Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ለሦስት ዓመታት የሚተገበር የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ማስፈፀሚያ እቅድ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ከ2013 እስከ 2015 ዓ.ም ድረስ የሚተገበር የመንገድ ደህንነት ስትራቴጂ ማስፈፀሚያ እቅድ ይፋ ሆኗል፡፡ ስትራቴጂው በከተማዋ የሚስተዋለውን የትራንስፖርት ችግር ለመፍታት በተለይም ከብዙኃን ትራንስፖርት አቅርቦት ጀምሮ…

በደቡብ ክልል ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎች ላይ መንግስት ጠንካራ እርምጃ ይወስዳል – አቶ ርስቱ ይርዳው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ርስቱ ይርዳው በክልሉ በሚስተዋሉ ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎች ላይ መንግስት ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቁ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳደሩ በአሁኑ ወቅት በክልሉ ትልቅ ፈተና የሆነው በየቦታው የሚነሱ…

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በአዋሽ ወንዝ ሙላት ለተጎዱ ዜጎች 950 ሺህ ብር የሚገመት የተለያዩ ቁሳቁሶችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ኮከስ አባላት ሰሞኑን በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን መተሃራ ከተማ በትምህርት ቤት ውስጥ ተጠልለው ለሚገኙ ተፈናቃዮች 950 ሺህ ብር የሚገመት የተለያዩ የንጽህና መጠበቂያ ቁሳቁሶችን፣ ፍራሾችንና የህጻናት…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከፖርቹጋል አቻቸው ቴሬዛ ሪቤይሮ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከፖርቹጋል አቻቸው ቴሬዛ ሪቤይሮ ጋር በዙም የሁለቱን አገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ። አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የሁለቱ አገራት ግንኙነት ረጅም ዘመናትን…

ተቃውሞ የበረታባቸው የቤላሩሱ ፕሬዚዳንት ሉካሼንኮ ከ ፑቲን ጋር ለመምከር ወደ ሩሲያ አቅንተዋል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ተቃውሞ የበረታባቸው የቤላሩሱ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ከሩስያው አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ጋር ለመምከር ወደ ሶቺ አቅንተዋል። ሉካሼንኮ አገራቸው ከአንድ ወር በፊት ያደረገችውን ምርጫ ተከትሎ ተቃውሞ በርትቶባቸዋል። በምርጫው ሉካሼንኮ…

ዮሲሂዴ ተሰናባቹን የጃፓን ገዢ ፓርቲ መሪ ሺንዞ አቤን በመተካት የፓርቲው መሪ በመሆን ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዮሲሂዴ ሱገ የቀድሞ የጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትርና የገዢው ፓርቲ መሪ ሺንዞ አቤን በመተካት የጃፓን ሊበራል ዲሞክራቲክ ፓርቲ መሪ በመሆን ተመረጡ፡፡ ዮሲሂዴ ሱገ የፓርቲው መሪ ሆነው በመመረጣቸው ለጠቅላይ ሚኒስትርነት የሚያደርጉትን ጎዞ ያቀልላቸዋል…

ኦነግ እንዲያገግም፣እንዲጠነክር፣አሳታፊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ለማድረግ የተጀመረው ትግል ይቀጥላል አለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞ ነጻነት ግንባር እንዲያገግም፣እንዲጠነክር፣አሳታፊና ዴሞክራሲያዊ እንዲሆን ለማድረግ የተጀመረው ትግል ይቀጥላል አለ።   ሙሉውን መግለጫ ከታች ያንብቡ   የኦሮሞ ነጻነት ግንባር እንዲያገግም፣ እንዲጠነክር፣…

የማሊ ወታደራዊ አመራሮች ምርጫ እስከሚካሄድ ድረስ የአስራስምንት ወራት የሽግግር ጊዜ መንግስት ለማቋቋም ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማሊ ወታደራዊ አመራሮች ምርጫ እስከሚካሄድ ድረስ የአስራስምንት ወራት የሽግግር ጊዜ መንግስት ለማቋቋም ተስማሙ፡፡ የሚቋቋመው ጊዜያዊው የሽግግር መንግስት በወታደሮች ወይንም በሲቪሎች ሊመራ ይችላል ሲሉ ቃል አቀባዩ ተናግረዋል፡፡ እዚህ ውሳኔ…

የሐረማያ ሃይቅ ውሃ መያዙን ተከትሎ ዘላቂ እንዲሆን የማፅዳት ስራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሐረማያ ሃይቅ ውሃ መያዙን ተከትሎ ዘላቂ እንዲሆን የተለያዩ ቆሻሾችን የማፅዳት ስራ ተካሄደ፡፡ ሐረማያ ሃይቅ ከአስራ አምስት ዓመታት በላይ ደርቆ መቆየቱ የሚታወስ ነው፡፡ የካቲት 1996 ሙሉ ለሙሉ የደረቀው ሐይቁ በዚህ ክረምት በጣለው…

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የኮረና ቫይረስ የመመርመርያ ኪት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 3፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የኮረና ቫይረስ የመመርመርያ ኪት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ መርቀው ከፈቱ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ የማምረቻ ፋብሪካውን መርቀው የከፈቱት ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ…