እውነትን የመግለጽ እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስገንዘብ የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነትን የመግለጽ እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስገንዘብ የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል።
መገናኛ ብዙኃን የዲሞክራሲ ሥርዐት ግንባታ አስቻይ…