Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ለመፈፀም ሁለት ቋንቋን መቻል የሚያስገድድ ህግ አልወጣም – አቶ ዣንጥራር አባይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሁለት ቋንቋዎችን እንደግዴታ ያስቀመጠበት ህግ እንዳላወጣ አስታወቀ፡፡ ቅጥርን በተመለከተ ከተማ አስተዳደሩ ሁለት ቋንቋዎችን እንደግዴታ አስቀምጧል እየተባለ የተናፈሱ መረጃዎች ከእውነት የራቁ መሆናቸውን በምክትል…

ኢ/ር ታከለ ኡማ በአፋር ክልል የሚገኙ የማዕድን ልማት ስራዎችን እየተመለከቱ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ ከአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ጋር በመሆን የፖታሽ፣ ጨውና ብሮሚን ምርቶች ላይ እየተከናወኑ ያሉ የማዕድን ልማቶችን እየጎበኙ ነው። ሚኒስትሩ አፍዴራ አካባቢ "ታናራሙ ኬሚካልስ"…

ሮታሪ ፋውንዴሽን ለዶክተር ሊያ ታደሰ ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሮታሪ ፋውንዴሽን ለጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ዕውቅና ሰጠ፡፡ ሮታሪ ፋውንዴሽን ሚኒስትሯን የፖል ሃሪስ ፌለው አድርጎ ሰይሟል፡፡ የአዲስ አበባ ምዕራብ የሮታሪ ክበብ የክብር አባል መሆናቸውንም ከጤና ሚኒስትር ያገኘነው መረጃ…

የአርቲስት ሀጫሉ ሁንዴሳ ሀውልት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአምቦ ዩኒቨርሲቲ በአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ካምፓስ የተገነባው የአርቲስቱ ሀውልት ተመረቀ።   በሃውልቱ ምርቃት ስነ ስርአት ላይ የአርቲስቱ ቤተሰቦች፣ ጓደኞችና ተጋባዥ እንግዶች ተገኝተዋል።   የአምቦ ዩኒቨርሲቲ…

የትራንስፖርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች የእንቦጭ አረም ለማጥፋት በሚደረገው ዘመቻ ላይ ለመካፈል ጣና ተገኝተዋል

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእንቦጭ አረምን ከጣና ሐይቅ ለማስወገድ ለአንድ ወር የተላለፈውን ሀገራዊ ዘመቻን ተከትሎ የትራንስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስን ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጣና ተገኝተዋል። በዘመቻው ከሚኒስትሯ በተጨማሪ ከህዝብ…

በጠ/ሚ ዐቢይ የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ በአንበጣ መንጋ የደረሰውን ጉዳት ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የተመራ ልዑክ በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ በአንበጣ መንጋ ያደረሰውን ጉዳት ጎበኘ። በጉብኝቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ…

የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግዴለሽ ንግግር በአፍሪካ ቀንድ ውጥረት ሊፈጥር ይችላል- ፕሮፌሰር ብሩክ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን አስመልክተው የተናገሩት ግዴለሽ የሆነና ጥንቃቄ የጎደለው ንግግር በግድቡ ዙሪያ በመካሄድ ላይ ያለውን ድርድር የሚያኮላሽና በኢትዮጵያ፣ በግብጽና በሱዳን መካከል አላስፈላጊ ውጥረት…

በግድቡ ዙሪያ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበርና ውዥንብሮችን ለማጥራት አስፈላጊው ሁሉ ይደረጋል – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሕዳሴ ግድብ ዙሪያ የሚፈጠሩ ውዥንብሮችን ለማጥራትና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር አስፈላጊው ርቀት ድረስ ይኬዳል ሲሉ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ በሕዳሴ ግድብ ውሀ ሙሌት ዙሪያ አወዛጋቢ ትችት…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት ነገ ያካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት 25ኛ ዓመቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የፓናል ውይይት በነገው ዕለት ይካሄዳል፡፡ በፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የኦፕሬሽን ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሰጠኝ እንግዳው እንደተናገሩት የተቋሙ 25ኛ ዓመት…

የሕዝቦችን አንድነት ለመበተንና ሃገር ለመበጥበጥ የሚሰሩ ወንጀለኞችን መንግሥት አይታገስም – አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሕዝቦችን አንድነት ለመበተንና ሃገር ለመበጥበጥ የሚሰሩ ወንጀለኞችን መንግሥት እንደማይታገስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ ጉባኤውና የመከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹሙን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራልና…