Fana: At a Speed of Life!

ሀድያ ሆሳዕና ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ሀዋሳ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሀድያ ሆሳዕናን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ጫላ ተሺታ…

የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አክሲዮን ማህበር ሃብት 5 ነጥብ 22 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን አክሲዮን ማኅበር ከታክስ በፊት ከ616 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር በላይ ትርፍ አስመዘገብሁ አለ፡፡ የኩባንያው ዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር አቶ ዳኛቸው መሐሪ እንዳለት÷ በተጠናቀቀው ሒሳብ ዓመት የኢትዮጵያ ጠለፋ መድን…

የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ስብሰባን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ አምስተኛ ስብሰባውን ታሕሣሥ 13 ቀን 2018 አካሂዷል፡፡ በተሻሻለው የባንኩ የማቋቋሚያ አዋጁ ቁጥር 1359/2025፣ አንቀጽ 23፣ በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት መሠረት የተቋቋመው የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ በየጊዜው የገንዘብ ፖሊሲዎችን ነድፎ ለባንኩ…

በፕላን የተሰሩ የገጠር ማዕከላት ለዘላቂ የከተማ ልማት ምሶሶ ናቸው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፕላን የተሰሩ የገጠር ማዕከላት ለዘላቂ የከተማ ልማት ምሶሶ ናቸው አሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ። የተቀናጀ የገጠር ማዕከላት ልማት የንቅናቄ መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ…

ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ዜጎች በሀገሪቱ ኢኮኖሚ የነቃ ተሳትፎ ማድረግ የሚያስችል ተልዕኮዎች አሉት – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ዜጎች በሀገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የነቃ ተሳትፎ ማድረግ የሚያስችል ተልዕኮዎች አሉት አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ ዲጂታል ሉዓላዊነቷን የጠበቀች፣ በፈጠራና ቴክኖሎጂ የላቀች፣ የበለፀገች ኢትዮጵያ…

አንቶኒ ጆሹዋ የመኪና አደጋ አጋጠመው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያዊው አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ የመኪና አደጋ ደርሶበታል፡፡ የቀድሞ የከባድ ሚዛን የዓለም ሻምፒዮን ቦክሰኛ አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ ባጋጠመው የመኪና አደጋ መቁሰሉ ነው የተገለጸው፡፡ የ36 ዓመቱ ጆሹዋ በማኩን በሚገኘው ሌጎስ-ኢባዳን…

የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የምርምር ሥራዎችን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የምርምር ስራዎችን ለአርሶ አደሮች ተደራሽ ለማድረግ እየሰራሁ ነው አለ፡፡ ማዕከሉ በሸካ ዞን የኪ ወረዳ በምርምር ያላመደውን "መልካም" የተባለ…

የወጪ ንግድን ማሳደግ፣ ተኪ ምርቶችን እና ምርታማነትን መጨመር የመንግሥት ዋና ትኩረት ሆነው ይቀጥላሉ – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢኮኖሚ ማሻሻያ ለተገኙ ስኬቶች ዘላቂነት የወጪ ንግድን ማሳደግ፣ ተኪ ምርቶችን እና ምርታማነትን መጨመር የመንግሥት ዋና ትኩረት ሆነው ይቀጥላሉ አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ‘ከኢኮኖሚ ስብራት ወደ ኢኮኖሚያዊ ማንሰራራት’…

ከባድ በረዶና ከፍተኛ ቅዝቃዜ ያጋጠማት ኢራቅ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜን ኢራቅ ኤርቢል ግዛት በጣለው ከባድ በረዶ የነፍስ አድን ስራዎች እየተከናወኑ ነው። የግዛቷ ሶራን ወረዳ ሲቪል መከላከያ ዳይሬክተር ካርዋን ሚራውዴሊ እንዳሉት÷ በጣለው ከባድ በረዶ የተነሳ 19 ሰዎች ያሉበት ሁኔታና ቦታ ሊታወቅ ባለመቻሉ…

ከቡና ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀምና የምርት ጥራትን በማስጠበቅ ከቡና ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)። በክልሉ ሸካ ዞን የዘመናዊ ቡና ልማት…