Fana: At a Speed of Life!

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከጣሊያን የማቴ ዕቅድ ከፍተኛ ልዑካን ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ከጣሊያን የማቴ ዕቅድ ከፍተኛ ልዑካን ጋር በመሰረተ ልማት ግንባታ ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡ ውይይቱ በኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት እንዲሁም በግዙፉ የቢሾፍቱ ዓለም…

ከ1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ጋር ተያይዞ ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1447ኛውን የዒድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚከናወነው የዒድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡ የትራፊክ መጨናነቅ…

1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል አርብ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 1 ሺህ 447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል በሳዑዲ አረቢያ ጨረቃ ባለመታየቷ በአርብ መጋቢት 11 ቀን ይከበራል፡፡ ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ ባለመታየቷ 1447ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ከነገ ወዲያ አርብ (ጁምዓ) ተከብሮ እንደሚውል ነው የተገለጸው፡፡…

አሜሪካ እና ብሪታኒያ ችግራቸውን ይፍቱ – ፕሬዚዳንት ቭሎዶሚር ዘለንስኪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከብሪታኒያ ጋር ያላቸውን አለመግባባት እንዲፈቱ ጠየቁ፡፡ ዶናልድ ትራምፕ ብሪታኒያ በኢራኑ ጦርነት ድጋፍ አላደረገችም በሚል በጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር ላይ ተደጋጋሚ ትችት…

አሜሪካ ምሽግ ደርማሽ ቦምብ ጥቅም ላይ ማዋል ጀመረች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ምሽግ ደርማሽ ቦምብ ጥቅም ላይ ማዋል እንደጀመረች እየተዘገበ ነው። 2 ሺህ 270 ኪሎ ግራም የሚመዝነው ቦምቡ ከመሬት በታች በተገነቡ ጠንካራ ምሽጎች ውስጥ ያሉ ዒላማዎችን በጥልቀት በመግባት የማውደም አቅም እንዳለው ተገልጿል።…

ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመጠየቅ ሊሆን ይገባል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ የኢድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በመጠየቅና በመረዳዳት ሊሆን ይገባል አለ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት። የምክር ቤቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ሸይኽ ሙሐመድ ሸሪፍ የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ…

ኢትዮጵያና ጣሊያን በተለያዩ ዘርፎች ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ከጣሊያን የኢኮኖሚና ፋይናንስ ሚኒስትር ጂያንካርሎ ጆርጌቲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው ኢትዮጵያና ጣሊያን በቁልፍ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ በሚኖራቸው ትብብር ዙሪያ በትኩረት መክረዋል፡፡…

በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ላይ ያተኮረው የአፍሪካ ቀዳማዊት አመቤቶች ፎረም በመዲናዋ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በድህነት ቅነሳና በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ላይ ያተኮረ የአፍሪካ ቀዳማዊት አመቤቶች ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩ የበካይ ጋዝ ልቀት መጠንን በመቀነስ የተጀመሩ የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ሥራዎችን ለማጠናከር ያለመ ሲሆን÷…

መንግሥት ሁሉንም የሃይማኖት ተቋማት በእኩልነትና በፍትሃዊነት ያገለግላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መንግሥት ሁሉንም የሃይማኖት ተቋማት በእኩልነት እንደ ዕሴቶቻቸውና አስተምህሯቸው በፍትሃዊነት ያገለግላል አሉ፡፡ ከንቲባ አዳነች ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን፣ ካቶሊክ እና ከሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት…

የፋይናንስ ዘርፉ ጤናማ፣ የተረጋጋና ደህንነቱ የተጠበቀ ሆኖ እየተንቀሳቀሰ ነው – ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ያለው የፋይናንስ ዘርፍ ጤናማ፣ የተረጋጋና ደህንነቱ የተጠበቀ መሆኑ ተገምግሟል አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፡፡ ባንኩ የፋይናንስ ስርዓቱን ደህንነት ለማረጋገጥ በተሰጠው ኃላፊነት መሰረት ሦስተኛውን የፋይናንስ ደህንነት ግምግማ ሪፖርት…