የኤሌክትሪክ ድህረ ክፍያ ደንበኞች ባሉበት ሆነው ሂሳባቸውን ማወቅ የሚችሉበት አሰራር በሙከራ ደረጃ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የድህረ ክፍያ ተጠቃሚ ደንበኞች ባሉበት ቦታ ሆነው የፍጆታ ሂሳባቸውን ማወቅ የሚችሉበትን አሰራር በሙከራ ደረጃ አስጀምሯል፡፡
የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አንዋር አብራር ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷…