Fana: At a Speed of Life!

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል። በስብሰባው የምክር ቤቱ አባላት ጥያቄያቸውን እያቀረቡ ይገኛሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከ8 ሺህ በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ተከታትለው የምስክር ወረቀት ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 8 ሺህ 300 ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ተከታትለው የምስክር ወረቀት ወስደዋል። የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ለዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ ስኬታማነት ክልሉ…

ተቋማት ሀገርን ታሳቢ ባደረገ ከፍታና ቅንጅት መስራት አለባቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ ተቋማት ሀገርን ታሳቢ ባደረገ ከፍታ እና ቅንጅት መስራት አለባቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ 14 ተቋማት የ2018 በጀት…

የሕብረት ስራ ማህበራት ሚና ገበያን ለማረጋጋትና የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረት ስራ ማህበራት ገበያን በማረጋጋት እና የኑሮ ውድነትን ከመቀነስ አንጻር ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ የኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር አቶ ጌትነት ታደሰ። “ሕብረት ሥራ ከምርት እስከ ግብይት፤ ከአምራች እስከ ሸማች" በሚል መሪ…

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፀጥታ ሁኔታን ለመገምገም ያለመ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ያለውን የፀጥታ ሁኔታ ለመገምገም ያለመ መድረክ እየተካሄደ ነው። መድረኩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከባለድርሻዎች ጋር የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ያዘጋጀው መሆኑ ተመላክቷል። የቦርዱ…

የሸበሌ ሪዞርት የዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ጥበብ ከሶማሌ ክልል ባሕላዊ እሴት ጋር አቀናጅቶ የያዘ የታሪክ ማኅደር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸበሌ ሪዞርት መዝናኛ ስፍራ ብቻ ሳይሆን የዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ጥበብ ከሶማሌ ክልል ባሕላዊ እሴት ጋር አቀናጅቶ የያዘ የታሪክ ማኅደር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

የ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ …

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ዛሬ በሚደረጉ አምስት ጨዋታዎች መደረግ ይጀምራል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ የሊጉ መሪ አርሰናል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ በሊጉ ያለፉትን ሦስት ጨዋታዎች…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሦስት ወራት በጠንካራ ፉክክር ሲካሄድ የቆየው ፋና ላምሮት የምዕራፍ 21 የፍጻሜ ውድድር በዛሬው ዕለት ይካሄዳል። አቤል ጌትነት፣ አሮን ሀይሉ፣ ግዛቸው አማረ እና ታፈረ አሰፋ የፍጻሜ ውድድሩ ተፋላሚዎች ሲሆኑ÷ በሦስት ዙር የመረጧቸውን ሙዚቃዎች…

ለአፍሪካ ሕብረት መሪዎች ጉባኤ የሆቴሎች ዝግጅት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ ወር ለሚካሄደው 39ኛ የአፍሪካ ሕብረት መሪዎች ጉባኤ ሆቴሎች እንግዶችን ለመቀበል ተዘጋጅተዋል አለ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለንብረቶች ማሕበር፡፡ የማሕበሩ ምክትል ፕሬዚዳንት ብሌን መላኩ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷…

ኢትዮ ቴሌኮም በገጠር የሞባይል ኔትዎርክ ትስስርን ለማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገጠር አካባቢዎች የሞባይል ዳታ እና የድምጽ ጥሪ አገልግሎት ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡ ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ እንዳሉት÷ የገጠር አካባቢዎችን የዲጂታል መካተት ለማረጋገጥ እና…