Fana: At a Speed of Life!

የጥምቀትን በድምቀት እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቅቋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥምር የፀጥታና የደህንነት ግብረ ኃይል የከተራ እና የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማጠናቀቅ ወደ ስራ ተገብቷል አለ። በግብረ ኃይሉ የተደረገውን ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ ውይይት አድርጓል። በውይይቱ ወቅት…

ከጥምቀት በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ እንዲደረግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከጥምቀት በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ተገቢው ጥንቃቄ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ከበዓሉ አከባባር ጋር ተያይዞ ቦታዎች ለማስዋብ በሚደረገው ጥረት የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት…

የባስኬት ብሔረሰብ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባስኬት ብሔረሰብ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ በላስካ ከተማ በአደባባይ እየተከበረ ነው። ‎ "‎ባህላዊ እሴቶቻችን ለትውልድ ግንባታና ለሀገር ብልጽግና" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው ዓመታዊ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ ላይ ከፍተኛ…

በሶማሌ ክልል የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነትን የማሳደግ ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሀመድ በክልሉ የሕክምና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን በማሳደግ ጤናማና አምራች ዜጋ የማፍራት ተግባር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። ካራማራ አጠቃላይ ሆስፒታል ያስገነባው የእናቶች እና ህጻናት ማዕከል ተመርቆ…

የፋና ላምሮት ውድድር በመጪው ቅዳሜ ወደ ፍጻሜ ለማለፍ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 12ኛ ሳምንት በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ሲካሄድ ወደ ፍጻሜ ለማለፍ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ሀይሉ፣ አቤል ጌትነት እና ግዛቸው አማረ…

እስከ ገና ምሽት 6 ሰዓት ድረስ የሚቆርጡት የ 60 ሚሊዮን ሎተሪ የ BYD Seagull መኪና ዕድለኛ ያደርግዎታል

በገና ዕለት የ BYD Seagull መኪና አሸናፊ ሊሆኑ የሚችሉበትን ዕድል ያስፉ፤ በቀሩት ጥቂት ሰዓታት ይህን ዘመናዊ መኪና ይግልዎ ሊያደርጉ የሚችሉበትን ዕድል በ100 ብር ብቻ ይያዙ! ትኬትዎን ለመግዛት ይሄንን ማስፈንጠሪያ በመጫን 👉 www.ethiolottery.et 👉 8989 ላይ በመደወል…

የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር አቅማችንን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤሌክትሮኒክስ ዋርፌር የህልውና ጉዳይ እየሆነ በመምጣቱ በዘርፉ አቅማችንን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ። ‘የኤሌክትሮማግኔቲክ ስፔክትረም ልዕልና ለሀገር ሉዓላዊነት’ በሚል…

ሕብረተሰቡ በዲጂታል አማራጮች በመጠቀም ግብይት ሊፈጽም ይገባል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕብረተሰቡ በየአቅራቢያው የሚገኙ የገበያ ማዕከላትንና የዲጂታል ግብይት አማራጮችን በመጠቀም ለአላስፈላጊ ወጪ ሳይዳረግ ግብይት ሊፈጽም እንደሚገባ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አሳስቧል። የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌን…

አወዛጋቢው ኮከብ ማሪዮ ባላቶሊ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነውጠኛ ባህሪው እና በአወዛጋቢ ድርጊቶቹ የሚታወቅ ተጫዋች ነው ማሪዮ ባላቶሊ፡፡ ማሪዮ ባላቶሊ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው በሀገሩ ክለብ ሉሜዛን ሲሆን÷ ከዚያ በመቀጠል ለኢንተር ሚላን፣ ማንቼስተር ሲቲ፣ ኤሲሚላን እና ሊቨርፑልን…

የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባና የመላኪያ ፈቃድ አገልግሎት በኦንላይን ብቻ መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባና የመላኪያ ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥ ሙሉ በሙሉ በኦንላይን ተግባራዊ ተደርጓል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ከዚህ ቀደም የወጪ ንግድ ኮንትራት ምዝገባና የመላኪያ…