Fana: At a Speed of Life!

የኤሌክትሪክ ድህረ ክፍያ ደንበኞች ባሉበት ሆነው ሂሳባቸውን ማወቅ የሚችሉበት አሰራር በሙከራ ደረጃ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የድህረ ክፍያ ተጠቃሚ ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው የፍጆታ ሂሳባቸውን ማወቅ የሚችሉበትን አሰራር በሙከራ ደረጃ አስጀምሯል፡፡ የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አንዋር አብራር ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷…

በኮሪደር ልማት የሥራ ባህላችን በመሰረታዊነት ተለውጧል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በኮሪደር ልማት የከተሞቻችንን ገጽታ ብቻ ሳይሆን የሥራ ባህላችን በመሰረታዊነት ተለውጧል አሉ። የሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት አፈጻጸም የሴክተር ጉባዔ የተቋሙ አመራሮች፣…

ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውሩ የተያዙ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ ወጥ የጦር መሳሪያዎችን ለጽንፈኛው ቡድን ለማቀበል ሲያዘዋውሩ የተያዙ ግለሰቦች ጽኑ እስራት እና የገንዘብ ቅጣት ተላልፎባቸዋል። የቅጣት ውሳኔ የተላለፈባቸው ተከሳሾቹ 9 ፒኬኤም የተባለ መትረየስ የጦር መሳሪያ በሕገ ወጥ መንገድ…

ብራዚላዊው የማንቼስተር ዩናይትድ ኮከብ ካስሚሮ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት ምርጥ ብቃታቸውን እያሳዩ ከሚገኙ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው ብራዚላዊው ተጫዋች ካስሚሮ፡፡ የእግር ኳስ ሕይወቱን በሀገሩ ክለብ ሳኦፖሎ የጀመረው ካስሚሮ የቡድኑን ሚዛን በመጠበቅ ችሎታው ይታወቃል፡፡ በወቅቱ…

የብላቴ በረሃ የሰው ልጅ በርትቶ ከሰራ ምን ሊያመጣ እንደሚችል ያመላክታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብላቴ በረሃ የሰው ልጅ በርትቶ ከሰራ ምን ሊያመጣ እንደሚችል ያመላክታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በብላቴ ወንዝ አካባቢ የተከናወነ የፍራፍሬ ልማትን የጎበኙ ሲሆን÷ የዛሬ ሦስት ዓመት ገደማ ወደ ብላቴ…

ትምህርት በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትምህርት በአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገትና ግጭቶችን በውይይት የመፍታት ባህል እንዲዳብር ከፍተኛ ሚና አለው አሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር እና ተመራማሪ ጌትነት ታደለ (ፕ/ር)። ተመራማሪው ከፋና ፖድካስት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ትምህርት…

በወለጋ አካባቢ ያየናቸው የልማት ስራዎች ሀገራችንን ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ማሳያ ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወለጋ አካባቢ ያየናቸው የልማት ስራዎች ሀገራችንን ለመቀየር የሚያስችሉ ስራዎች ማሳያ ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ የወለጋ ዞኖች ያደረጓቸውን የልማት…

የሌላን ሀገር እጅ የማየት ምዕራፍ እየተዘጋ ነው – አቶ ሽመልስ አበዲሳ

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቡሳ ጎኖፋ እየተሰሩ በሚገኙ ስራዎች የሌላን ሀገር እጅ የማየት ምዕራፍ እየተዘጋ ነው አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አበዲሳ። ርዕሰ መስተዳድሩ የቡሳ ጎኖፋ ኦሮሚያ የተቀናጀ የምግብ ኢንዱስትሪ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐ…

በገጠር ኮሪደር መርሐ ግብር የአርሶና አርብቶ አደሮችን ሕይወት የመቀየር ሥራ በመስፋፋት ላይ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በገጠር ኮሪደር መርሐ ግብር የአርሶ እና አርብቶ አደሮችን ሕይወት የመቀየር ሥራ በመላው ሀገራችን በመስፋፋት ላይ ይገኛል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷ በምስራቅ…

የካቲት 12 ለኢትዮጵያ ራስን ፈጽሞ መስጠት ምንጊዜም የማይጠፋ የሀሳብ እቶን መሆኑን ያሳየንበት ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የካቲት 12 የሰማዕታት መታሰቢያ ቀን ለኢትዮጵያ ራስን ፈጽሞ መስጠት ምንጊዜም የማይጠፋ የሀሳብ እቶን እና የማይበርድ የመንፈስ ሙቀት መሆኑን ያስመሰክርንበት ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ‎ፕሬዚዳንት ታዬ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው÷…