ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በሚደረገው ጥረት መሪነቷን ታጠናክራለች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር ኢትዮጵያ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመቋቋም በሚደረገው ጥረት የመሪነት ሚናዋን አጠናክራ ትቀጥላለች አለ።
የባዮዲጂታል ቴክኖሎጂን በምግብና ግብርና ዘርፍ መጠቀም በሚቻልባቸው…