Fana: At a Speed of Life!

የጥምቀት በዓል …

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ቅርስ ተብሎ የተመዘገበው የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ረጅም ዘመናትን ካስቆጠሩ በርካታ ባህላዊና ሃይማኖታዊ በዓላት አንዱ ነው። ጥምቀት የሚለው ቃል “አጥመቀ”…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 52ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች የሚከተሉት መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል። 1.…

የከተራ በዓልን በጎንደር በመታደማችን ልዩ ደስታ ተሰምቶናል – የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር በሚከበረው የጥምቀት በዓል ላይ ለመታደም ከተለያዩ ሀገራት የመጡ ቱሪስቶች በከተራ በዓል በመታደማችን ልዩ ደስታ ተሰምቶናል አሉ። የጥምቀት ከተራ በዓል በጎንደር ከተማ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያስተላለፉት መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል አደረሳችሁ፣…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ ደንቢ ኢኮ ሎጅን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ ሥራ የመጀመሪያው መዳረሻ የሆነው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በይፋ ተመርቋል። ደንቢ ኢኮ ሎጅ በ36 ነጥብ 7 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ የጥብቅ ደን እና የተፈጥሮ ኃብት ስጦታ መሆኑን የጠቅላይ…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በቴክኖሎጂ የታገዙ ምርምሮችን ለማስፋት እየተሰራ ነው – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በቴክኖሎጂ የታገዙ የግብርና ምርምሮችን ለማስፋት እየሰራ ነው አሉ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)። ኢንስቲትዩቱ የምግብና የተመጣጠነ ምግብ ደህንነትን…

የጥምቀትን በድምቀት እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥምር የፀጥታና የደህንነት ግብረ ኃይል የከተራ እና የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማጠናቀቅ ወደ ስራ ተገብቷል አለ። በግብረ ኃይሉ የተደረገውን ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ ውይይት አድርጓል። በውይይቱ ወቅት…

ከጥምቀት በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ እንዲደረግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከጥምቀት በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ተገቢው ጥንቃቄ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ከበዓሉ አከባባር ጋር ተያይዞ ቦታዎች ለማስዋብ በሚደረገው ጥረት የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት…

የባስኬት ብሔረሰብ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባስኬት ብሔረሰብ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ በላስካ ከተማ በአደባባይ እየተከበረ ነው። ‎ "‎ባህላዊ እሴቶቻችን ለትውልድ ግንባታና ለሀገር ብልጽግና" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው ዓመታዊ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ ላይ ከፍተኛ…

በሶማሌ ክልል የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነትን የማሳደግ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ በክልሉ የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ካራማራ አጠቃላይ ሆስፒታል ያስገነባው የእናቶች እና ህጻናት ማዕከል ተመርቆ…