Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በድሬዳዋ የእመርታ ቤተ መጻሕፍትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመደመር መጻሕፍት ሽያጭ እና ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በተገኘ በጀት የተገነባውን የእመርታ ቤተ መጻሕፍትን ጎብኝተዋል። ቤተ መጻሕፍቱ ከ1 ሺህ ካሬ ሜትር በላይ የቦታ ስፋት ላይ ያረፈ እና ዘመናዊ…

በክልሉ ከ641 ሺህ በላይ ወጣቶች እየተሳተፈ የሚገኘው የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ641 ሺህ በላይ ወጣቶች እየተሳተፈ ነው አለ የክልሉ ወጣቶች ጉዳይና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ኮሚሽን። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ማርቆስ ማቲዮስ በክልሉ የበጋ በጎ ፈቃድ አገልግሎት በ14 የተለያዩ…

የጎዳና ላይ ኢፍጣር ፕሮግራም ተጠናቅቆ መንገዱ ለተሽከርካሪዎች ክፍት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የተካሄደው የጎዳና ላይ ኢፍጣር ፕሮግራም ተጠናቅቆ መንገዱ ለተሽከርካሪዎች ክፍት ተደርጓል አለ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ፡፡ 1447ኛውን የረመዳን ፆም ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት እና…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 891 ሺህ ቤተሰብ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል 891 ሺህ ቤተሰብ የጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነዋል አለ የክልሉ ጤና ቢሮ። የጤና ቢሮ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ አፈፃፀም ግምገማ በወልቂጤ ከተማ እያካሄደ ሲሆን÷ በሁሉም ዘርፎች በተከናወኑ…

መቄዶንያ ሀገራዊ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ ሊያካሂድ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማን መርጃ ማዕከል ከመጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ታላቅ ሀገራዊ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ ያካሂዳል። የማዕከሉ የገቢ ማሰባሰቢያ ንቅናቄ አስተባባሪ ኮሚቴ የገቢ አሰባሰብን አስመልክቶ በዛሬው ዕለት…

በከተሞች ዕድገት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ያለው የኮሪደር ልማት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች በከተሞች ዕድገት ላይ ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ወሰንየለህ ስምኦን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በኮሪደር ልማት በተሰሩ በርካታ ስራዎች ከተሞችን ጽዱና…

የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ “ንዋይ” የተሰኘ የሞባይል መተግበሪያ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ የካፒታል ገበያን ለሁሉም ዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የሚያስችል “ንዋይ” የተሰኘ የሞባይል ግብይት መተግበሪያ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል። መተግበሪያው በሀገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ማንኛውም ግለሰብ ሞባይል…

ሁለንተናዊ የሀገር እድገትን ለማሳለጥ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና ሊጠናከር ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ግንባታን ለማፋጠን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በንቃት ሊሳተፉ ይገባል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ 5ኛው የሲቪል…

የዲቦራ ፋውንዴሽን ማስተባበሪያ ቢሮ በቡታጅራ ጠቅላላ ሆስፒታል ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲቦራ ፋውንዴሽን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ ቅርንጫፍ ማስተባበሪያ ቢሮ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ጠቅላላ ሆስፒታል ላይ ከፍቷል። የፋውንዴሽኑ መስራችና ባለቤት አቶ አባዱላ ገመዳ ምስረታውን አስመልክቶ…

እየተጠናቀቀ የሚገኘው የባቱ – ነጌሌ አርሲ ፈጣን መንገድ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞጆ ሐዋሳ ፕሮጀክት አካል የሆነውና ምዕራፍ 3 የባቱ - ነጌሌ አርሲ ፈጣን መንገድ ግንባታ እየተጠናቀቀ ነው አለ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር፡፡ በአስተዳደሩ የሞጆ ሐዋሳ ግንባታ ፕሮጀክቶች ጽ/ቤት ቡድን መሪ ደፋሩ ደረሰ (ኢ/ር)…