀብትን ካለመረዳት…

ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፎች ለሚሳተፉ የዱባይ ባለሀብቶች ድጋፍ ታደርጋለች – አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ለሚሳተፉ የዱባይ ባለሀብቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ታደርጋለች አሉ። አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር)…

ዳታ – የ21ኛው ክፍለ ዘመን አዲሱ ሉዓላዊ ሀብት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛው ክፍለ ዘመን ዳታ አዲስ ሀብት በመሆን የኢኮኖሚ፣ የደህንነት እና የልማት መሰረት ሆኗል። ሀገራት የዜጎቻቸውን፣ የመንግሥታዊ ተቋማትን እና የቢዝነስ ተቋማትን ዳታ ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ማስተዳደርና መቆጣጠር የብሔራዊ ሉዓላዊነት አካል…

የተፈጥሮ ሀብቶችን ለመመዝገብ የሚያስችል ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዕትም የመሬት አካውንታንት መግለጫ ሪፖርትና የተፈጥሮና አካውንቲንግ ፍኖተ ካርታ ይፋ ሆኗል። ፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከዓለም ባንክን እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ያዘጋጀው ይህ ፍኖተ ካርታ ውሃ፣ ካርቦን፣…

የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ ዳርቻ ልማት የመደመር እሳቤን በተግባር …

የመደመር እሳቤ የሀገር በቀል እውቀትንና አቅምን ማዕከል በማድረግ፣ ትላንትንና ዛሬን አቀናጅቶ የተሻለችና የበለጸገች ሀገርን ለቀጣዩ ትውልድ የማሻገር ታላቅ ራዕይ ነው። ይህ እሳቤ በንድፈ-ሐሳብ ብቻ የተቀመጠ ሳይሆን፣ በተግባር መሬት ወርዶ የህዝብን ህይወት መቀየር እንደሚችል ማረጋገጫ ከሆኑት…

የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን ለመስጠት በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ከሰኔ 23 ጀምሮ ለሚሰጠው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በቂ ዝግጅት ተደርጓል አለ። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ዘንድሮ 563 ሺህ 501 ተማሪዎች…

ወራቤ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወራቤ ዩኒቨርስቲ ለ7ኛ ጊዜ በቅድመ እና በድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር በተለያዩ የትምህርትና የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን 900 ተማሪዎች አስመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴዔታ ክንደያ ገ/ሕይወት…

በኦሮሚያ ክልል የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም 65 ነጥብ 9 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ የክልሉ ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም በፊት ከነበረበት 46 በመቶ ወደ 65 ነጥብ 9 በመቶ ከፍ ብሏል አለ። ይህም የሆነው ባለፉት አራት ዓመታት በክልሉ በተከናወኑ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተግባራት…

ጥራት የሌለው ትምህርት መዘዙ በክፍል ብቻ የሚቀር አይደለም – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር እና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቻንስለር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ጥራት የሌለው ትምህርት መዘዙ በክፍል ብቻ የሚቀር አይደለም አሉ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ76ኛ ዙር ያስተማራቸውን 6 ሺህ 417 ተማሪዎች አስመርቋል። ብርሃኑ…