Fana: At a Speed of Life!

የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ የስራ ዕድል የፈጠረ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ለአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ያለው ቅርበ የጎብኝዎችን ምቾት ከመጨመሩም በላይ ለአካባቢው ማህበረሰብ ሰፊ የስራ ዕድልን የፈጠረ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በፍራፍሬ እና…

‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ የባለራዕይ መሪ የአመራር ጥበብና ቁርጠኝነትን የሚያሳይ ምስክር ነው – የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ማህበረሰብን ለማበልጸግና ሀገራዊ ዕድገትን ለማረጋገጥ የባለራዕይ መሪ የአመራር ጥበብና ቁርጠኝነትን የሚያሳይ ምስክር ነው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት። ጽሕፈት ቤቱ ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ሁሉን አቀፍ ምድራዊ…

በባሕር ዳር ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ ለኢኮኖሚ ዕድገታችን የጎላ ፋይዳ ይኖራቸዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ የከተማዋን ገፅታ ከመቀየር ባለፈ ለኢኮኖሚ ዕድገታችን የጎላ ፋይዳ ይኖራቸዋል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ተጨማሪ የቱሪዝም መዳረሻ የሆነው የሀምበሪቾ 777 ደረጃዎችና 777 መረማመጃዎች…

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከከምባታ ሕዝብ ታሪክ ጋር የተያያዘው ሀምበርቾ ተራራ ከአዲስ አበባ 260 ኪሎ ሜትር፣ ከዞኑ ዋና ከተማ ዱራሜ ደግሞ በ8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝና 777 የመወጣጫ ደረጃ የተሰራለት ተራራ ነው። የተራራው መወጣጫ ደረጃዎች ከሦስት መሰረታዊ…

40 ኪሎ ግራም የሚመዝን ካናቢስ የተባለ አደንዛዥ ዕጽ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሊተላለፍ የነበረ 40 ኪሎ ግራም የሚመዝን ካናቢስ የተባለ አደንዛዥ ዕጽ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ባለሙያች በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለፋና…

ለምርጫ የተመዘገቡ ዜጎች ቁጥር 18 ሚሊየን 556 ሺህ 337 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እስከ ትናንት ባካሄደው የመራጮች ምዝገባ 18 ሚሊየን 556 ሺህ 337 ተመዝግበዋል፡፡ ቦርዱ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫን የመራጮች ምዝገባ በጊዜ ሠሌዳው መሠረት ከየካቲት 28 እስከ መጋቢት 28 ቀን 2018 ዓ.ም…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን በመያዝ የፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 ውድድር ነገ ቅዳሜ መካሄድ ይጀምራል። በምዕራፉ የመጀመሪያ ሳምንት ውድድር ስምንት ተወዳዳሪዎች ከዛየን ባንድ ጋር ሥራዎቻቸውን በሁለት…

በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ተጠናክሮ የቀጠለው ድጋፍ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ በጋሞ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች 100 ኩንታል እህል ድጋፍ አድርጓል። በዕዙ የሠራዊት ሥነ ልቦና ግንባታ ኃላፊ ኮሎኔል ለቺሳ መገርሳ እንዳሉት÷ በጋሞ ዞን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዒድ አል ፈጥር በዓልን አስመልክቶ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 1 ሺህ 447ኛውን የዒድ አል ፈጥር በዓልን አስመልክቶ ማዕድ አጋርተዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በከተማችን በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ 28ቱም የተስፋ…

በየቀኑ ቢሊየን ዶላሮች እየፈሰሰ የሚገኘው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየቀኑ ቢሊየን ዶላሮች እየፈሰሰ 19ኛውን ቀን የያዘው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እያደረሰ የሚገኘው ኪሳራ እያሻቀበ ይገኛል። አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ በፈጸሙት የጋራ የአየር ድብደባ የተጀመረውና ወደ መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ…