Fana: At a Speed of Life!

ዛሬ በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሰባት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 10ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ሰባት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ። ምሽት 12:00 ላይ የሊጉ መሪ አርሰናል ወደ በተርፍ ሙር ስታዲየም ከበርንሌይ ጋር የሚጫወት ሲሆን፤ በተመሳሳይ ሰዓት ማንቼስተር ዩናይትድ ከሜዳው ውጪ…

አሜሪካ እና ህንድ በመከላከያ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ እና ህንድ በመከላከያ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ በሀገራቱ መካከል የተደረገው ስምምነት በመጪዎቹ 10 ዓመታት ውስጥ የመከላከያ ትብብርን ለማስፋት የሚያስችል ነው፡፡ ስምምነቱ በሁለቱ ሀገራት መካከል በተደረጉት ተከታታይ…

ታሪካዊ ስህተትን የሚያርመው የኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄ …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ኢትዮጵያ ያነሳችው የባሕር በር ጥያቄ በታሪክ አጋጣሚ የተፈጸሙባትን ስህተቶች የሚያርም ነው አሉ ምሁራን። ምሁራኑ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፤ የባሕር በር ጉዳይ የአሁኑን ትውልድ ብቻ ሳይሆን የመጪውን ትውልድ ዕጣ ፋንታ ይወስናል።…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በአዳዲስ ከዋክብት ነገ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ በነገው ዕለት ይጀምራል። ውድድሩ ሲጀመር ስምንት ተወዳዳሪዎች ከኮከብ ባንድ ጋር ስራዎቻቸውን በሁለት ዙር ያቀርባሉ። ለ13…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በአዳዲስ ኮከቦች ቅዳሜ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር አዳዲስ ኮከቦችን ይዞ በመጪው ቅዳሜ ይጀምራል። የምዕራፍ 21 ተወዳዳሪዎች ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብት ናቸው። ውድድሩ ቅዳሜ ሲጀመር ስምንት ተወዳዳሪዎች ከኮከብ…

በ2 ሚሊየን ፓውንድ ዩናይትድን የተቀላቀለው ኤድዊን ቫንደርሳር…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ በክለቡ ታሪክ ከተመለከታቸው ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ የሆነው ኤድዊን ቫንደርሳር ዩናይትድን የተቀላቀለው በ2 ሚሊየን ፓውንድ ብቻ ነበር፡፡ በ1990ዎቹ መጀመሪያ ላይ የተጫዋችነት ህይወቱን በሀገሩ ክለብ አያክስ…

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከአፍሪካ ዋንጫ ውጪ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ሞሮኮ ከምታስተናግደው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ውጪ ሆኗል፡፡ ከታንዛኒያ አቻው ጋር የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጨዋታውን በድሬዳዋ ስታዲየም ያደረገው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት…

ማንም ፈለገም አልፈለገም ኢትዮጵያ ተዘግታ አትኖርም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንም ፈለገም አልፈለገም እርግጠኛ ነኝ ኢትዮጵያ ተዘግታ አትኖርም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ምላሽና…

የካሉብ ጋዝ ፕሮጀክት ሀገር ወዳድነት በግልፅ የታየበት ስራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የካሉብ ጋዝ ፕሮጀክት ሀገር ወዳድነት በግልፅ የታየበት ስራ ነው አሉ የፀጥታ ጥምር ኮሚቴው ሰብሳቢና በቀጠናው የተሰማራው ክፍለ ጦር አዛዥ ኮሎኔል ልጅዓለም ምትኩ፡፡ አሁን ላይ ተጠናቆ በከፊል ስራ የጀመረው የካሉብ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት…

አፍሪካን ከመሳሪያ ድምፅ ነጻ ለማድረግ የጋራ ጥረት አስፈላጊ ነው – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካን ከመሳሪያ ድምፅ ነጻ ለማድረግ የጋራ ጥረት ያስፈልጋል አሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቲዎስን (ዶ/ር) ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የጣና…