Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ባንኮችን ለማጠናከር መስራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈርስት አዲስ ኢንቨስትመንት የተሰኘ ኢንዲፔንደንት የኢንቨስትመንት ባንክ በይፋ ሥራ ጀምሯል፡፡ በኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ዘርፍ መሰማራት ለሚፈልጉ የሀገር ውስጥ እና ውጭ ተቋማት ፈቃድ መስጠት መጀመሩ ይታወቃል፡፡ይህን ተከትሎም ኢትዮጵያዊያን…

በአዋሽ ፈንታሌ ንዝረቱ አዲስ አበባ ድረስ የተሰማ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ ዛሬ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከስቷል አለ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ሕዋ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት። በዩኒቨርሲቲው የሶሲሞሎጂ ትምህርት ክፍል ኃላፊ አታላይ አየለ (ፕ/ር)፥ በአዋሽ ፈንታሌ አካባቢ…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የአዲስ አበባን ብዝኀ መልክ ያሳያል – አቶ አድማሱ ዳምጠው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ቢሮ በሚዲያ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማምተዋል፡፡ በዛሬው ዕለት የከተማዋ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሥራ ኃላፊዎች ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽንን የጎበኙ ሲሆን÷ የሁለቱ ተቋማት ማኔጅመንት…

በሸገር ከተማ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሸገር ከተማ የመሰረተ ልማት ጥያቄዎችን ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የከተማዋ መንገድ ስራዎች ጽሕፈት ቤት። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ዘላለም ቦጃ (ኢ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ የተለያዩ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በተያዘው በጀት…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ልዩ ዕውቅና ተሰጠው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በዘጋቢ ፊልም፣ ዜና እና በተለያዩ ፕሮግራሞች ላበረከተው አስተዋፅኦ ከአዲስ አበባ ንግድና ዘርፍ ማሕበራት ምክር ቤት ዕውቅና ተሰጠው። ምክር ቤቱ በየዓመቱ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት ባለሙያዎችና አመራሮች የሚዲያ ሥራዎችን…

የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን እና ሰንበርድ ባዮ ፊውል በአቪዬሽን ነዳጅ ልማት በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን እና የእንግሊዙ ኩባንያ ሰንበርድ ባዮ ፊውል አፍሪካ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ቴዎድሮስ ጌታቸው እና…

አፍሪካ ከፈጣንና ተለዋዋጩ ዓለም ጋር እንድትጓዝ በተባበረ ክንድ መስራት ያስፈልጋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፍሪካ ያላትን ሀብት ተጠቅማ ከፈጣንና ተለዋዋጩ ዓለም ጋር አብራ እንድትጓዝ በተባበረ ክንድ መስራት ያስፈልጋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። በአፍሪካ የሰላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ትኩረቱን ያደረገው 11ኛው የጣና ፎረም…

የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ ማከሄድ ጀምሯል። የፓርቲው ፕሬዚዳንትና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ዛሬ ጠዋት በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች…

የቻይና ኢኒሼቲቮች ለአዲሱ የዓለም ሥርዓት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራት በተለዋዋጩ ዓለም ውስጥ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ፍላጎታቸውን ለማሟላት ቀጣናዊ፣ አኅጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ኢኒሼቲቮችን፣ ጉባኤዎችን እና የትብብር ፎረሞችን ያዘጋጃሉ፡፡ በምዕራቡ ዓለም ተጽዕኖ ሸብረክ ያላለችውና የአዲሱ…

ኮሚሽኑ ከትግራይ ክልል የሚዲያ ባለሙያዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል ከሚገኙ የሚዲያ ባለድርሻ አካላት ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይቷል። ውይይቱ ሚዲያዎች በክልሉ ለሚካሄደው ምክክር ግንዛቤ በማስጨበጥ ሚናቸውን እንዲወጡ ለማስቻል ያለመ መሆኑ ተገልጿል። የኮሚሽኑ…