Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ የምዕራቡ የትግራይ ክልል ቀጠና ነጻ መውጣቱን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሃገር መከላከያ ሰራዊት በወሰደው እርምጃ የምዕራቡ የትግራይ ክልል ቀጠና ነጻ መውጣቱን አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ በዚያ ቀጠና ሠራዊቱ ሰብአዊ እርዳታና አገልግሎት እየሰጠ…

በወልዲያ ከተማ ከህወሓት ተልዕኮ ተቀብለው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 25 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በሰሜን ወሎ ዞን ወልዲያ ከተማ 25 የህወሓት ተልዕኮ ተቀብለው የጥፋት ሴራቸውን በንፁሃን ላይ ለማድረስ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ውለዋል። የጥፋት ኃይሎቹ በነዋሪዎች እና በፀጥታ ኃይሉ የጋራ ጥረት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የወልዲያ…

በአዲስ አበባ ወድቆ የተገኘ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ቀላል የአካል ጉዳት ማድረሱን ፓሊስ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በአዲስ አበባ አድዋ ድልድይ ተብሎ በሚጠራው ሥፍራ ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዛሬ ጠዋት ሁለት ሰዓት አካባቢ ድርጊቱ መፈጸሙንም ነው ኮሚሽኑ ያስታወቀው፡፡ ግለሰቡ ቀላል ጉዳት…

እስራኤል የበረሃ አንበጣ ለመከላከል 27 ድሮኖች ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የእስራኤል መንግስት የበረሃ አንበጣ ለመከላከል የሚያግዙ 27 ድሮኖች ድጋፍ ማድረጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንደገለጸው ከድሮኖቹ በተጨማሪ ሁለት ጄኔሬተሮችንም ለግሰዋል፡፡ የግብርና ሚኒስትር አቶ…

ጦርነቱ የሀገርን ሉዓላዊነት አደጋ ውስጥ የጣለን ፅንፈኛ ቡድን አድኖ የመያዝ ግብ ያለው ነው – ዶክተር ቀንአ ያደታ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጦርነቱ ተራ ወንጀለኛን የማፈላለግ ሳይሆን የሀገርን ሉዓላዊነት አደጋ ውስጥ የጣለን ፅንፈኛ ቡድን አድኖ የመያዝ ግብ ያለው መሆኑን የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር ቀንአ ያደታ ተናገሩ። ፅንፈኛው ቡድን እያሰራጫቸው ያሉ…

በሀገር መከላከያ ላይ የተቃጣው ጥቃት በየትኛውም መለኪያ ተቀባይነት የሌለውና የሀገር ክህደት ነው – የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀገር መከላከያ ላይ የተቃጣው ጥቃት በየትኛውም መለኪያ ተቀባይነት የሌለውና የሀገር ክህደት መሆኑን የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ገለፁ።   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖርት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እንዳሉት ÷ ይህ…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ ገደማ ደርሷል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ከገባ ጀምሮ በወረርሽኙ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ ገደማ ደርሷል፡፡ ወረርሽኙ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ የተሰማው ባለፈው ዓመት መጋቢት 3 ቀን እንደነበር የሚታወስ ሲሆን አሁን ላይ 99 ሺህ 982 ሰዎች በወረርሽኙ…