በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ከጣሊያን የማቴ ዕቅድ ከፍተኛ ልዑካን ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ቡድን ከጣሊያን የማቴ ዕቅድ ከፍተኛ ልዑካን ጋር በመሰረተ ልማት ግንባታ ዙሪያ ውይይት አድርጓል፡፡
ውይይቱ በኮይሻ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት እንዲሁም በግዙፉ የቢሾፍቱ ዓለም…