Fana: At a Speed of Life!

በተኪ ምርቶች ከ4 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጪ ድኗል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የተመረቱ ተኪ ምርቶች 4 ነጥብ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላርን ማዳን ችለዋል አለ። በማኒስቴሩ የተኪ ምርቶች ተወዳዳሪነት ሥራ አስፈፃሚ መሣይነህ ውብሸት ለፋና ሚዲያ…

ጋሽ ነብይ – በፓሪስ ዋሻ ምን ገጠመው?

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳይ ምስራቅ ፓሪስ አንድ እድሜ ጠገብ ዋሻ ውስጥ፡፡ ዕይታን ከሚፈትነው ጨለማ ድንግዝግዝ የብርሃን ፍንጣቂዎች ጎልተው ለመውጣት ይታገላሉ፡፡ አስፈሪ ድባብ ባለው የዋሻው ሆድ ውስጥ፤ ሦስት ለምድር ለሰማይ የከበዱና ፍፁም ጥቁር ቀለም ያለው ካባ…

የፖሊስ አገልግሎትን በማዘመን ተልዕኮን በብቃት መወጣት የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል የፖሊስ አገልግሎትን በማዘመን ተልዕኮን በብቃት መወጣት የሚያስችል አቅም እየተፈጠረ ነው አሉ። ኮሚሽኑ ከተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴርና ከዱባይ ፖሊስ…

በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተከሰተው የእሳት አደጋ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ላይ የተከሰተውን የእሳት አደጋ መቆጣጠር ተችሏል። አደጋው ከቀኑ 8:00 ሰዓት አካባቢ የተከሰተው የእሳት አደጋ መንስኤው እየተጣራ ይገኛል። እሳቱን ለመቆጣጠር ሕብረተሰቡ እና…

በክልሉ 1 ነጥብ 1 ሚሊየን የሥራ ዕድል ተፈጥሯል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል 1 ነጥብ 1 ሚሊየን የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ የ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያቀረቡት አቶ…

ሕብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረጉ የልማት ስራዎች ተከናውነዋል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የሕብረተሰቡን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያግዙ የልማት ስራዎች ተከናውነዋል አሉ። የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 2ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ…

በቡራዩ የውንብድና ወንጀል በመፈጸም የተከሰሱ ግለሰቦች በ18 እና 17 ዓመት እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ ወንጀል ችሎት በቡራዩ ክ/ከተማ በተለያዩ ግለሰቦች ላይ የውንብድና ወንጀል በመፈጸም የተከሰሱ ሁለት ግለሰቦች በ18 እና 17 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ወሰነ፡፡ የቅጣት ውሳኔ የተወሰነባቸው…

በኦሮሚያ ክልል ከ200 ቢሊየን ብር በላይ የሚያስመዘግቡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ይስተናገዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ከ200 ቢሊየን ብር በላይ የሚያስመዘግቡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች ይስተናገዳሉ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ሀይሉ አዱኛ የክልሉን የ2018 በጀት ዓመት የሥራ ዕቅድን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፤…

ሕዳሴ ግድቡ ወደ ኢንዱስትሪ የሚደረገውን ጉዞ ያሳልጣል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኃይል እያደገ ላለው የኢንዱስትሪ ዘርፍ የኃይል ፍላጎት ምላሽ በመስጠት ኢትዮጵያ ወደ ኢንዱስትሪ የምታደርገውን ጉዞ ያሳልጣል አሉ ምሁራን፡፡ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ የነበራቸው ምሁራን፤ ከግድቡ የሚመነጨው…

ግራዝማች አያሌው ደስታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር በተለያዩ የሥራ በኃላፊነቶች ያገለገሉት ግራዝማች አያሌው ደስታ በ103 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ማህበሩ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መረጃ፤ ግራዝማች አያሌው ደስታ ሀገራቸውን…