Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጪ ንግድ ሸቀጦች ከአገልግሎት የበለጠ ውጤት አምጥተዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የወጪ ንግድ ሸቀጦች ከአገልግሎት የበለጠ ውጤት አምጥተዋል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት እየተካሄደ ባለው 6ኛ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ ውጤታማ ሆኗል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ በእጅጉ ውጤታማ ሆኗል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ…

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡…

በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካነሷቸው…

👉 በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች አንዳንድ አካባቢዎች የፀጥታ ችግር በሚፈጽሙ ኃይሎች ላይ የመንግሥትን ኃይል በብቸኝነት የመጠቀም ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነት ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎች ላይ ተጨማሪ ማብራሪያ ቢሰጥ፣ 👉 የሕወሃት ቡድን የፕሪቶሪያዊያውን ስምምነት ወደ ጎን በመተው ከጦርነቱ…

የሳይበር ጥቃትን የመከላከል አቅም ማጠናከር…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) በመጀመሪያው ሩብ ዓመት የጀመረውን የሳይበር ጥቃት መከላከል አጠናክሮ ማስቀጠል እንዳለበት ተመላከተ። በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የተቋሙን የ2018…

ኢትዮጵያ በውሃ ሃብት ጥበቃ ላይ ትርጉም ያላቸውን ስራዎች እየሰራች ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የውሃ ሃብት ጥበቃና አጠቃቀምን በተመለከተ ትርጉም ያላቸውን ስራዎች እየሰራች ነው አሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በ2ኛው የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ ነው።…

የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ተጠናቅቋል፡፡ ከጥቅምት 11 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ምልዓተ ጉባኤ ስለቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ፣ ማኅበራዊና የምጣኔ ሀብት ዕድገት፣ ስለሀገር…

በሁሉም ዘርፎች የሕዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችሉ ሥራዎች ተከናውነዋል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ በሁሉም ዘርፎች የሕዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችሉ ሥራዎች ተከናውነዋል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። የክልሉ የሩብ ዓመት የመንግስት እና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ነገ ከሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በነገው ዕለት ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ጥቅምት 18 ቀን 2018…

የፖለቲካ ሥርዓትን ለማዘመን በፉክክርና ትብብር መካከል ሚዛን መጠበቅ ያስፈልጋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ሥርዓትን ለማዘመን በፉክክርና ትብብር መካከል ሚዛን መጠበቅ ያስፈልጋል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ። የአማራ ክልል መንግሥትና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት የምክክር መድረክ በባሕር ዳር…