ኢንጅነር ታከለ ኡማ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን ጎብኝተዋል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኙ የማዕድን ማውጫ ቦታዎችን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጋር በመሆን ተመልክተዋል።
ሚኒስትሩ አሻሽሬ አካባቢ ወርቅ በማውጣት ሂደት ላይ…