Fana: At a Speed of Life!

እውነትን የመግለጽ እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስገንዘብ የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እውነትን የመግለጽ እና ብሔራዊ ጥቅምን ማስገንዘብ የመገናኛ ብዙኃን ኃላፊነት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ መልዕክት እንደሚከተለው ቀርቧል። መገናኛ ብዙኃን የዲሞክራሲ ሥርዐት ግንባታ አስቻይ…

ፌደራል ፖሊስ ዓለም የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመታጠቅ አቅሙን አሳድጓል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዓለም የደረሰበት የዘመኑን ቴክኖሎጂ በመታጠቅ አቅሙን አሳድጓል አሉ የተቋሙ ጠቅላይ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል፡፡ 117ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምስረታ ቀን በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ እየተከበረ ነው።…

አሜሪካ ለዩክሬን የ108 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ መሳሪያ ሽያጭ ልትፈጽም ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የ108 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የዩክሬንን አየር መከላከያ ሥርዓት የሚያጠናክሩ እና ተያያዥ የድጋፍ መሳሪያዎችን ለመሸጥ አጸደቀች። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው÷ የወታደራዊ ቁሳቁስ ሽያጩ ኤችኤደብሊውኬ…

የራሱን ታሪክ የደገመው አርሰናል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል በስፔናዊው አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ እየተመራ የ2025/26 የውድድር ዓመት የሊጉ ሻምፒዮን መሆኑ ይታወቃል፡፡ ባለፉት ሦስት የውድድር ዓመታት በሊጉ ሁለተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው አርሰናል በዚህ ዓመት ሻምፒዮን በመሆን ከዚህ ቀደም ራሱ…

በሀረሪ ክልል ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ በትኩረት ተሰርቷል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ የተለያዩ ሥራዎች ተሰርተዋል አለ የክልሉ ባህል፣ ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ። በቢሮው የቅርስ ዳይሬክተር አሚር ረመዳን (ኢ/ር) እንዳሉት÷ በክልሉ ባለፉት ዓመታት…

ከንቲባ አዳነች 44 የመኖሪያ ቤቶችና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 44 የመኖሪያ ቤቶች እና ሱቆች ያሉትን ባለአምስት ወለል ህንጻ ለተጠቃሚዎች አስተላልፈዋል። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ገብስ…

የሕብረተሰቡን የመረጃ እውቀት ያሳደገው “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ጉባኤ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ጉባኤ እንደ ሀገር በመረጃ ልማት የተሰሩ ሥራዎችና የተገኙ ውጤቶች በአውደ ርዕይ የቀረቡበት ነበር አሉ የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በከር ሻሌ (ዶ/ር)። “የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ…

በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመምረጥና የመመረጥ መብት የሚረጋገጥበት እኩል የመወዳደሪያ ሜዳ ተፈጥሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ሕገ መንግሥታዊ የመምረጥና የመመረጥ መብት የሚረጋገጥበት እኩል የመወዳደሪያ ሜዳ ተፈጥሯል አሉ የሴቶችና ማሕበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ። በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጊዜ ሰሌዳ…

እንደ ምርጫ ባሉ ወሳኝ ሀገራዊ ሂደቶች የመገናኛ ብዙኃን ሚና እጅግ የላቀ ነው – እናትዓለም መለሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ምርጫ ባሉ ወሳኝ ሀገራዊ ሂደቶች የመገናኛ ብዙኃን ሚና እጅግ የላቀ ነው አሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ። የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን “ለዲሞክራሲያዊ…

በድምፅ መስጫ ዕለት የምርጫ ጣቢያ ኃላፊ ተግባር ምንድነው?

1. የምርጫ ጣቢያውን ምርጫ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሰብሳቢነት ይመራል፤ 2. የምርጫ አስፈፃሚዎች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ መወጣታቸውን ይከታተላል፤ የሚፈፀሙ ስህተቶች ሲኖር የእርምት እርምጃ ይወስዳል፤ 3. ጥፋት ወይም ቸልተኝነት በአስፈፃሚ ተፈፅሞ ሲገኝ ለምርጫ ክልል ኃላፊ ሪፖርት ያደርጋል፤…