Fana: At a Speed of Life!

የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ተኪ ምርቶችን በማምረት መፍትሔ እየሆኑ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቴክኒክና ሙያ ተቋማት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በማምረት መፍትሔ እየሆኑ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። 16ኛው ከተማ አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ሳምንት “የቴክኖሎጂ ልህቀት ለሀገር ብልጽግና” በሚል መሪ ሐሳብ…

103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 103 አዲስ የገጠር ከተሞችና መንደሮች የኤሌክትሪክ ኃይል ተጠቃሚ ሆነዋል አለ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ፍትሃዊ…

ሀገራዊ ምክክር የሃሳብ ልዩነቶችን ከማስተናገድ ባለፈ ምን ይፈይድልናል?

የሃሳብ ብዝሃነት በሚስተዋልባቸው የዓለማችን የተለያዩ ማህበረሰቦች ሀገራዊ ምክክር እንደ መጀመሪያ አማራጭ ተደርጎ ሲወሰድ እምብዛም አይስተዋልም፡፡ በአንፃሩ ደግሞ ተሞክሮዎች አንደሚያሳዩት የሃሳብ ልዩነቶች ላይ ግልፅ፣ አካታች እና ተዓማኒነት ባላቸው መልኩ ውይይት ከተደረገ የሀገርን ቁስል እና ሕመም…

የጋራ ሀገራዊ ትርክት ግንባታ ከሐሳብ እስከ ተግባር…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ላለፉት ዘመናት በከፋፋይ ትርክቶችና በተዛቡ የታሪክ አረዳዶች ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ስትከፍል ቆይታለች። እነዚህ ለፖለቲካዊ ትርፍ ተብለው የተሰነዱ ትርክቶች በማህበራዊ ትስስራችን ላይ ጥልቅ ጠባሳ ጥለው በዜጎች መካከል የጥርጣሬና…

የለውጡ ጉዞና ተስፋ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት 8 ዓመታት የተጓዘችበት የለውጥ መስመር ተደቅኖባት ከነበሩ የህልውና አደጋዎች የታደገና ወደ ሁለንተናዊ ብልጽግና የሚያሸጋግር የታሪክ ድልድይ ነው። በጊዜው ኢትዮጵያ በከፍተኛ የፖለቲካ ስብራት፣ በዴሞክራሲ ምህዳር መጥበብ እና…

መንግሥት ሀገራዊ ብልፅግናን የሚያፋጥኑ መዋቅራዊ ለውጦችን በስኬት እያከናወነ ይገኛል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ዘላቂ አጀንዳዎች ላይ በማተኮር ሀገራዊ ብልፅግናን የሚያፋጥኑ መዋቅራዊ ለውጦችን በስኬት እያከናወነ ይገኛል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ባወጣው መግለጫ÷ መንግሥት የ'ዲጂታል ኢትዮጵያ'ን መነሻ ያደረገውና…

የማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር ስጋቱን ወደ መልካም አጋጣሚ ቀይሯል – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር የነበረበትን ዘመናት ያስቆጠረ ስጋት በማስወገድ ወደ ላቀ የኢንቨስትመንት ምዕራፍ ተሸጋግሯል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ። የመንግሥት ሠራተኞች ማኅበራዊ ዋስትና አስተዳደር በተለያዩ…

ዓለም አቀፍ የቡና ምርምር ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፍ የቡና ምርምር ጉባኤ “ከማሳ እስከ ዓለም አቀፍ ገበያ” በሚል መሪ ሐሳብ በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል። የቡና ዘርፉን የሚያሻሽሉ ጠንካራ እና ዘላቂ አሠራሮችን ለመተግበር ያስችላል በተባው ጉባኤ የተለያዩ የምርምር ስራዎች…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማዋ ነዋሪዎች አራዳ ፓርክን ለወራት በነፃ እንዲጎብኙ ጋበዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለነዋሪዎች ያማረ እና በቂ የመዝናኛ ቦታዎችን ለማቅረብ ካለማናቸው ቦታዎች አንዱ አራዳ ፓርክ ነው አሉ የአዲስአበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ለከተማችን ነዋሪዎች ምቾት፣…

አዲሱ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ሥርዓት በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ተጠያቂነትን ያሰፍናል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ሥርዓት በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ተጠያቂነትን የሚያሰፍን ነው አሉ የብሔራዊ መረጃ ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን። አምባሳደር ሬድዋን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን…